Joshua 5:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ጊዜ እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ንእያሱ፡ ንርእስኻ በሊሕ ካራታት ሰሪሕካ ንደቂ እስራኤል ንኻልኣይ ግዜ ግዝሮም፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያን ጊዜም እግዚአብሔር ኢያሱን፥ “ከሻፎ ድንጋይ የባልጩት መቍረጫ ሠርተህ የእስራኤልን ልጆች ዳግመኛ ግረዛቸው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም እግዚአብሔር ኢያሱን። የባልጩት መቍረጫ ሠርተህ የእስራኤልን ልጆች ሁለተኛ ጊዜ ግረዛቸው አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜም ጌታ ኢያሱን፦ “የባልጩት መቁረጫ ሠርተህ የእስራኤልን ልጆች ሁለተኛ ጊዜ ግረዛቸው” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ጾሳይ ኢያሳ፥ “ሳልያ ጌተትያ ሹቻፐ ቃራ ማቅላ ጊግሳደ፥ እስራኤልያ አቱማ አሳ በንዋንቱዋዳን ሀእካ ቃጻራ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode S'oossay Iyyaasa, «Saliyaa geetettiyaa shuchchaappe k'ara mak'ilaa giigissaade, Israa'eeliyaa attuma asaa beniwanttuwaadan ha"ikka k'as's'araa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode GODAY Iyaasos, «Salo shuchcha qara ekkada qaxxarettontta Isra7eele attuma asaa nam7anththo qaxxara» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳይ ኢያሶስ፥ «ሳሎ ሹቻ ቃራ ኤካዳ ቃጻሬቶንታ ኢስራኤሌ ኣቱማ ኣሳ ናምኣን ቃጻራ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳይ እያሱኮ፥ “ሳሎ ሹቹ ቃራያዳ እስራኤለ አደ አሳ ናምአን ቃፃራ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Goday Iyyasuko, “Salo shuchu qarayada Isra7eele adde asaa nam7antho qaxara” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር ኢያሱን፣ “የባልጩት መቍረጫ አዘጋጅተህ፣ ያልተገረዙትን እስራኤላውያንን ለሁለተኛ ጊዜ ግረዛቸው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር ኢያሱን “ከባልጩት የተሠራ መቊረጫ አዘጋጅተህ እስራኤላውያንን እንደገና ግረዛቸው” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ጊዜ እቲኣ እግዚኣብሄር ንኢያሱ “በሊሕ ፅንፅልሒት ጌርካ፥ ንደቂ እስራኤል ንኻልኣይ ጊዜ ግረዞም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ጊዜ እቲኣ እግዚኣብሄር ንእያሱ፡ በሊሕ ጽልጽለ ጌርካ፡ ከም ብሓድሽ ንደቂ እስራኤል ካልኣይ ሳዕ ግዘሮም በሎ። |