Joshua 5:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ በሊሕ ካራታት ሰሪሑ ንደቂ እስራኤል ኣብ ከረን ቈርበት ገዘሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም የባ​ል​ጩት መቍ​ረጫ ሠርቶ የግ​ር​ዛት ኮረ​ብታ በተ​ባለ ስፍራ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ገረዘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም የባልጩት መቍረጫ ሠርቶ የግርዛት ኮረብታ በተባለ ስፍራ የእስራኤልን ልጆች ገረዘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም የባልጩት መቁረጫ ሠርቶ የግርዛት ኮረብታ በተባለ ስፍራ የእስራኤልን ልጆች ገረዘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ ሳልያ ጌተትያ ሹቻፐ ቃራ ማቅላ ጊግሲደ፥ ቃጻራ ደርያ ጌተትያ ሳኣን እስራኤልያ አሳ ቃጻሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu saliyaa geetettiyaa shuchchaappe k'ara mak'ilaa giigissiide, K'as's'araa Deriyaa geetettiyaa sa'aan Israa'eeliyaa asaa k'as's'areedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Iyaasoy salo shuch qarasidi Gibi7aaze Eloote geetettizason Isra7eele attumasaa qaxxarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢያሶይ ሳሎ ሹች ቃራሲዲ ጊቢኣዜ ኤሎቴ ጌቴቲዛሶን ኢስራኤሌ ኣቱማሳ ቃጻሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ ቃራ ሳሎ ሹቻ ኤክድ፥ “ቃፃራ ደረ” ጌተትያ በሳን እስራኤለታ ቃፃርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy qara salo shucha ekidi, “Qaxara Dere” geetetiya bessan Isra7eeleta qaxaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ኢያሱ የባልጩት መቍረጫ አዘጋጅቶ በጊብዓዝ ዓረሎት በተባለ ስፍራ እስራኤላውያንን ገረዛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱም እግዚአብሔር እንዳዘዘው በማድረግ “የግዝረት ኮረብታ” ተብሎ በሚጠራው ስፍራ እስራኤላውያንን ገረዘ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ በሊሕ ፅንፅልሒት ኣንፂሉ፥ ንደቂ እስራኤል ኰረብታ ግርዘት ኣብ ዝተብሃለ ቦታ ገረዞም።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ በሊሕ ጽልጽለ ኣንጺሉ፡ ንደቂ እስራኤል ኣብ ኩርባ ዓራሎት ገዘሮም።