Joshua 5:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ዝገዘረሉ ምኽንያት ድማ እዚ እዩ፦ ኵሎም እቶም ካብ ግብጺ ዝወጹ ህዝቢ፡ ደቂ ተባዕትዮ፡ እወ፡ ኵሎም እቶም ተዋጋእቲ፡ ካብ ግብጺ ምስ ወጹ፡ ኣብ መገዲ ኣብ በረኻ ሞቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያሱ ሕዝ​ቡን ሁሉ የገ​ረ​ዘ​በት ምክ​ን​ያት ይህ ነው፤ ከግ​ብፅ የወጡ ወን​ዶች ተዋ​ጊ​ዎች ሁሉ ከግ​ብፅ ከወጡ በኋላ በመ​ን​ገድ ላይ በም​ድረ በዳ ሞቱ፤ የወ​ጡ​ትም ወን​ዶች ሁሉ ተገ​ር​ዘው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱ የገረዘበትም ምክንያት ይህ ነው፤ ከግብፅ የወጡት ሕዝብ ወንዶች ሰልፈኞች ሁሉ ከግብፅ ከወጡ በኋላ በመንገድ ላይ በምድረ በዳ ሞቱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱ የገረዘበትም ምክንያት ይህ ነበር፤ ከግብጽ ከወጣው ሕዝብ መካከል ወንዶች ተዋጊዎች ሁሉ ከግብጽ ከወጡ በኋላ በመንገድ ላይ በምድረ በዳ ሞተው ስለ ነበረ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ሄዋ ኦዳ ጋሱ: ግብጼፐ ከሴዳ አሳን ላይይ ኦላዉ ጋኬዳ አቱማ አሳይ ኡባይ ግብጼፐ ቢደ ዎራን ሀይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I hewaa ootseedda gaasuu: Gibs'eppe keseedda asan laytsay olaw gakkeedda attuma Asay ubbay Gibs'eppe biidde woran hayk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi hessa ooththida gaasoykka Gibxeppe kezida asan layththay olas gakkida attuma asay wuri Gibxeppe kezidaappe guye bazzon oge bolla hayqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሄሳ ኦዳ ጋሶይካ ጊብጼፔ ኬዚዳ ኣሳን ላይይ ኦላስ ጋኪዳ ኣቱማ ኣሳይ ዉሪ ጊብጼፔ ኬዚዳፔ ጉዬ ባዞን ኦጌ ቦላ ሃይቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ሄሳ ኦዳይ፥ ግብፀፈ ከይዳ አደታን ላይ ኦላስ ጋክዳ ኡባይ መላ ቢታን ሀይቅ ዉርዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I hessa oothiday, Gibxefe keyda addetan laythi olas gakida ubbay mela biittan hayqi wurida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ ኢያሱ እስራኤላውያንን የገረዘበት ምክንያት ይህ ነው፤ ዕድሜያቸው መሣሪያ ለመያዝ የደረሱ ወንዶች ሁሉ ከግብፅ ከወጡ በኋላ በመንገድ ላይ ሳሉ በምድረ በዳ ሞቱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱ እነርሱን የገረዘበት ምክንያት ከግብጽ ምድር የወጡት ለወታደርነት ብቃት የነበራቸው ወንዶች ሁሉ በበረሓው ጒዞ ጊዜ ሞተው ስለ ነበረ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምኽንያቱ ኸዓ እዙይ እዩ፦ እቶም ካብ ግብፂ ዝወፁ ህዝቢ፥ ኵሎም ተባዕትዮ ዝኾኑ ተዋጋእቲ ኻብ ግብፂ ምስ ወፁ ኣብ ምድረ በዳ ኣብ መንገዲ ሞቱ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ እያሱ ዝገዘሮም ምኽንያቱ እዚ እዩ፡ እቲ ኻብ ግብጺ ዝወጸ ህዝቢ፡ ተባዕትዮ ዘበለ ኹሎም ተዋጋእቲ ኻብ ግብጺ ወኢጺኦምሲ፡ ኣብ በረኻ ኣብ መገዲ ሞቱ።