Joshua 5:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ኣዛዚ ሰራዊት እግዚኣብሄር ንእያሱ፡ ጫማኻ ካብ እግርኻ ኣውጽእ፡ በሎ። እቲ ደው ዝበልካሉ ቦታ ቅድስቲ እዩ እሞ። እያሱ ድማ ከምኡ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም ሠራዊት አለቃ ኢያሱን፥ “አንተ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ” አለው። ኢያሱም እንዲሁ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም ሠራዊት አለቃ ኢያሱን። አንተ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ አለው። ኢያሱም እንዲሁ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታም ሠራዊት አዣዥ ኢያሱን፦ “አንተ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ” አለው። ኢያሱም እንዲሁ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ኦላንቻቱዋ ጋዳዋይ፥ “ኔን ኤቄዳ ሳአይ ጌሻ ግዴዳ ድራዉ፥ ነ ገድያፐ ጫማ ከሳ” ያጌዳ። ኢያሱ እ ጌዳዋዳን ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa olanchchatuwaa gadaaway, «Neeni ek'k'eedda sa'ay geeshsha gideedda diraw, ne gediyaappe c'aammaa kessa» yaageedda. Iyyaasu I geeddawaadan ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA olanchchata gadaway, «Neni eqqidasoy geesh gidida gishshas ne tohoppe caamma kessa» gides; histtiin Iyaasoy izi azazida mala ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኦላንቻታ ጋዳዋይ፥ «ኔኒ ኤቂዳሶይ ጌሽ ጊዲዳ ጊሻስ ኔ ቶሆፔ ጫማ ኬሳ» ጊዴስ፤ ሂስቲን ኢያሶይ ኢዚ ኣዛዚዳ ማላ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ቶራ ሞጮናይ እያሱኮ፥ “ኔን ኤቅዳ በሳይ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ነ ቶሁዋፐ ጫማ ከሳ” ያግስ። ያትን እያሱይ እ ግዳይሳዳ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa toora moconay Iyyasuko, “Neeni eqida bessay geeshshi gidiya gisho, ne tohuwape caammaa kessa” yaagis. Yaatin Iyyasuy I gidaysada oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ሰራዊት አለቃም ኢያሱን፣ “ጫማህን ከእግርህ አውልቅ፤ የቆምህባት ምድር የተቀደሰች ናትና” አለው፤ ኢያሱም እንደ ታዘዘው አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር ሠራዊት አዛዥም “የቆምክባት ምድር የተቀደሰች ስለ ሆነች ጫማህን አውልቅ” አለው፤ ኢያሱም እርሱ እንዳዘዘው አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሓለቓ ሰራዊት እግዚኣብሄር ድማ ንኢያሱ፥ “እዛ ደው ኢልካላ ዘለኻ ቦታ ቕድስቲ እያ እሞ፥ ኣሳእንካ ኻብ ኣእጋርካ ኣውፅእ” በሎ። ኢያሱ ኸዓ ኸምኡ ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሓለቓ ሰራዊት እግዚኣብሄር ድማ ንእያሱ፡ እዛ ደው ኢልካያ ዘሎኻ ቦታ ቅድስቲ እያ እሞ፡ ኣስእንካ ኻብ ኣእጋርካ ኣውጽእ በሎ። እያሱ ኸአ ከምኡ ገበረ። |