Joshua 6:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ታቦት እግዚኣብሄር ድማ ነታ ኸተማ ከበባ፡ ሓንሳብ ድማ ናብኣ ከደ፡ ናብ ሰፈር ኣትዮም ድማ ኣብ ሰፈር ሓድሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም የቃል ኪዳኑ ታቦት ሄደች፤ ከተማዪቱንም ዞረች፤ ወደ ሰፈርም ተመልሳ በዚያ አደረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲሁ የእግዚአብሔርን ታቦት አንድ ጊዜ ከተማይቱን አዞረው፤ እነርሱም ወደ ሰፈሩ ተመልሰው አደሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁ የጌታን ታቦት አንድ ጊዜ ከተማይቱን አዞረው፤ እነርሱም ወደ ሰፈሩ ተመልሰው በዚያ አደሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታይ ቶከቲደ፥ ሄ ካታማ እት ገደ ዩይ አናዳን ኦዳ። ሄዋፐ ጉይያን አሳይ ባረ ዱንካኔዳ ሳኣ ስሚደ፥ ቃማ ያን አቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide Med'ina Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootay tookettiide, he katamaa itti gede yuuyyi aad'd'anaadan ootseedda. Hewaappe guyyiyaan Asay bare dunkkaaneedda sa'aa simmiide, k'ammaa yaan ak'eeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAA Caaqo Qaala Taabotay tookettidi he katamaa issito yuuyi aadhdhana mala ooththides; hessafe guye asay ba dunkaanidaso simmidi omars heen aqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ቶኬቲዲ ሄ ካታማ ኢሲቶ ዩዪ ኣና ማላ ኦዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኣሳይ ባ ዱንካኒዳሶ ሲሚዲ ኦማርስ ሄን ኣቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ጫቆ ታቦተይ ሄ ካታማ እስ ቶሆ ዩያናዳ ኦስ። ያትድ አሳይ ባንታ ዱንካንዳ ጉታ ስሚድ፥ ያን አቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Godaa caaqo taabotey he katamaa issi toho yuuyanaada oothis. Yaatidi asay banta dunkaanida guta simmidi, yan aqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ኢያሱ የእግዚአብሔርን ታቦት ተሸክመው፣ ከተማዪቱን አንድ ጊዜ እንዲዞሩ አደረገ። ከዚያም ሕዝቡ ወደ ሰፈር ተመልሰው ዐደሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት የእግዚአብሔር ታቦት ከተማዋን አንድ ጊዜ እንዲዞር አደረገ፤ ከዚያ በኋላ ሕዝቡ፥ ወደ ሰፈሩ ተመልሶ በዚያ ዐዳር ሆነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ታቦት እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ዙርያ እታ ኸተማ ሓደ ጊዜ ኣዞሮ፤ ንሳቶም ከዓ ናብቲ ሰፈር ተመሊሶም ኣብኡ ሓደሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ታቦት እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ዙርያ እታ ኸተማ ሓንሳእ ኣዞሮ፡ ናብ ሰፈር ኣትዮም ከአ ኣብቲ ሰፈር ሓደሩ። |