Joshua 4:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ መልስዎም፦ ማያት ዮርዳኖስ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ተቘሪጹ ኣሎ። ብዮርዳኖስ ምስ ሓለፈት፡ ማያት ዮርዳኖስ ተቖሪጹ፡ እዚ ኣእማን እዚ ድማ ንደቂ እስራኤል ንዘለኣለም መዘከርታ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ በም​ድር ሁሉ ጌታ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ስን​ሻ​ገር የዮ​ር​ዳ​ኖስ ወንዝ ስለ ደረቀ ነው፤ እነ​ዚህ ድን​ጋ​ዮ​ችም ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ለዘ​ለ​ዓ​ለም መታ​ሰ​ቢያ ይሆ​ናሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ። በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት የዮርዳኖስ ውኃ ስለተቋረጠ ነው፤ ዮርዳኖስን በተሻገረ ጊዜ የዮርዳኖስ ውኃ ተቋረጠ፥ እነዚህም ድንጋዮች ለእስራኤል ልጆች ለዘላለም መታሰቢያ ይሆናሉ ትሉአቸዋላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ እንዲህ ትሉአቸዋላችሁ፦ በጌታ ቃል ኪዳን ታቦት ፊት የዮርዳኖስ ውኃ ስለተቋረጠ ነው፤ ዮርዳኖስን በተሻገረ ጊዜ የዮርዳኖስ ውኃ ተቋረጠ፥ እነዚህም ድንጋዮች ለእስራኤል ልጆች ለዘለዓለም መታሰቢያ የሆኑ ናቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተንቱ፥ ጾሳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ስንን ዮርዳኖሳ ሻፋይ ጎገ አጊደ ኤቄዳዋ እስራኤልያ አሳ መናዉ ሀሳይሲኖ። ቃላ ጫቁዋ ታቦታይ ፕንሽን፥ ዮርዳኖሳ ሃይ ሻከቴዳ ያጊደ ኡንቱንቶ ኦድተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) hinttenttu, S'oossaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa sintsan Yorddaanoosa Shaafay gogetsaa aggiide ek'k'eeddawaa Israa'eeliyaa asaa med'inaw hassayissiino. K'aalaa c'aak'uwa Taabootay pinnishin, Yorddaanoosa haatsay shaaketteedda yaagiide unttunttoo odite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) intte, ‹GODAA Caaqo Qaalaa Taabotay pinniza wode Yordaanoose shaafay goggizayssa aggi eqqides; ha shuchchati he sohon hanidayssa ubbaa mernaas Isra7eele asaa hassa7issizayta› giidi isttas yootite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ፥ ‹ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ፒኒዛ ዎዴ ዮርዳኖሴ ሻፋይ ጎጊዛይሳ ኣጊ ኤቂዴስ፤ ሃ ሹቻቲ ሄ ሶሆን ሃኒዳይሳ ኡባ ሜርናስ ኢስራኤሌ ኣሳ ሃሳኢሲዛይታ› ጊዲ ኢስታስ ዮቲቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ዛሪድ፥ ‘ጎዳ ጫቆ ታቦተይ ፕንያ ዎደ ዮርዳኖሰ ሃይ ጎገ አግስ። ሄሳ ግሾ፥ ሀ ሹቻት ሀ በሳን ሀንዳባ እስራኤለ አሳ ኡባ ዎደ ቆፍስያባ ግዳና’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) hinte zaaridi, ‘Godaa caaqo taabotey pinniya wode Yordaanose haathay gogethi aggis. Hessa gisho, ha shuchati ha bessan hanidaba Isra7eele asaa ubba wode qofisiyaba gidana’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የዮርዳኖስ ወንዝ በእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት መቆሙን፣ እንዲሁም ታቦቱ ዮርዳኖስን በሚሻገርበት ጊዜ የዮርዳኖስ ወንዝ ውሃ መቆሙን፣ እነዚህ ድንጋዮች ለእስራኤል ሕዝብ የዘላለም መታሰቢያ መሆናቸውን ንገሯቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተም እንዲህ ብላችሁ ትነግሩአቸዋላችሁ፦ ‘የአምላካችሁ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚሻገርበት ጊዜ፥ የዮርዳኖስ ወንዝ ውሃ መውረዱን አቆመ፤ ስለዚህም እነዚህ ድንጋዮች በዚህ ስፍራ የተደረገውን ሁሉ ለዘለቄታው ለእስራኤል ሕዝብ የሚያስታውሱ መታሰቢያዎች ናቸው።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንስኻትኩም ‘ታቦት ቃል ኪዳን እግዚኣብሄር ብዮርዳኖስ ክሳገር እንተሎ እቲ ማይ ዮርዳኖስ ምውራድ ኣቋረፀ እሞ፥ እዞም ኣእማን እዚኣቶም ንደቂ እስራኤል ንዘለኣለም መዘከርታ እዮም’ ትብልዎም” ድማ በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንስኻትኩም፡ ማይ ዮርዳኖስ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ስለ ዘቋረጸ፡ ኣሞ እዚ ኣእማን እዚ ንደቂ እስራኤል ንዘልኣለም ንመዘከርታ እዩ፡ ትብልዎም።