Joshua 5:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣይፋልን፤ ሕጂ ግና ከም ሓለቓ ሰራዊት እግዚኣብሄር እየ። ሽዑ እያሱ ብገጹ ናብ ምድሪ ተደፊኡ ሰገደ እሞ ከምዚ በሎ፦ ጐይታይ ንጊልያኡ እንታይ ይብሎ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ነኝ፤ አሁንም ወደ አንተ መጥቼአለሁ” አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና፥ “በባሪያህ ዘንድ ምን አቁሞሃል?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና። ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፦ “አይደለሁም፤ እኔ የጌታ ሠራዊት አዣዥ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ” አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና፦ “ጌታዬ ለባርያው የሚነግረው ምንድነው?” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ብታኒ፥ “ታን ኦ ባጋካ ግድከ። ሽን ታን ጾሳ ኦላንቻቱ ጋዳዋ ግዳደ ሀእ ያድ” ያጌዳ። ኢያሱ ሳኣን ኩንድ ጎይኒደ፥ “ታ ጎዳይ ባረ ቆማዉ ኦድያባይ አዬ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bitanii, «Taani O baggakka gidikke. Shin taani S'oossaa olanchchatuu gadaawaa gidaade ha"i yaad» yaageedda. Iyyaasu sa'aan kunddi goynniide, «Ta goday bare k'oomaw odiyaabay ayee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka, «Ta oona baggaka gidikke; gido attiin tani GODAA olanchchata gadawa gidida gishshas yadis» gi zaarides. Iyaasoykka sa7an gufanni goynnidi, «Ta godawu! Taas ne ayllezas ne ay yootanee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ፥ «ታ ኦና ባጋካ ጊዲኬ፤ ጊዶ ኣቲን ታኒ ጎዳ ኦላንቻታ ጋዳዋ ጊዲዳ ጊሻስ ያዲስ» ጊ ዛሪዴስ። ኢያሶይካ ሳኣን ጉፋኒ ጎይኒዲ፥ «ታ ጎዳዉ! ታስ ኔ ኣይሌዛስ ኔ ኣይ ዮታኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አደይ ዛሪድ፥ “ታኒ ኦደ ባጋካ ግድከ። ሽን ታ ጎዳ ቶራ ሞጮና ግዳዳ ያስ” ያግስ። እያሱይ ሳአን ኩንድ ጎይንድ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ታ ኦናባ ታዉ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Addey zaaridi, “Taani oodde baggaka gidike. Shin ta Godaa tora mocona gidada yas” yaagis. Iyyasuy sa7an kundi goyinnidi, “Ta godaw, ta oothanaba taw odaa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “አይደለሁም፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር ሰራዊት አለቃ በመሆኔ እነሆ፤ መጥቻለሁ” ሲል መለሰለት፤ ኢያሱም በግንባሩ ተደፍቶ ሰገደና፣ “ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድን ነው?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጐልማሳውም “የእናንተም ሆነ የጠላት ወገን አይደለሁም፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር ሠራዊት አዛዥ እንደ መሆኔ መጠን እነሆ፥ መጥቻለሁ” አለ። ኢያሱም ወደ መሬት ወድቆ ሰገደለትና “ጌታዬ ሆይ፥ እኔ አገልጋይህ ምን ልታዘዝ?” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ “ኣይፋለይን፥ ኣነስ ሓለቓ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኮይነ ሕዚ መፂአ ኣለኹ” በሎ። ኢያሱ ኸዓ ብገፁ ኣብ ምድሪ ተደፊኡ ሰገደሞ፥ “ጐይታይ! ንኣይ ንባርያኻ እትብሎ እንታይ ኣሎ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ኣይፋለይ ኣነስ ሓለቓ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኮይነ ደአ፡ ሕጂ መጺኤ ኣሎኹ በለ። እያሱ ኸአ ብገጹ ኣብ ምድሪ ተደፊኡ ሰጊዱ፡ ጐይታይ ንባርያኡ ዚብሎ እንታይ እዩ፡ በለ። |