Joshua 4:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ መልስዎም፦ ማያት ዮርዳኖስ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ተቘሪጹ ኣሎ። ብዮርዳኖስ ምስ ሓለፈት፡ ማያት ዮርዳኖስ ተቖሪጹ፡ እዚ ኣእማን እዚ ድማ ንደቂ እስራኤል ንዘለኣለም መዘከርታ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ በምድር ሁሉ ጌታ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ስንሻገር የዮርዳኖስ ወንዝ ስለ ደረቀ ነው፤ እነዚህ ድንጋዮችም ለእስራኤል ልጆች ለዘለዓለም መታሰቢያ ይሆናሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ። በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት የዮርዳኖስ ውኃ ስለተቋረጠ ነው፤ ዮርዳኖስን በተሻገረ ጊዜ የዮርዳኖስ ውኃ ተቋረጠ፥ እነዚህም ድንጋዮች ለእስራኤል ልጆች ለዘላለም መታሰቢያ ይሆናሉ ትሉአቸዋላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ እንዲህ ትሉአቸዋላችሁ፦ በጌታ ቃል ኪዳን ታቦት ፊት የዮርዳኖስ ውኃ ስለተቋረጠ ነው፤ ዮርዳኖስን በተሻገረ ጊዜ የዮርዳኖስ ውኃ ተቋረጠ፥ እነዚህም ድንጋዮች ለእስራኤል ልጆች ለዘለዓለም መታሰቢያ የሆኑ ናቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ፥ ጾሳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ስንን ዮርዳኖሳ ሻፋይ ጎገ አጊደ ኤቄዳዋ እስራኤልያ አሳ መናዉ ሀሳይሲኖ። ቃላ ጫቁዋ ታቦታይ ፕንሽን፥ ዮርዳኖሳ ሃይ ሻከቴዳ ያጊደ ኡንቱንቶ ኦድተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hinttenttu, S'oossaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa sintsan Yorddaanoosa Shaafay gogetsaa aggiide ek'k'eeddawaa Israa'eeliyaa asaa med'inaw hassayissiino. K'aalaa c'aak'uwa Taabootay pinnishin, Yorddaanoosa haatsay shaaketteedda yaagiide unttunttoo odite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | intte, ‹GODAA Caaqo Qaalaa Taabotay pinniza wode Yordaanoose shaafay goggizayssa aggi eqqides; ha shuchchati he sohon hanidayssa ubbaa mernaas Isra7eele asaa hassa7issizayta› giidi isttas yootite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ፥ ‹ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ፒኒዛ ዎዴ ዮርዳኖሴ ሻፋይ ጎጊዛይሳ ኣጊ ኤቂዴስ፤ ሃ ሹቻቲ ሄ ሶሆን ሃኒዳይሳ ኡባ ሜርናስ ኢስራኤሌ ኣሳ ሃሳኢሲዛይታ› ጊዲ ኢስታስ ዮቲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ዛሪድ፥ ‘ጎዳ ጫቆ ታቦተይ ፕንያ ዎደ ዮርዳኖሰ ሃይ ጎገ አግስ። ሄሳ ግሾ፥ ሀ ሹቻት ሀ በሳን ሀንዳባ እስራኤለ አሳ ኡባ ዎደ ቆፍስያባ ግዳና’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | hinte zaaridi, ‘Godaa caaqo taabotey pinniya wode Yordaanose haathay gogethi aggis. Hessa gisho, ha shuchati ha bessan hanidaba Isra7eele asaa ubba wode qofisiyaba gidana’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዮርዳኖስ ወንዝ በእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት መቆሙን፣ እንዲሁም ታቦቱ ዮርዳኖስን በሚሻገርበት ጊዜ የዮርዳኖስ ወንዝ ውሃ መቆሙን፣ እነዚህ ድንጋዮች ለእስራኤል ሕዝብ የዘላለም መታሰቢያ መሆናቸውን ንገሯቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተም እንዲህ ብላችሁ ትነግሩአቸዋላችሁ፦ ‘የአምላካችሁ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚሻገርበት ጊዜ፥ የዮርዳኖስ ወንዝ ውሃ መውረዱን አቆመ፤ ስለዚህም እነዚህ ድንጋዮች በዚህ ስፍራ የተደረገውን ሁሉ ለዘለቄታው ለእስራኤል ሕዝብ የሚያስታውሱ መታሰቢያዎች ናቸው።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንስኻትኩም ‘ታቦት ቃል ኪዳን እግዚኣብሄር ብዮርዳኖስ ክሳገር እንተሎ እቲ ማይ ዮርዳኖስ ምውራድ ኣቋረፀ እሞ፥ እዞም ኣእማን እዚኣቶም ንደቂ እስራኤል ንዘለኣለም መዘከርታ እዮም’ ትብልዎም” ድማ በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንስኻትኩም፡ ማይ ዮርዳኖስ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ስለ ዘቋረጸ፡ ኣሞ እዚ ኣእማን እዚ ንደቂ እስራኤል ንዘልኣለም ንመዘከርታ እዩ፡ ትብልዎም። |