Joshua 5:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ኣብ ያሪኮ ምስ በጽሐ፡ ኣዒንቱ ኣልዒሉ ጠመተ፡ እንሆ ድማ፡ ኣብ ኢዱ ዝተሰሓበ ሰይፉ ሒዙ ኣብ መንጽሩ ደው ኢሉ ነበረ። እያሱ ድማ ናብኡ ብምኻድ፡ ንስኻ ምእንታና ዲኻ ወይስ ንጸላእትና፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ኢያሱ በኢ​ያ​ሪኮ አጠ​ገብ ሳለ ዐይ​ኑን አን​ሥቶ ተመ​ለ​ከተ፤ እነ​ሆም፥ የተ​መ​ዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ አየ፤ ኢያ​ሱም ወደ እርሱ ቀርቦ፥ “ከእኛ ወገን ወይስ ከጠ​ላ​ቶ​ቻ​ችን ወገን ነህ?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ዓይኑን አንሥቶ ተመለከተ፥ እነሆም፥ የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ ነበር፤ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ። ከእኛ ወገን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህን? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ፤ ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ዓይኑን አንሥቶ ተመለከተ፥ እነሆም፥ የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ ነበር፤ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ፦ “አንተ ከእኛ ወገን ነህን ወይስ ከጠላቶቻችን?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ ያርኮ ማታን ደእያ ዎደ፥ ቁ ጊደ ጼሊደ፥ እት ብታኒ ማሻ ሾድ ኦይቂደ፥ ባረ ስንን ኤቄዳዋ በኤዳ። ኢያሱ አኮ ሺቂደ፥ “ኔን ኑ ባጋ አሴየ ኑ ሞርከቱዋ ባጋ አሴ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu Yaarikko matan de'iyaa wode, d'ok'k'u giide s'eelliide, itti bitanii mashshaa shod oyk'k'iide, bare sintsan ek'k'eeddawaa be'eedda. Iyyaasu aakko shiik'iide, «Neeni nu bagga aseeyye nu morkkatuwaa bagga asee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy Iyarkko matan dishe dhoqqu gi xeellidi giththa mashsha shoddi oykkida issi asi iza sinththan eqqidayssa be7ides; Iyaasoy izakko shiiqidi, «Neni nu baggayee nu morkketa baggaa?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ኢያርኮ ማታን ዲሼ ቁ ጊ ጼሊዲ ጊ ማሻ ሾዲ ኦይኪዳ ኢሲ ኣሲ ኢዛ ሲንን ኤቂዳይሳ ቤኢዴስ፤ ኢያሶይ ኢዛኮ ሺቂዲ፥ «ኔኒ ኑ ባጋዬ ኑ ሞርኬታ ባጋ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ እያርኮ ማታን ደእያ ዎደ ማሻ ኦይክድ ባ ስንን ኤቅዳ እስ አደ በእስ። እያሱይ እያኮ ሺቅድ፥ “ኔን ኑ ባጋየ ዎይኮ ኑ ሞርከታ ባጌ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy Iyaarko matan de7iya wode mashsha oykidi ba sinthan eqida issi adde be7is. Iyyasuy iyako shiiqidi, “Neeni nu baggaye woyko nu morketa baggee?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ፣ ቀና ብሎ ሲመለከት የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ አንድ ሰው ከፊቱ ቆሞ አየ። ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ፤ “ከእኛ ወገን ነህ ወይስ ከጠላቶቻችን?” ሲል ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ሰይፍ የያዘ አንድ ጐልማሳ በድንገት በፊቱ ቆሞ ታየው፤ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀረብ ብሎ “አንተ የእኛ ወገን ነህ ወይስ የጠላቶቻችን?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ኣብ ጥቓ ኢያሪኮ እንተሎ ዓይኑ ኣልዒሉ ጠመተ፤ ዝተመዘዘ ሰይፊ ብኢዱ ዝሓዘ ሰብኣይ ድማ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢሉ ነበረ። ኢያሱ ኸዓ ናብኡ ኸይዱ፥ “ንስኻ ኻባና ዲኻ ወይ ካብ ፀላእትና?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ እያሱ ኣብ ጥቓ ያሪኮ ኾሎ፡ ኣዒንቱ ቛሕ ኣቢሉ ረአየ፡ እንሆ ድማ እተመልሔ ሴፍ ኣብ ኢዱ ዘለዎ ሰብኣይ ኣብ መንጽሩ ደው ኢሉ ነበረ። እያሱ ኸአ ናብኡ ኸይዱ፡ ንስኻ ናትናሶ ወይ ናይ ጸላእትና ኢኻ፡ በሎ።