Joshua 6:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ካህናት መለኸት ኪነፍሑ ከለዉ ድማ እቶም ህዝቢ ጨደሩ። እቲ ህዝቢ ድማ ድምጺ መለኸት ምስ ሰምዐ፡ እቲ ህዝቢ ድማ ብዓቢ ጭድርታ ምስ ኣእወየ፡ እቲ መንደቕ ጸፍጸፈ፡ እቲ ህዝቢ ድማ ደየበ። ነፍሲ ወከፍ ኣብ ቅድሚኡ ወጺኦም ናብታ ኸተማ ኣተዉ፡ ነታ ከተማ ድማ ወሰድዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡም ጮኹ፥ ካህናቱም ቀንደ መለከቱን ነፉ፤ ሕዝቡም የቀንደ መለከቱን ድምፅ በሰሙ ጊዜ ታላቅ ጩኸት ጮኹ፤ ቅጥሩም ወደቀ፤ ሕዝቡም ሁሉ ወደ ከተማዪቱ ገቡ፤ ሁሉም ወደ ፊታቸው ወደ ከተማዪቱ ሮጡ፤ ከተማዪቱንም እጅ አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡም ጮኹ፥ ካህናቱም ቀንደ መለከቱን ነፉ፤ ሕዝቡም የቀንደ መለከቱን ድምፅ በሰሙ ጊዜ ታላቅ ጩኸት ጮኹ፥ ቅጥሩም ወደቀ፤ ሕዝቡም ሁሉ እያንዳንዱ አቅንቶ ወደ ፊቱ ወደ ከተማይቱ ወጣ፥ ከተማይቱንም ወሰዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡም ጮኹ፥ ካህናቱም ቀንደ መለከቱን ነፉ፤ ሕዝቡም የቀንደ መለከቱን ድምፅ በሰሙ ጊዜ ታላቅ ጩኸት ጮኹ፥ ቅጥሩም ወደቀ፤ ሕዝቡም ሁሉ እያንዳንዱ በቀጥታ አቅንቶ ወደ ከተማይቱ ወጣ፥ ከተማይቱንም ያዝዋት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ማላካታቱ ፑነትና አሳይ ዋሴዳ። ማላካታቱ ፑኑዋን አሳይ ባረ ቃላ ቁ ኦደ ዋሴዳ፤ ኤለካ ካታማ ድርሳ ግምቢ ኩንድ አጌዳ! ሄዋፐ ጉይያን አሳይ ኡባይ ስንዉ ላዉሁ ግ ገልነ ካታማ ኦይቂ አጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw malakatatuu punettina Asay waasseedda. Malakatatu punuwaan Asay bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiide waasseedda; ellekka katamaa dirssaa gimbbii kunddi aggeeda! Hewaappe guyyiyaan Asay ubbay sintsaw lawuhu gi gelinne katamaa oyk'k'i aggeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas zayey punettiin asay waassides; zayezi punettishin derezi ba qaala dhoqqu histtidi waassiin katamaa dirsay laalettides; hessafe guye asay wuri sitti giidi gede katamayo gelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዛዬይ ፑኔቲን ኣሳይ ዋሲዴስ፤ ዛዬዚ ፑኔቲሺን ዴሬዚ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ዋሲን ካታማ ዲርሳይ ላሌቲዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኣሳይ ዉሪ ሲቲ ጊዲ ጌዴ ካታማዮ ጌሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ሞይዘይ ፑነትስ፤ አሳይ ዋስስ። ደረይ ሞይዘ ፑኑዋ ስእዳ ዎደ ባንታ ቃላ ቁ ኦ ዋስን፥ ካታማ ግምብያ ድርሳይ ኩንድስ። ሄ ሳተን አሳይ ላዉሁ ግድ ገልድ ካታማ ኦይክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, moyzey punetis; asay waassis. Derey moyze punuwa si7ida wode banta qaala dhoqu oothi waassin, katamaa gimbiya dirsay kundis. He saaten asay lawuhu gidi gelidi katamaa oykidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መለከቱ ሲነፋ ሕዝቡ ጮኸ፤ የመለከቱ ድምፅ ተሰምቶ፣ ሕዝቡ በኀይል ሲጮኽ ቅጥሩ ፈረሰ፤ እያንዳንዱም ሰው ሰተት ብሎ ገባ፤ ከተማዪቱም በእጃቸው ወደቀች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እምቢልታ ተነፋ፤ ሕዝቡም የእምቢልታውን ድምፅ በሰማ ጊዜ ከፍተኛ የጩኸት ድምፅ አሰሙ የከተማይቱም ቅጽሮች ፈረሱ፤ ከዚህም በኋላ ሠራዊቱ ኮረብታውን ወጥቶ ሰተት ብሎ ወደ ከተማይቱ በመግባት በቊጥጥሩ ሥር አደረጋት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መለኸት ምስ ተነፍሐ እቶም ህዝቢ ዓው ኢሎም ድምፂ ኣስምዑ። እቶም ህዝቢ ድምፂ መለኸት ምስ ሰምዑ፥ ዓው ኢሎምውን ድምፂ ምስ ኣስምዑ፥ እቲ መንደቕ ፈረሰ። ነፍሲ ወከፍ በብዘለዎ ደዪቡ ናብታ ኸተማ ሰተት ኢሉ ኣተወ፤ ነታ ኸተማ ድማ ሓዝዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ህዝቢ ኣውክዑ ካህናትውን መለኸት ነፍሑ። ኮነ ኸአ እቶም ህዝቢ ደሃይ መለኸት ምስ ሰምዑ፡ ዓው ኢሎም ኣውክዑ። ሽዑ እቲ መንደቕ ናብ ትሕቲኡ ኣቢሉ ወደቐ። እቲ ህዝቢውን ነፍሲ ወከፍ በብቕድሚኡ ደይቡ ናብታ ኸተማ ኣተው፡ ነታ ኸተማ ድማ ሐዝዋ። |