Joshua 5:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም እቶም ዝወጹ ህዝቢ ድማ ተገዘሩ። ኩሎም እቶም ካብ ግብጺ ምስ ወጹ ኣብ በረኻ ኣብ መገዲ ዝተወልዱ ህዝቢ ግና ኣይገዘሮምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ከግብፅ ከወጡ በኋላ በመንገድ፥ በምድረ በዳ የተወለዱ ሕዝብ ሁሉ አልተገረዙም ነበርና፥ ኢያሱ እነዚህን ሁሉ ገረዛቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የወጡት ሕዝብ ሁሉ ተገርዘው ነበር፤ ነገር ግን ከግብፅ በወጡበት መንገድ በምድረ በዳ የተወለዱት ሕዝብ ሁሉ አልተገረዙም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የወጡት ሕዝብ ሁሉ ተገርዘው ነበር፤ ነገር ግን ከግብጽ ከወጡ በኋላ በምድረ በዳ በመንገድ እየተጓዙ ሳሉ የተወለዱት ልጆች ሁሉ አልተገረዙም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼፐ ከሴዳ አቱማ አሳይ ኡባይ ቃጻረቴዳ፤ ሽን ዎራን ዩይያ ዎደ የለቴዳ አቱማ ናናይ እቱነ ቃጻረትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'eppe keseedda attuma Asay ubbay k'as's'aretteedda; shin woran yuuyyiyaa wode yeletteedda attuma naanay ittuunne k'as's'arettibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxeppe kezida attuma asay wuri qaxxarettides; gido attiin bazzon yuuyiza wode yelettida attuma naytappe issoyka qaxxarettibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼፔ ኬዚዳ ኣቱማ ኣሳይ ዉሪ ቃጻሬቲዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ባዞን ዩዪዛ ዎዴ ዬሌቲዳ ኣቱማ ናይታፔ ኢሶይካ ቃጻሬቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀፈ ከይዳ አደ አሳ ኡባይ፥ ቃፃረትዶሶና፥ ሽን ግብፀፈ ብሸ መላ ቢታን የለትዳ አደ ናይት ቃፃረትቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxefe keyida adde asa ubbay, qaxaretidosona, shin Gibxefe bishe mela biittan yeletida adde nayti qaxaretibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ የወጡት ሰዎች ሁሉ ተገርዘው ነበር፤ ከግብፅ ከወጡ በኋላ በምድረ በዳ በጕዞ ላይ ሳሉ የተወለዱት ግን በሙሉ አልተገረዙም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመጀመሪያ ከግብጽ ምድር የወጡት ወንዶች ሁሉ ተገርዘው የነበሩ ቢሆኑም እንኳ በበረሓው ጒዞ ጊዜ የተወለዱት ወንዶች አልተገረዙም ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ዝወፁ ህዝቢ ኵሎም ግሩዛት እዮም ነይሮም፤ እቶም ካብ ግብፂ ምስ ወፁ፥ ኣብ ምድረ በዳ ኣብ መንገዲ ዝተወለዱ ዅሎም ህዝቢ ግና ኣይተገረዙን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዝወጹ ህዝብስ ኩሎም ግዙራት ነይሮም፡ እቶም ካብ ግብጺ ምስ ወጹ፡ ኣብ በረኻ ኣብ መገዲ እተወልዱ ኹሎም ህዝቢ ግና ኣይተገዝሩን ነበሩ። |