Joshua 4:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ኣብ ማእከል ርባ ዮርዳኖስ፡ ኣብቲ ኣእጋር እቶም ታቦት ኪዳን እተሰከሙ ካህናት ደው ዝበለሉ ቦታ ዓሰርተው ክልተ ኣእማን ኣንበረ፣ ክሳዕ ሎሚ ድማ ኣብኡ ኣለዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ካህናት እግሮች በቆሙበት ስፍራ በዮርዳኖስ መካከል ሌሎች ዐሥራ ሁለት ድንጋዮችን አቆመ፤ እስከ ዛሬም ድረስ በዚያ አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ካህናት እግሮች በቆሙበት ስፍራ በዮርዳኖስ መካከል ሌሎችን አሥራ ሁለት ድንጋዮች ተከለ፤ እስከ ዛሬም ድረስ በዚያ አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ካህናት እግሮች በቆሙበት ስፍራ በዮርዳኖስ መካከል ሌሎችን ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች አኖረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ በዚያ አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ቶኬዳ ቄሳቱዋ ገዲ ዮርዳኖሳ ሻፋ ግዶን ኤቄዳ ሳኣን፥ ሀራ ታማነ ላኡ ሹቻቱዋ ኤሴዳ፤ ሄ ሹቻቱ ሀቼ ጋካናዉ ያን ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa tookkeedda k'eesatuwaa gedii Yorddaanoosa Shaafaa giddon ek'k'eedda sa'aan, hara tammanne laa"u shuchchatuwaa esseedda; he shuchchatuu hachche gakkanaw yaan de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy Caaqo Qaala Taabotaa tookkida qeeseta tohoy Yordaanoose shaafa giddon eqqidaason 12 shuchchata essides; he shuchchati hach gakkanaas heen deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶኪዳ ቄሴታ ቶሆይ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጊዶን ኤቂዳሶን 12 ሹቻታ ኤሲዴስ፤ ሄ ሹቻቲ ሃች ጋካናስ ሄን ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ፥ ካህነት ዮርዳኖሰ ሻፋን ጫቆ ታቦትያ ቶክድ፥ ኤቅዳ በሳን ታማነ ናምኡ ሹቻታ ኤስስ። ሄ ሹቻት ሀች ጋካናዉ ያን ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy, Kahineti Yordaanose shaafan caaqo taabotiya tookidi, eqida bessan tammanne nam7u shuchata essis. He shuchati hachi gakanaw yan de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱም የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙት ካህናት ቆመውበት በነበረው በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል ሌሎች ዐሥራ ሁለት ድንጋዮችን አቆመ፤ እነዚህም ድንጋዮች እስከ ዛሬ ድረስ በዚሁ ስፍራ ይገኛሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱም ደግሞ ካህናቱ የቃል ኪዳኑን ታቦት ተሸክመው በቆሙበት በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል ዐሥራ ሁለት የመታሰቢያ ድንጋዮችን አቆሙ፤ እነዚያም ድንጋዮች እስከ ዛሬ በዚያው ይገኛሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ኣብ ማእኸል ዮርዳኖስ፥ ኣብታ ኣእጋር እቶም ታቦት ቃል ኪዳን ዝፆሩ ኻህናት ዝቖሙላ ቦታ ዓሰርተ ኽልተ ኣእማን ኣቖመ፤ ክሳዕ ሎሚ ኸዓ ኣብኡ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ኣብ ማኣከል ዮርዳኖስ፡ ኣብታ ኣእጋር እቶም ታቦት ኪዳን ዝጾሩ ኻህናት ዝቖማላ ቦታ ዓሰርተው ክልተ እምኒ ኣቖመ። ክሳዕ ሎሚ ኸአ ኣብአ ኣሎ። |