Joshua 4:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ድማ ከምቲ እያሱ ዝኣዘዞም ገበሩ፣ ከምቲ እግዚኣብሄር ንእያሱ እተዛረቦ ድማ፡ ከከም ብዝሒ ነገድ ደቂ እስራኤል፡ ካብ ማእከል ርባ ዮርዳኖስ ዓሰርተው ክልተ ኣእማን ኣልዓሉ። ኣብ ዝሓድሩሉ ቦታ፡ ኣብኡ ድማ ኣደቀስዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ኢያሱ እንዳዘዛቸው እንዲሁ አደረጉ፤ የእስራኤልም ልጆች ዮርዳኖስን አካትተው በተሻገሩ ጊዜ እግዚአብሔር ኢያሱን እንደ አዘዘው በእስራኤል ነገድ ቍጥር ከዮርዳኖስ መካከል ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች አንሥተው ወደ ሰፈራቸው ወሰዱ፤ በዚያም አኖሩአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ኢያሱ እንዳዘዘ አደረጉ፤ እግዚአብሔርም ኢያሱን እንደ ተናገረው በእስራኤል ነገድ ቍጥር ከዮርኖስ መካከል አሥራ ሁለት ድንጋዮች አንሥተው ወደሚያድሩበት ስፍራ ወሰዱ፥ በዚያም አኖሩአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች ኢያሱ እንዳዘዘ አደረጉ፤ ጌታም ኢያሱን እንደ ተናገረው በእስራኤል ነገድ ቍጥር ከዮርዳኖስ መካከል ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች አንሥተው ወደሚያድሩበት ስፍራ ወሰዱ፥ በዚያም አኖሩአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ ኢያሱ አዛዜዳዋዳን ኦድኖ። ጾሳይ ኢያሶ ኦዴዳዋዳን፥ እስራኤልያ ዛራቱዋ ፓይዱዋን አሳቱ ታማነ ላኡ ሹቻቱዋ ዮርዳኖሳ ሻፋ ግዶፐ አኬድኖ፤ ቶክ አሂደ፥ ባረንቱ አቅያ ሳኣን ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu Iyyaasu azazeeddawaadan ootseeddino. S'oossay Iyyaasoo odeeddawaadan, Israa'eeliyaa zaratuwaa payduwaan asatuu tammanne laa"u shuchchatuwaa Yorddaanoosa Shaafaa giddoppe akkeeddino; tookki ahiide, barenttu ak'iyaa sa'aan wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Iyaasoy azazida mala ooththides; GODAY Iyaasos yootida mala Isra7eele qommota qoodan 12 shuchchata Yordaanoose shaafaa giddofe ekkida; tookki ehidi ba aqida sohon woththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢያሶይ ኣዛዚዳ ማላ ኦዴስ፤ ጎዳይ ኢያሶስ ዮቲዳ ማላ ኢስራኤሌ ቆሞታ ቆዳን 12 ሹቻታ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጊዶፌ ኤኪዳ፤ ቶኪ ኤሂዲ ባ ኣቂዳ ሶሆን ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አሳት እያሱይ ኪትዳይሳዳ ኦዶሶና። ጎዳይ እያሱስ ኦድዳይሳዳ፥ እስራኤለ ዘረታ ታይቦን ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ታማነ ናምኡ ሹቻታ ኤፍድ፥ ኤንቲ አቅያ በሳን ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He asati Iyyasuy kiitidaysada oothidosona. Goday Iyyasus odidaysada, Isra7eele zerethata taybon Yordaanose shaafape tammanne nam7u shuchata efidi, enti aqiya bessan wothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያንም ኢያሱ እንዳዘዛቸው አደረጉ፤ እግዚአብሔር ለኢያሱ በነገረውም መሠረት፣ በእስራኤል ነገዶች ቍጥር ልክ ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች ከዮርዳኖስ ወንዝ መካከል አነሡ፤ ወደ ሰፈራቸውም ይዘው በመሻገር በዚያ አኖሯቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎቹም ኢያሱ እንዳዘዛቸው አደረጉ፤ እግዚአብሔር ለኢያሱ በነገረው መሠረት በእስራኤል ነገዶች ቊጥር ከዮርዳኖስ ወንዝ መካከል ዐሥራ ሁለቱን ድንጋዮች ወደ ሰፈሩበት ቦታ ወስደው አስቀመጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ከዓ ኸምቲ ኢያሱ ዝኣዘዞም ገበሩ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ንኢያሱ ዝበሎ ድማ ብቝፅሪ ነገዳት እስራኤል ካብ ማእኸል ዮርዳኖስ ዓሰርተ ኽልተ እምኒ ኣልዒሎም ናብቲ ዝሓድሩሉ ቦታ ወሰዱ፤ ኣብኡ ኸዓ ኣንበርዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ከአ ከምቲ እያሱ ዝአዘዞም ከምኡ ገበሩ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንእያሱ ዝበሎ ድማ፡ ብቑጽሪ ነገዳት ደቂ እስራኤል ካብ ማኣከል ዮርዳኖስ ዓሰርተው ክልተ ኣምኒ ኣልዐሉ፡ ናብቲ ዚሓድሩሉ ድማ ምስኦም ተማልእዎ፡ ኣብኡ ኸኣአ ኣንበርዎ። |