Joshua 5:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣብ ክንድኦም ዘተንስኦም ደቆም ድማ፡ ኣብ መገዲ ስለ ዘይገዘርዎም፡ ንእያሱ ገዘዝዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጆቻቸውን በእነርሱ ፋንታ አስነሣ፤ እነዚህንም ኢያሱ ገረዛቸው፤ በመንገድ ስለተወለዱ አልተገረዙም ነበርና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልጆቻቸውን በእነርሱ ፋንታ አስነሣ፥ እነዚህንም ኢያሱ ገረዛቸው፤ በመንገድ ሳሉ ስላልገረዙአቸው ሸለፈታሞች ነበሩና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልጆቻቸውን በእነርሱ ፋንታ አስነሣ፥ እነዚህንም ኢያሱ ገረዛቸው፤ በመንገድ ሳሉ ስላልገረዙአቸው ሸለፈታሞች ነበሩና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ጾሳይ ኡንቱንቱ ናና ኡንቱንቱ ሳኣን ደንዳ፤ ኢያሱ ቃጻሬዳዋንቱካ ሄዋንታ። ኡንቱንቱ ቃጻረተናን ደእያዌ ኦግያን ቢደ ኡንቱንቱ ቃጻረትቤና ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw S'oossay unttunttu naanaa unttunttu sa'aan dentseedda; Iyyaasu k'as's'areeddawanttukka hewantta. Unttunttu k'as's'arettennan de'iyaawe ogiyaan biidde unttunttu k'as's'arettibeenna dirassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY istta nayta isttasohon denththides; Iyaasoy qaxxara gelththidayti heytantta; istti oge bolla hemettishe diza gishshas qaxxarettibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኢስታ ናይታ ኢስታሶሆን ዴንዴስ፤ ኢያሶይ ቃጻራ ጌልዳይቲ ሄይታንታ፤ ኢስቲ ኦጌ ቦላ ሄሜቲሼ ዲዛ ጊሻስ ቃጻሬቲቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ እያሱይ ቃፃርዳይ ጎዳይ ኤንታ በሳን ደንዳ ኤንታ ናይታ። ኤንቲ ኦገ ቦላ የለትዳ ግሾ ቃፃረትቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Iyyasuy qaxariday Goday enta bessan denthida enta nayta. Enti oge bolla yeletida gisho qaxaretibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በእነርሱ ምትክ ወንዶች ልጆቻቸውን አስነሣ። እንግዲህ ኢያሱ የገረዛቸው እነዚህን ነበር፤ በጕዞ ላይ ሳሉ ባለመገረዛቸው ከነሸለፈታቸው ነበሩና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱ የገረዛቸው እግዚአብሔር በእነርሱ ቦታ ያስነሣቸውን ልጆቻቸውን ነው፤ እነርሱ በጉዞ ላይ በነበሩ ጊዜ ስላልተገረዙ ሸለፈታሞች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ክንዳኣቶም ዘተስኦም ደቆም ከዓ፥ ኣብ መንገዲ ስለ ዘይተገረዙ፥ ዘይግሩዛት ኮይኖም ነበሩ እሞ፥ ኢያሱ ገረዞም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ኣብ ክንዳኦም ዘተንስኦም ደቆም ከአ፡ ኣብ መገዲ ስለ ዘይተሳገሩ፡ ዕልቦታት ነበሩ እሞ፡ እያሲ ገዘሮም። |