Joshua 5:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ኣይፋልን፤ ሕጂ ግና ከም ሓለቓ ሰራዊት እግዚኣብሄር እየ። ሽዑ እያሱ ብገጹ ናብ ምድሪ ተደፊኡ ሰገደ እሞ ከምዚ በሎ፦ ጐይታይ ንጊልያኡ እንታይ ይብሎ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “እኔ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሠራ​ዊት አለቃ ነኝ፤ አሁ​ንም ወደ አንተ መጥ​ቼ​አ​ለሁ” አለ። ኢያ​ሱም ወደ ምድር በግ​ም​ባሩ ተደ​ፍቶ ሰገ​ደና፥ “በባ​ሪ​ያህ ዘንድ ምን አቁ​ሞ​ሃል?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና። ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም፦ “አይደለሁም፤ እኔ የጌታ ሠራዊት አዣዥ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ” አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና፦ “ጌታዬ ለባርያው የሚነግረው ምንድነው?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብታኒ፥ “ታን ኦ ባጋካ ግድከ። ሽን ታን ጾሳ ኦላንቻቱ ጋዳዋ ግዳደ ሀእ ያድ” ያጌዳ። ኢያሱ ሳኣን ኩንድ ጎይኒደ፥ “ታ ጎዳይ ባረ ቆማዉ ኦድያባይ አዬ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bitanii, «Taani O baggakka gidikke. Shin taani S'oossaa olanchchatuu gadaawaa gidaade ha"i yaad» yaageedda. Iyyaasu sa'aan kunddi goynniide, «Ta goday bare k'oomaw odiyaabay ayee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izikka, «Ta oona baggaka gidikke; gido attiin tani GODAA olanchchata gadawa gidida gishshas yadis» gi zaarides. Iyaasoykka sa7an gufanni goynnidi, «Ta godawu! Taas ne ayllezas ne ay yootanee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚካ፥ «ታ ኦና ባጋካ ጊዲኬ፤ ጊዶ ኣቲን ታኒ ጎዳ ኦላንቻታ ጋዳዋ ጊዲዳ ጊሻስ ያዲስ» ጊ ዛሪዴስ። ኢያሶይካ ሳኣን ጉፋኒ ጎይኒዲ፥ «ታ ጎዳዉ! ታስ ኔ ኣይሌዛስ ኔ ኣይ ዮታኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አደይ ዛሪድ፥ “ታኒ ኦደ ባጋካ ግድከ። ሽን ታ ጎዳ ቶራ ሞጮና ግዳዳ ያስ” ያግስ። እያሱይ ሳአን ኩንድ ጎይንድ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ታ ኦናባ ታዉ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Addey zaaridi, “Taani oodde baggaka gidike. Shin ta Godaa tora mocona gidada yas” yaagis. Iyyasuy sa7an kundi goyinnidi, “Ta godaw, ta oothanaba taw odaa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም፣ “አይደለሁም፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር ሰራዊት አለቃ በመሆኔ እነሆ፤ መጥቻለሁ” ሲል መለሰለት፤ ኢያሱም በግንባሩ ተደፍቶ ሰገደና፣ “ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድን ነው?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጐልማሳውም “የእናንተም ሆነ የጠላት ወገን አይደለሁም፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር ሠራዊት አዛዥ እንደ መሆኔ መጠን እነሆ፥ መጥቻለሁ” አለ። ኢያሱም ወደ መሬት ወድቆ ሰገደለትና “ጌታዬ ሆይ፥ እኔ አገልጋይህ ምን ልታዘዝ?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ “ኣይፋለይን፥ ኣነስ ሓለቓ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኮይነ ሕዚ መፂአ ኣለኹ” በሎ። ኢያሱ ኸዓ ብገፁ ኣብ ምድሪ ተደፊኡ ሰገደሞ፥ “ጐይታይ! ንኣይ ንባርያኻ እትብሎ እንታይ ኣሎ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ፡ ኣይፋለይ ኣነስ ሓለቓ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኮይነ ደአ፡ ሕጂ መጺኤ ኣሎኹ በለ። እያሱ ኸአ ብገጹ ኣብ ምድሪ ተደፊኡ ሰጊዱ፡ ጐይታይ ንባርያኡ ዚብሎ እንታይ እዩ፡ በለ።