Joshua 6:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻብዓይ ግዜ ድማ፡ እቶም ካህናት መለኸት ምስ ነፍሑ፡ እያሱ ነቶም ህዝቢ፡ ጨውዩ! እግዚኣብሄር ነታ ኸተማ ሂቡኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ከተማዪቱን ሰባት ጊዜ በዞሩና ካህናቱ ቀንደ መለከቱን በነፉ ጊዜ፤ ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች አለ፥ “እግዚአብሔር ከተማዪቱን ሰጥቶአችኋልና ጩኹ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰባተኛውም ጊዜ ካህናቱ ቀንደ መለከቱን ሲነፉ ኢያሱ ሕዝቡን አለ። እግዚአብሔር ከተማይቱን ሰጥቶአችኋልና ጩኹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰባተኛውም ጊዜ ካህናቱ ቀንደ መለከቱን ሲነፉ ኢያሱ ሕዝቡን እንዲህ አለ፦ “ጌታ ከተማይቱን ሰጥቶአችኋልና ጩኹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን ዩሻን፥ ቄሳቱ ማላካታቱዋ ፑንያ ዎደ፥ ኢያሱ አሳ፥ “መና ጎዳይ ካታማ ህንተንቶ አደ እሜዳ ድራዉ፥ ዋስተ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappuntsa yuushshan, k'eesatuu malakatatuwaa punniyaa wode, Iyyaasu asaa, «Med'ina Goday katamaa hinttenttoo aatsiide immeedda diraw, waassite! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laappunththo yuuyishe qeeseti zayeta punnishin Iyaasoy deraa, «GODAY hanno katamayo inttes aaththi immida gishshas waassite! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላፑን ዩዪሼ ቄሴቲ ዛዬታ ፑኒሺን ኢያሶይ ዴራ፥ «ጎዳይ ሃኖ ካታማዮ ኢንቴስ ኣ ኢሚዳ ጊሻስ ዋሲቴ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑን ዩሹዋን፥ ካህነት ሞይዘ ፑንያ ዎደ፥ እያሱይ አሳኮ፥ “ጎዳይ ሀ ካታማ ህንተዉ አድ እምዳ ግሾ፥ ዋስተ” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapuntha yuushuwan, kahineti moyze punniya wode, Iyyasuy asaako, “Goday ha katamaa hintew aathidi immida gisho, waassite” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰባተኛው ዙር ላይ ካህናቱ መለከቱን ሲነፉ፣ ኢያሱ ሕዝቡን እንዲህ ሲል አዘዘ፤ “ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ሰጥቷችኋልና ጩኹ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰባተኛው ዙር ካህናቱ እምቢልታ ሊነፉ በሚዘጋጁበት ጊዜ ኢያሱ ሕዝቡን፦ “እግዚአብሔር ከተማይቱን ስለ ሰጣችሁ ጩኹ!” ብሎ አዘዘ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ሻውዓይ ጊዜ፥ እቶም ካህናት ቀርኒ መለኸት ምስ ነፍሑ፥ ኢያሱ ነቶም ህዝቢ ኸምዙይ በሎም፦ “እግዚኣብሄር ነዛ ኸተማ እዚኣ ሂቡኩም እዩ እሞ ዓው ኢልኩም ድምፂ ኣስምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ እቶም ካህናት በቲ ሳብዓይ ሳዕ መለኸት ምስ ነፍሑ፡ እያሱ ነቶም ህዝቢ በሎም፡ እግዚኣብሄር ነዛ ኸተማ እዚኣ ሂብኩም እዩ እሞ፡ ኣውክዑ። |