Joshua 5:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሸነኽ ምዕራብ ዮርዳኖስ ዝነበሩ ኵሎም ነገስታት ኣሞራውያንን ኣብ ጥቓ ባሕሪ ዝነበሩ ኵሎም ነገስታት ከነኣናውያንን፡ እግዚኣብሄር ንማያት ዮርዳኖስ ካብ ቅድሚኡ ከም ዝነቐጾ ምስ ሰምዑ። ደቂ እስራኤል፡ ክሳዕ እንሓልፍ፡ ልቦም ፈሰሰ፡ ደጊም ድማ መንፈስ ኣይነበሮምን፡ ብሰንኪ ደቂ እስራኤል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ በባ​ሕር በኩል የነ​በ​ሩት የአ​ሞ​ራ​ው​ያን ነገ​ሥት ሁሉ፥ በባ​ሕ​ሩም አጠ​ገብ የነ​በሩ የፊ​ኒ​ቃ​ው​ያን ነገ​ሥት ሁሉ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ፊት የዮ​ር​ዳ​ኖ​ስን ውኃ እስ​ኪ​ሻ​ገሩ ድረስ እን​ዳ​ደ​ረቀ በሰሙ ጊዜ፥ ልባ​ቸው ቀለጠ፤ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች የተ​ነሣ አእ​ም​ሮ​አ​ቸ​ውን ሳቱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ በዮርዳኖስ ማዶ በምዕራብ በኩል የነበሩት የአሞራውያን ነገሥታት ሁሉ፥ በባሕሩም አጠገብ የነበሩ የከነዓናውያን ነገሥት ሁሉ፥ እግዚአብሔር ከእስራኤል ልጆች ፊት የዮርዳኖስን ውኃ እስኪሻገሩት ድረስ እንዳደረቀ በሰሙ ጊዜ፥ ልባቸው ቀለጠ ከእስራኤልም ልጆች የተነሣ ነፍስ ከዚያ ወዲያ አልቀረላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ፤ በዮርዳኖስ ማዶ በምዕራብ በኩል የነበሩት የአሞራውያን ነገሥታት ሁሉ፥ በባሕሩም አጠገብ የነበሩ የከነዓናውያን ነግሥታት ሁሉ፥ ጌታ ከእስራኤል ልጆች ፊት የዮርዳኖስን ውኃ እስኪሻገሩት ድረስ እንዳደረቀ በሰሙ ጊዜ፥ ልባቸው ቀለጠ ከእስራኤልም ልጆች የተነሣ ከዚያ ወዲያ ሐሞተ ቢስ ሆኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮርዳኖሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ አሞራዋናቱዋ ካተቱነ ሜድትራነ አባ ላንቂያ ላንቂያ ኦይቂደ ደእያ ካናነቱ ካተቱ ኡባይ፥ እስራኤልያ አሳይ ፕናና ጋካናዉ ጾሳይ ዮርዳኖሳ ሻፋ ሃ መልሴዳዋ ስሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ዎዛናይ ኮልዴዳ። ኡንቱንቱ እስራኤልያ አሳና ጋከታናዉ ጻልበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yorddaanoosa Shaafaappe away wulliyaa baggana de'iyaa Amoorawaanatuwaa kaatetuunne Meeditiraane Abbaa lank'k'iyaa lank'k'iyaa oyk'k'iide de'iyaa Kanaanetuu kaatetuu ubbay, Israa'eeliyaa Asay pinnana gakkanaw S'oossay Yorddaanoosa Shaafaa haatsaa melisseeddawaa siseedda wode, unttunttu wozanay kolddeedda. Unttunttu Israa'eeliyaa asaana gaketanaw s'alibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yordaanoose shaafappe arshey wulliza baggara diza Amooreta kawotinne Mediteraane Abba lanqe lanqe oykkidi diza Kanaaneta kawoti wuri Isra7eele asay pinnana gakkanaas GODAY Yordaanoose shaafa haaththaa melissidayssa siyida wode istta wozinay babon seerides. Histtiin istti Isra7eele asaara eqettanaas xalibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ኣሞሬታ ካዎቲኔ ሜዲቴራኔ ኣባ ላንቄ ላንቄ ኦይኪዲ ዲዛ ካናኔታ ካዎቲ ዉሪ ኢስራኤሌ ኣሳይ ፒናና ጋካናስ ጎዳይ ዮርዳኖሴ ሻፋ ሃ ሜሊሲዳይሳ ሲዪዳ ዎዴ ኢስታ ዎዚናይ ባቦን ሴሪዴስ። ሂስቲን ኢስቲ ኢስራኤሌ ኣሳራ ኤቄታናስ ጻሊቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ዉሎሀ ባጋን ደእያ አሞረታ ካዎትነ መደትራነ አባ ላንቀን ደእያ ካናነታ ካዎት ኡባይ፥ እስራኤለ አሳይ ፕናና ጋካናስ ዮርዳኖሰ ሻፋ ጎዳይ ዋት መልስዳኮ ስእዳ ዎደ ኤንታ ዎዛናይ ትልእን፥ እስራኤለ አሳራ ኤቀታናዉ ፃላተ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yordaanose shaafape wuloha baggan de7iya Amooreta kawotinne Medetiraane Abbaa lanqen de7iya Kanaaneta kawoti ubbay, Isra7eele asay pinnana gakanaw Yordaanose shaafa Goday waati melisidaako si7ida wode enta wozanay til7in, Isra7eele asaara eqetanaw xaalatethi dhayidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ከዮርዳኖስ ማዶ በምዕራብ በኩል ያሉት የአሞራውያን ነገሥታት ሁሉ፣ በባሕሩም ዳርቻ ያሉ የከነዓናውያን ነገሥታት በሙሉ እግዚአብሔር ዮርዳኖስን እስክንሻገር ወንዙን በእስራኤላውያን ፊት እንዴት እንዳደረቀው በሰሙ ጊዜ፣ ልባቸው በፍርሀት ቀለጠ፤ እስራኤላውያንንም ለመቋቋም ድፍረት ዐጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምዕራብ ያሉ የአሞራውያን ነገሥታትና በሜዲትራኒያን ባሕር ዳርቻ ጠረፉን ተከትለው የሚኖሩ የከነዓናውያን ነገሥታት ሁሉ የእስራኤል ሕዝብ እስኪሻገሩ ድረስ እግዚአብሔር የዮርዳኖስን ወንዝ ውሃ እንዳደረቀላቸው በሰሙ ጊዜ፤ በፍርሃት ልባቸው ቀለጠ፤ ከዚያም በኋላ እስራኤላውያንን ለመቋቋም ድፍረት አጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ብወገን ምዕራብ ዝነበሩ ዅሎም ነገስታት ኣሞራውያንን፥ እቶም ኣብ ጥቓ ባሕሪ ዝነበሩ ነገስታት ከነዓናውያንን፥ ደቂ እስራኤል ነቲ ማይ ዮርዳኖስ ክሳዕ ዝሳገርዎ፥ እግዚኣብሄር ነቲ ማይ ካብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ከም ዘንቀፆ ምስ ሰምዑ፥ ብፍርሓት ልቦም መኸኸ፤ ብድሕሪዙይ ካብ ደቂ እስራኤል ዝተልዓለ ነፍሲ ኣይተረፈሎምን።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ብወገን ምዕራብ ዝነበሩ ኹሎም ነገስታት ኣሞራውያንን እቶም ኣብ ጥቓ ባሕሪ ዝነበሩ ነገስታት ከነኣናውያንን፡ እግዚኣብሄር፡ ነቲ ማይ ዮርዳኖስ ክሳዕ እንሳገሮ፡ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ከም ዘንቀጾ ምስ ሰምዑ፡ ልቦም መኸኸ፡ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ድማ ትንፋስ ኣይተረፈቶምን።