Joshua 6:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ዝዀነ ይኹን መገዲ ድማ ካብቲ እተኸልከለ ኣቕሑ ንርእስኹም ተጠንቀቑ፣ ንገዛእ ርእስኹም ምእንቲ ኸይትረግሙ፡ ገለ ኻብቲ እገዳ ኣቑሑት ተቐቢልኩም ንሰፈር እስራኤል መርገም እንተ ገይርኩምዎን እንተ ረገምኩምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ ግን እርም ብለን ከተውነው እንዳትወስዱ ተጠንቀቁ፤ ከእርሱም ተመኝታችሁ አትውሰዱ፤ ብትወስዱ ግን የእስራኤልን ሰፈር የተረገመች ታደርጓታላችሁ፤ እኛንም ታጠፉናላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ ግን እርም ካደረጋችሁት በኋላ እርም ከሆነው ነገር ራሳችሁን ጠብቁ፤ እርም ከሆነው አንዳች የወሰዳችሁ እንደ ሆነ የእስራኤልን ሰፈር የተረገመ ታደርጉታላችሁ፥ ታስጨንቁትማላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ ግን እርም ካደረጋችሁት በኋላ እርም ከሆነው ነገር ራሳችሁን ጠብቁ፤ እርም ከሆነው አንዳች የወሰዳችሁ እንደሆነ የእስራኤልን ሰፈር የተረገመ ታደርጉታላችሁ፥ ታስጨንቁታላችሁም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ህንተንቱ ሸቃ ግዴዳባፐ አያነ አከናዳን ህንተንቱ ሁጲያዉ ናገትተ። ሸቃ ግዴዳባፐ ህንተንቱ አኮፐ፥ እስራኤላቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ባይያ ሳኣ ኦንታ፤ ያቲደ ሄ ሳአዉ መቱዋ አሀንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin hinttenttu shek'k'a gideeddabaappe ayaanne akkenaadan hinttenttu huup'iyaw naagettite. Shek'k'a gideeddabaappe hinttenttu akkooppe, Israa'eelatuu dunkkaaneedda sa'aa bayiyaa sa'aa ootsanita; yaatiide he sa'aw metuwaa ahanita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin intte GODAAS dummatidayssafe aykkoka ekkontta mala intte hu7es naagettite; intte histtontta aggiko Isra7eeleti dunkaanidaso iitas aaththi immana; histtidi he sohoza bolla meto gaththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ጎዳስ ዱማቲዳይሳፌ ኣይኮካ ኤኮንታ ማላ ኢንቴ ሁኤስ ናጌቲቴ፤ ኢንቴ ሂስቶንታ ኣጊኮ ኢስራኤሌቲ ዱንካኒዳሶ ኢታስ ኣ ኢማና፤ ሂስቲዲ ሄ ሶሆዛ ቦላ ሜቶ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ህንተ መቶነ ቆሆ እስራኤለ ጉታ ቦላ ኤሆና መላ ያናዉ በሲያባፐ አይባካ አሞትድ ኤኮናዳ ህንተ ሁጰስ ናገትተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hinte metonne qoho Isra7eele guta bolla ehona mela dhayanaw bessiyabape aybaka amotidi ekonnaada hinte huuphes naagetite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ ግን ዕርም ከሆኑት ነገሮች አንዳች በመውሰድ በራሳችሁ ላይ ጥፋት እንዳታመጡ እጃችሁን ሰብስቡ፤ ያለዚያ የእስራኤልን ሰፈር ለጥፋት ትዳርጋላችሁ፤ ክፉ ነገር እንዲደርስበትም ታደርጋላችሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ግን በእስራኤል ሰፈር ችግርንና ጥፋትን እንዳታስከትሉ መደምሰስ ከሚገባቸው ነገሮች ማናቸውንም ጓጒታችሁ ከመውሰድ ራሳችሁን ጠብቁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቲ ዝተሓረመ ኸይትወስዱ እሞ ንሰፈር እስራኤል ከይተርግምዎ፥ መከራውን ከይተምፅኡሉ ተጠንቀቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓንትስ ንስኻትኩም ከአ ምስ ሓረምኩምዎ፡ ካብቲ እተሐርመ ኸይትወስዱ እሞ ንሰፈር እስራኤል ርጉም ከይትገብርዎ፡ መከራውን ከይተምጽኡሉስ፡ ካብቲ እተሐርመ ነገር ተጠንቀቑ። |