Joshua 5:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንእያሱ፡ ሎሚ ጸርፊ ግብጺ ካባኻ ኣንከባሊለዮ ኣለኹ። ስለዚ እታ ስፍራ ክሳዕ ሎሚ ጊልጋል ተባሂላ ትጽዋዕ ኣላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ኢያ​ሱን፥ “ዛሬ የግ​ብ​ፅን ተግ​ዳ​ሮት ከእ​ና​ንተ ላይ አስ​ወ​ግ​ጃ​ለሁ” አለው፤ ስለ​ዚህ የዚያ ስፍራ ስም እስከ ዛሬ ድረስ ጌል​ገላ ተብሎ ተጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ኢያሱን። ዛሬ የግብፅን ነውር ከእናንተ ላይ አንከባልያለሁ አለው፤ ስለዚህ የዚያ ስፍራ ስም እስከ ዛሬ ድረስ ጌልገላ ተብሎ ተጠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ኢያሱን፦ “ዛሬ የግብጽን ነውር ከእናንተ ላይ አንከባልያለሁ” አለው፤ ስለዚህ የዚያን ስፍራ ስም እስከ ዛሬ ድረስ ጌልገላ ተብሎ ተጠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ኢያሳ፥ “ሀቼ ታን ግብጼቱዋ ቦርያ ህንተፐ ድጋድ” ያጌዳ። ሄ ሳኣ ሱንይ ሀቼ ጋካናዉ ገልጋላ ጌተቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay Iyyaasa, «Hachche taani Gibs'etuwaa boriyaa hintteppe diggaad» yaageedda. He sa'aa suntsay hachche gakkanaw Gelggala geetettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Iyaasos, «Hach tani Gibxeta bore inttefe genderisa diggadis» gides; histtiin he sohoza sunththay hach gakkanaas Gelgela geetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢያሶስ፥ «ሃች ታኒ ጊብጼታ ቦሬ ኢንቴፌ ጌንዴሪሳ ዲጋዲስ» ጊዴስ፤ ሂስቲን ሄ ሶሆዛ ሱንይ ሃች ጋካናስ ጌልጌላ ጌቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እያሱኮ፥ “ሀች ታኒ ግብፀታ ቦርያ ህንተፈ ድጋስ” ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ ሄ በሳ ሱንይ ሀች ጋካናዉ ጋልጋላ ጌተትድ ፄገቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Iyyasuko, “Hachi taani Gibxeta boriya hintefe diggas” yaagis. Hessa gisho, he bessaa sunthay hachi gakanaw Galgala geetetidi xeegetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር ኢያሱን፣ “እነሆ፤ ዛሬ የግብፅን ነውር ከእናንተ ላይ አንከባልያለሁ” አለው፤ ከዚህም የተነሣ የዚያ ቦታ ስም እስከ ዛሬ ድረስ ጌልገላ ተባለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ኢያሱን፦ “እነሆ፥ ዛሬ እኔ ከእናንተ ላይ የግብጽን ነውር አስወግጄላችኋለሁ” አለው። ያም ቦታ እስከ ዛሬ ድረስ ጌልጌላ ተብሎ ይጠራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኢያሱ፥ “ሎሚ ነቲ ናይ ግብፂ ነውሪ ኻባኻትኩም ኣወገድክዎ” በሎ። ስም እታ ቦታ እቲኣ ኸዓ ኽሳዕ ሎሚ ጌልገላ ይበሃል ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንእያሱ፡ ሎሚ ነቲ ናይ ግብጺ ነውሪ ኻባኻትኩም ኣንካራሮኽዎ፡ በሎ። ስም እታ ቦታ እቲኣ ኸአ ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ጊልጋል ይብሀል አሎ።