Joshua 5:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም እቶም ዝወጹ ህዝቢ ድማ ተገዘሩ። ኩሎም እቶም ካብ ግብጺ ምስ ወጹ ኣብ በረኻ ኣብ መገዲ ዝተወልዱ ህዝቢ ግና ኣይገዘሮምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ከግ​ብፅ ከወጡ በኋላ በመ​ን​ገድ፥ በም​ድረ በዳ የተ​ወ​ለዱ ሕዝብ ሁሉ አል​ተ​ገ​ረ​ዙም ነበ​ርና፥ ኢያሱ እነ​ዚ​ህን ሁሉ ገረ​ዛ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የወጡት ሕዝብ ሁሉ ተገርዘው ነበር፤ ነገር ግን ከግብፅ በወጡበት መንገድ በምድረ በዳ የተወለዱት ሕዝብ ሁሉ አልተገረዙም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የወጡት ሕዝብ ሁሉ ተገርዘው ነበር፤ ነገር ግን ከግብጽ ከወጡ በኋላ በምድረ በዳ በመንገድ እየተጓዙ ሳሉ የተወለዱት ልጆች ሁሉ አልተገረዙም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼፐ ከሴዳ አቱማ አሳይ ኡባይ ቃጻረቴዳ፤ ሽን ዎራን ዩይያ ዎደ የለቴዳ አቱማ ናናይ እቱነ ቃጻረትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'eppe keseedda attuma Asay ubbay k'as's'aretteedda; shin woran yuuyyiyaa wode yeletteedda attuma naanay ittuunne k'as's'arettibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxeppe kezida attuma asay wuri qaxxarettides; gido attiin bazzon yuuyiza wode yelettida attuma naytappe issoyka qaxxarettibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼፔ ኬዚዳ ኣቱማ ኣሳይ ዉሪ ቃጻሬቲዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ባዞን ዩዪዛ ዎዴ ዬሌቲዳ ኣቱማ ናይታፔ ኢሶይካ ቃጻሬቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀፈ ከይዳ አደ አሳ ኡባይ፥ ቃፃረትዶሶና፥ ሽን ግብፀፈ ብሸ መላ ቢታን የለትዳ አደ ናይት ቃፃረትቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxefe keyida adde asa ubbay, qaxaretidosona, shin Gibxefe bishe mela biittan yeletida adde nayti qaxaretibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ የወጡት ሰዎች ሁሉ ተገርዘው ነበር፤ ከግብፅ ከወጡ በኋላ በምድረ በዳ በጕዞ ላይ ሳሉ የተወለዱት ግን በሙሉ አልተገረዙም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመጀመሪያ ከግብጽ ምድር የወጡት ወንዶች ሁሉ ተገርዘው የነበሩ ቢሆኑም እንኳ በበረሓው ጒዞ ጊዜ የተወለዱት ወንዶች አልተገረዙም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዝወፁ ህዝቢ ኵሎም ግሩዛት እዮም ነይሮም፤ እቶም ካብ ግብፂ ምስ ወፁ፥ ኣብ ምድረ በዳ ኣብ መንገዲ ዝተወለዱ ዅሎም ህዝቢ ግና ኣይተገረዙን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ዝወጹ ህዝብስ ኩሎም ግዙራት ነይሮም፡ እቶም ካብ ግብጺ ምስ ወጹ፡ ኣብ በረኻ ኣብ መገዲ እተወልዱ ኹሎም ህዝቢ ግና ኣይተገዝሩን ነበሩ።