Joshua 5:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ዝገዘረሉ ምኽንያት ድማ እዚ እዩ፦ ኵሎም እቶም ካብ ግብጺ ዝወጹ ህዝቢ፡ ደቂ ተባዕትዮ፡ እወ፡ ኵሎም እቶም ተዋጋእቲ፡ ካብ ግብጺ ምስ ወጹ፡ ኣብ መገዲ ኣብ በረኻ ሞቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱ ሕዝቡን ሁሉ የገረዘበት ምክንያት ይህ ነው፤ ከግብፅ የወጡ ወንዶች ተዋጊዎች ሁሉ ከግብፅ ከወጡ በኋላ በመንገድ ላይ በምድረ በዳ ሞቱ፤ የወጡትም ወንዶች ሁሉ ተገርዘው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱ የገረዘበትም ምክንያት ይህ ነው፤ ከግብፅ የወጡት ሕዝብ ወንዶች ሰልፈኞች ሁሉ ከግብፅ ከወጡ በኋላ በመንገድ ላይ በምድረ በዳ ሞቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱ የገረዘበትም ምክንያት ይህ ነበር፤ ከግብጽ ከወጣው ሕዝብ መካከል ወንዶች ተዋጊዎች ሁሉ ከግብጽ ከወጡ በኋላ በመንገድ ላይ በምድረ በዳ ሞተው ስለ ነበረ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሄዋ ኦዳ ጋሱ: ግብጼፐ ከሴዳ አሳን ላይይ ኦላዉ ጋኬዳ አቱማ አሳይ ኡባይ ግብጼፐ ቢደ ዎራን ሀይቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I hewaa ootseedda gaasuu: Gibs'eppe keseedda asan laytsay olaw gakkeedda attuma Asay ubbay Gibs'eppe biidde woran hayk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi hessa ooththida gaasoykka Gibxeppe kezida asan layththay olas gakkida attuma asay wuri Gibxeppe kezidaappe guye bazzon oge bolla hayqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሄሳ ኦዳ ጋሶይካ ጊብጼፔ ኬዚዳ ኣሳን ላይይ ኦላስ ጋኪዳ ኣቱማ ኣሳይ ዉሪ ጊብጼፔ ኬዚዳፔ ጉዬ ባዞን ኦጌ ቦላ ሃይቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሄሳ ኦዳይ፥ ግብፀፈ ከይዳ አደታን ላይ ኦላስ ጋክዳ ኡባይ መላ ቢታን ሀይቅ ዉርዳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I hessa oothiday, Gibxefe keyda addetan laythi olas gakida ubbay mela biittan hayqi wurida gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ኢያሱ እስራኤላውያንን የገረዘበት ምክንያት ይህ ነው፤ ዕድሜያቸው መሣሪያ ለመያዝ የደረሱ ወንዶች ሁሉ ከግብፅ ከወጡ በኋላ በመንገድ ላይ ሳሉ በምድረ በዳ ሞቱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱ እነርሱን የገረዘበት ምክንያት ከግብጽ ምድር የወጡት ለወታደርነት ብቃት የነበራቸው ወንዶች ሁሉ በበረሓው ጒዞ ጊዜ ሞተው ስለ ነበረ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምኽንያቱ ኸዓ እዙይ እዩ፦ እቶም ካብ ግብፂ ዝወፁ ህዝቢ፥ ኵሎም ተባዕትዮ ዝኾኑ ተዋጋእቲ ኻብ ግብፂ ምስ ወፁ ኣብ ምድረ በዳ ኣብ መንገዲ ሞቱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ እያሱ ዝገዘሮም ምኽንያቱ እዚ እዩ፡ እቲ ኻብ ግብጺ ዝወጸ ህዝቢ፡ ተባዕትዮ ዘበለ ኹሎም ተዋጋእቲ ኻብ ግብጺ ወኢጺኦምሲ፡ ኣብ በረኻ ኣብ መገዲ ሞቱ። |