Joshua 4:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ ከምቲ እያሱ ዝኣዘዞም ገበሩ፣ ከምቲ እግዚኣብሄር ንእያሱ እተዛረቦ ድማ፡ ከከም ብዝሒ ነገድ ደቂ እስራኤል፡ ካብ ማእከል ርባ ዮርዳኖስ ዓሰርተው ክልተ ኣእማን ኣልዓሉ። ኣብ ዝሓድሩሉ ቦታ፡ ኣብኡ ድማ ኣደቀስዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ኢያሱ እን​ዳ​ዘ​ዛ​ቸው እን​ዲሁ አደ​ረጉ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ዮር​ዳ​ኖ​ስን አካ​ት​ተው በተ​ሻ​ገሩ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኢያ​ሱን እንደ አዘ​ዘው በእ​ስ​ራ​ኤል ነገድ ቍጥር ከዮ​ር​ዳ​ኖስ መካ​ከል ዐሥራ ሁለት ድን​ጋ​ዮች አን​ሥ​ተው ወደ ሰፈ​ራ​ቸው ወሰዱ፤ በዚ​ያም አኖ​ሩ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ኢያሱ እንዳዘዘ አደረጉ፤ እግዚአብሔርም ኢያሱን እንደ ተናገረው በእስራኤል ነገድ ቍጥር ከዮርኖስ መካከል አሥራ ሁለት ድንጋዮች አንሥተው ወደሚያድሩበት ስፍራ ወሰዱ፥ በዚያም አኖሩአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ልጆች ኢያሱ እንዳዘዘ አደረጉ፤ ጌታም ኢያሱን እንደ ተናገረው በእስራኤል ነገድ ቍጥር ከዮርዳኖስ መካከል ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች አንሥተው ወደሚያድሩበት ስፍራ ወሰዱ፥ በዚያም አኖሩአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤላቱ ኢያሱ አዛዜዳዋዳን ኦድኖ። ጾሳይ ኢያሶ ኦዴዳዋዳን፥ እስራኤልያ ዛራቱዋ ፓይዱዋን አሳቱ ታማነ ላኡ ሹቻቱዋ ዮርዳኖሳ ሻፋ ግዶፐ አኬድኖ፤ ቶክ አሂደ፥ ባረንቱ አቅያ ሳኣን ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelatuu Iyyaasu azazeeddawaadan ootseeddino. S'oossay Iyyaasoo odeeddawaadan, Israa'eeliyaa zaratuwaa payduwaan asatuu tammanne laa"u shuchchatuwaa Yorddaanoosa Shaafaa giddoppe akkeeddino; tookki ahiide, barenttu ak'iyaa sa'aan wotseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Iyaasoy azazida mala ooththides; GODAY Iyaasos yootida mala Isra7eele qommota qoodan 12 shuchchata Yordaanoose shaafaa giddofe ekkida; tookki ehidi ba aqida sohon woththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢያሶይ ኣዛዚዳ ማላ ኦዴስ፤ ጎዳይ ኢያሶስ ዮቲዳ ማላ ኢስራኤሌ ቆሞታ ቆዳን 12 ሹቻታ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጊዶፌ ኤኪዳ፤ ቶኪ ኤሂዲ ባ ኣቂዳ ሶሆን ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ አሳት እያሱይ ኪትዳይሳዳ ኦዶሶና። ጎዳይ እያሱስ ኦድዳይሳዳ፥ እስራኤለ ዘረታ ታይቦን ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ታማነ ናምኡ ሹቻታ ኤፍድ፥ ኤንቲ አቅያ በሳን ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He asati Iyyasuy kiitidaysada oothidosona. Goday Iyyasus odidaysada, Isra7eele zerethata taybon Yordaanose shaafape tammanne nam7u shuchata efidi, enti aqiya bessan wothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያንም ኢያሱ እንዳዘዛቸው አደረጉ፤ እግዚአብሔር ለኢያሱ በነገረውም መሠረት፣ በእስራኤል ነገዶች ቍጥር ልክ ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች ከዮርዳኖስ ወንዝ መካከል አነሡ፤ ወደ ሰፈራቸውም ይዘው በመሻገር በዚያ አኖሯቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎቹም ኢያሱ እንዳዘዛቸው አደረጉ፤ እግዚአብሔር ለኢያሱ በነገረው መሠረት በእስራኤል ነገዶች ቊጥር ከዮርዳኖስ ወንዝ መካከል ዐሥራ ሁለቱን ድንጋዮች ወደ ሰፈሩበት ቦታ ወስደው አስቀመጡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ከዓ ኸምቲ ኢያሱ ዝኣዘዞም ገበሩ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ንኢያሱ ዝበሎ ድማ ብቝፅሪ ነገዳት እስራኤል ካብ ማእኸል ዮርዳኖስ ዓሰርተ ኽልተ እምኒ ኣልዒሎም ናብቲ ዝሓድሩሉ ቦታ ወሰዱ፤ ኣብኡ ኸዓ ኣንበርዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ከአ ከምቲ እያሱ ዝአዘዞም ከምኡ ገበሩ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንእያሱ ዝበሎ ድማ፡ ብቑጽሪ ነገዳት ደቂ እስራኤል ካብ ማኣከል ዮርዳኖስ ዓሰርተው ክልተ ኣምኒ ኣልዐሉ፡ ናብቲ ዚሓድሩሉ ድማ ምስኦም ተማልእዎ፡ ኣብኡ ኸኣአ ኣንበርዎ።