Joshua 6:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ነቶም ህዝቢ ኣዘዞም፡ ብድምጽኻ ኣይትጭድር፡ ኣይትጭድር፡ ክሳዕ እታ ጭድርታ ዝእዝዘካ መዓልቲውን ካብ ኣፍካ ኣይትውጻእ። ሽዑ ክትጭድር ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም ሕዝቡን፦ እንዳይጮኹ ማንም ድምፃቸውን እንዳይሰማ፥ እንዲጮኹ እስኪያዛቸውም ድረስ ከአፋቸው ቃል እንዳይወጣ አዘዛቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ሕዝቡን። እኔ። ጩኹ እስከምልበት ቀን ድረስ አትጩኹ፥ ድምፃችሁንም አታንሡ፥ ከአፋችሁም አንድ ቃል አይውጣ፤ በዚያን ጊዜ ትጮኻላችሁ ብሎ አዘዛቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም ሕዝቡን እንዲህ ብሎ አዘዛቸው፦ “እኔ፦ ጩኹ እስከምልበት ቀን ድረስ አትጩኹ፥ ድምፃችሁንም አታሰሙ፥ ከአፋችሁም አንድ ቃል አይውጣ፤ ከዚያን በኋላ ግን ትጮኻላችሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኢያሱ አሳ፥ “ታን ህንተንታ፥ ‘ዋስተ!’ ጋና ጋላሳይ ጋካናዉ፥ ኦላ ዋሱዋ ዋሶፕተ፤ ህንተንቱ ቃላይ ስሰቶፖ፤ እት ቃላካ ቃቶፕተ። ግድን ሄ ዎደ ዋስተ!” ያጊደ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Iyyaasu asaa, «Taani hinttentta, ‹Waassite!› gaana gallassay gakkanaw, ola waasuwaa waassoppite; hinttenttu k'aalay sisettoppo; itti k'aalakka k'aattoppite. Gidin he wode waassite!» yaagiide azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Iyaasoy asaa, «Tani inttena, ‹Waassite!› gaana gallassay gakkanaas ola waaso waassofte; intte qaalay siyettofo; issi qaalakka qaattofte; ta waassite giikko he wode waassite!» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢያሶይ ኣሳ፥ «ታኒ ኢንቴና፥ ‹ዋሲቴ!› ጋና ጋላሳይ ጋካናስ ኦላ ዋሶ ዋሶፍቴ፤ ኢንቴ ቃላይ ሲዬቶፎ፤ ኢሲ ቃላካ ቃቶፍቴ፤ ታ ዋሲቴ ጊኮ ሄ ዎዴ ዋሲቴ!» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እያሱይ፥ “ታ ህንተና ዋሶ ጎናሽን ዋሶፍተ ዎይኮ ህንተ ቃላ ስሶፍተ፤ ሀር አቶሽን እስ ቃላካ ኦደቶፍተ። ታ ህንተና ዋሶ ግያ ሄ ጋላስ ዋስተ” ያግድ አሳ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Iyyasuy, “Ta hintena waasso goonnashin waassofite woyko hinte qaala sissofite; hari attoshin issi qaalaka odetofite. Ta hintena waasso giya he gallas waassite” yaagidi asaa kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱ ሕዝቡን፣ “የማሸበሪያ ጩኸት አታሰሙ፤ ድምፃችሁ ከፍ ብሎ አይሰማ፤ ጩኹ እስከምላችሁም ቀን ድረስ ከአፋችሁ አንዲት ቃል አትውጣ፤ የምትጮኹት ከዚያ በኋላ ነው” ሲል አዘዛቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱ ግን፦ “ጩኹ እስከምልበት ቀን ድረስ እንዳትጮኹ፤ ወይም ድምፃችሁ እንዳይሰማ፤ እንዲያውም አንዲት ቃል እንኳ እንዳትናገሩ፤ ጩኹ ስላችሁ በዚያን ጊዜ ትጮኻላችሁ” ብሎ ሕዝቡን አዘዘ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ነቶም ህዝቢ “ጫውጫው ኣይትበሉ፤ ድምፂ ኣስምዑ ኽሳዕ ዝብለኩም መዓልቲ ሓደ ቓል እኳ ኻብ ኣፍኩም ኣይውፃእ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ነቶም ህዝቢ ጫውጫው ኣይትበሉ፡ ድምጽኹም ከአ ኣይተስምዑ፡ ገለ ቓል ድማ ካብ ኣፍኩም ኣይውጻእ፡ ክሳዕ እታ ኣነ፡ ኣውክዑ ዝብለኩም መዓልቲ ሽዑ ኣውክዑ ኢሉ ኣዘዞም። |