Joshua 6:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ኸተማ ድማ ንሳን ኣብኣ ዘለዉ ዅሎምን ንእግዚኣብሄር ኪርገሙ እዮም፣ እታ ኣመንዝራ ረሃብ ጥራይ እያ ነቶም ዝለኣኽናዮም ልኡኻት ስለ ዝሓብኣቶም፣ ንሳን ኣብታ ቤት ምስኣ ዘለዉ ዅሎምን ብህይወት ኪነብሩ እዮም ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከተ​ማ​ዪ​ቱም በእ​ር​ስ​ዋም ያለው ሁሉ ለሠ​ራ​ዊት ጌታ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እርም ይሆ​ናሉ፤ የላ​ክ​ና​ቸ​ውን መል​እ​ክ​ተ​ኞች ስለ ሸሸ​ገች ዘማ​ዊቱ ረዓብ፥ ከእ​ር​ስ​ዋም ጋር በቤቷ ውስጥ ያሉ ሁሉ ብቻ በሕ​ይ​ወት ይኖ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከተማይቱም በእርስዋም ያለው ሁሉ ለእግዚአብሔር እርም ይሆናሉ፤ የላክናቸውን መልክተኞች ስለ ሸሸገች ጋለሞታይቱ ረዓብ ከእርስዋም ጋር በቤትዋ ውስጥ ያሉ ሁሉ ብቻ በሕይወት ይኖራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከተማይቱም በእርሷም ያለው ሁሉ ለጌታ እርም ይሆናሉ፤ የላክናቸውን መልክተኞች ስለ ሸሸገች አመንዝራይቱ ረዓብ ከእርሷም ጋር በቤትዋ ውስጥ ያሉ ሁሉ ብቻ በሕይወት ይኖራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካታማይነ ካታማ ግዶን ደእያባይ ኡባይ መና ጎዳዉ ሸቀቶዋ ግዲደ፥ ያናዉ በሰ። ኑን ጋድያ ጌዳናዉ ኪቴዳ አሳቱዋ ቆሳደ አሼዳ ድራዉ፥ ሻርሙጽያ ራኣባነ እ ሶን እዝና እትፐ ደእያ አሳ ጻላላይ አታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Katamaynne katamaa giddon de'iyaabay ubbay Med'ina Godaw shek'etowaa gidiide, d'ayanaw besse. Nuuni gadiyaa geeddanaw kiitteedda asatuwaa k'osaade ashsheeda diraw, sharmus'iyaa Ra'aabanne I son izina ittippe de'iyaa asaa s'alalay attanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Katamayanne katamay giddon diza ubbay GODAAS dumma gidida gishshas izo mulera dhayssite; nuni biittayo wochchanaas kiittida asata qotta ashshida gishshas layma maccas Era7aabanne izi soon izira issife diza asi xalla attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካታማያኔ ካታማይ ጊዶን ዲዛ ኡባይ ጎዳስ ዱማ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዞ ሙሌራ ይሲቴ፤ ኑኒ ቢታዮ ዎቻናስ ኪቲዳ ኣሳታ ቆታ ኣሺዳ ጊሻስ ላይማ ማጫስ ኤራኣባኔ ኢዚ ሶን ኢዚራ ኢሲፌ ዲዛ ኣሲ ጻላ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ካታማይነ እያ ግዶን ደእያባ ኡባይ ጎዳስ ቃንገትዳባ ግድድ ያናዉ በሴስ። ኑኒ ቢታ ፆሞሳና መላ የድዳ አሳታ ቆሳዳ አሽዳ፥ ላይምያ ራባነ እ ሶን ደእያ አሳ ፃላል አታናዉ በሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Katamaynne iya giddon de7iyaba ubbay Godaas qangetidaba gididi dhayanaw bessees. Nuuni biitta xomoosana mela yeddida asata qosada ashshida, laymiya Raabanne I son de7iya asaa xalaali attanaw bessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከተማዪቱና በውስጧ ያለው ሁሉ ለእግዚአብሔር የተለየ ስለሆነ ፈጽማችሁ ዐጥፉ እኛ የላክናቸውን ሰላዮች ስለ ሸሸገች ጋለሞታዪቱ ረዓብ ብቻና ከእርሷ ጋር በቤቷ ውስጥ ያሉት ሁሉ ይትረፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በከተማይቱና በውስጡ ያለው ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር የተረገመ ሆኖ መደምሰስ አለበት፤ ሴትኛ ዐዳሪዋ ግን የላክናቸውን ሰላዮች ደብቃ ስላዳነች መትረፍ የሚገባቸው እርስዋና ከእርስዋ ጋር በቤትዋ ያሉት ብቻ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዛ ኸተማን ኣብኣ ዘሎ ዅሉን ንእግዚኣብሄር ሕሩም ይኹን። እታ ኣመንዝራ ረኣብ ጥራሕ ነቶም ዝሰደድናዮም ሰለልቲ ስለ ዝሓብአቶም፥ ንሳን ኣብ ገዛኣ ዘለዉ ዅሎምን ብህይወት ይንበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዛ ኸተማ፡ ንሳን ኣብኣ ዘሎ ኹሉን ንእግዚኣብሄር ሕርሚ ትኹን። ረሃብ ኣመንዝራ ጥራይ ነቶም ዝሰደድናዮም ልኡኻት ስለ ዝሓብኣቶም፡ ንሳን ኣብ ቤት ምስኣ ዘለው ኹሎምን ብህይወት ይትረፉ።