Joshua 6:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ዝዀነ ይኹን መገዲ ድማ ካብቲ እተኸልከለ ኣቕሑ ንርእስኹም ተጠንቀቑ፣ ንገዛእ ርእስኹም ምእንቲ ኸይትረግሙ፡ ገለ ኻብቲ እገዳ ኣቑሑት ተቐቢልኩም ንሰፈር እስራኤል መርገም እንተ ገይርኩምዎን እንተ ረገምኩምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ ግን እርም ብለን ከተ​ው​ነው እን​ዳ​ት​ወ​ስዱ ተጠ​ን​ቀቁ፤ ከእ​ር​ሱም ተመ​ኝ​ታ​ችሁ አት​ው​ሰዱ፤ ብት​ወ​ስዱ ግን የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ሰፈር የተ​ረ​ገ​መች ታደ​ር​ጓ​ታ​ላ​ችሁ፤ እኛ​ንም ታጠ​ፉ​ና​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ ግን እርም ካደረጋችሁት በኋላ እርም ከሆነው ነገር ራሳችሁን ጠብቁ፤ እርም ከሆነው አንዳች የወሰዳችሁ እንደ ሆነ የእስራኤልን ሰፈር የተረገመ ታደርጉታላችሁ፥ ታስጨንቁትማላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ ግን እርም ካደረጋችሁት በኋላ እርም ከሆነው ነገር ራሳችሁን ጠብቁ፤ እርም ከሆነው አንዳች የወሰዳችሁ እንደሆነ የእስራኤልን ሰፈር የተረገመ ታደርጉታላችሁ፥ ታስጨንቁታላችሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ህንተንቱ ሸቃ ግዴዳባፐ አያነ አከናዳን ህንተንቱ ሁጲያዉ ናገትተ። ሸቃ ግዴዳባፐ ህንተንቱ አኮፐ፥ እስራኤላቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ባይያ ሳኣ ኦንታ፤ ያቲደ ሄ ሳአዉ መቱዋ አሀንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin hinttenttu shek'k'a gideeddabaappe ayaanne akkenaadan hinttenttu huup'iyaw naagettite. Shek'k'a gideeddabaappe hinttenttu akkooppe, Israa'eelatuu dunkkaaneedda sa'aa bayiyaa sa'aa ootsanita; yaatiide he sa'aw metuwaa ahanita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin intte GODAAS dummatidayssafe aykkoka ekkontta mala intte hu7es naagettite; intte histtontta aggiko Isra7eeleti dunkaanidaso iitas aaththi immana; histtidi he sohoza bolla meto gaththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ጎዳስ ዱማቲዳይሳፌ ኣይኮካ ኤኮንታ ማላ ኢንቴ ሁኤስ ናጌቲቴ፤ ኢንቴ ሂስቶንታ ኣጊኮ ኢስራኤሌቲ ዱንካኒዳሶ ኢታስ ኣ ኢማና፤ ሂስቲዲ ሄ ሶሆዛ ቦላ ሜቶ ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ መቶነ ቆሆ እስራኤለ ጉታ ቦላ ኤሆና መላ ያናዉ በሲያባፐ አይባካ አሞትድ ኤኮናዳ ህንተ ሁጰስ ናገትተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte metonne qoho Isra7eele guta bolla ehona mela dhayanaw bessiyabape aybaka amotidi ekonnaada hinte huuphes naagetite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንተ ግን ዕርም ከሆኑት ነገሮች አንዳች በመውሰድ በራሳችሁ ላይ ጥፋት እንዳታመጡ እጃችሁን ሰብስቡ፤ ያለዚያ የእስራኤልን ሰፈር ለጥፋት ትዳርጋላችሁ፤ ክፉ ነገር እንዲደርስበትም ታደርጋላችሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ግን በእስራኤል ሰፈር ችግርንና ጥፋትን እንዳታስከትሉ መደምሰስ ከሚገባቸው ነገሮች ማናቸውንም ጓጒታችሁ ከመውሰድ ራሳችሁን ጠብቁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቲ ዝተሓረመ ኸይትወስዱ እሞ ንሰፈር እስራኤል ከይተርግምዎ፥ መከራውን ከይተምፅኡሉ ተጠንቀቑ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓንትስ ንስኻትኩም ከአ ምስ ሓረምኩምዎ፡ ካብቲ እተሐርመ ኸይትወስዱ እሞ ንሰፈር እስራኤል ርጉም ከይትገብርዎ፡ መከራውን ከይተምጽኡሉስ፡ ካብቲ እተሐርመ ነገር ተጠንቀቑ።