Joshua 4:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ፡ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ናብ ማእከል ዮርዳኖስ ሰጊርኩም፡ ነፍሲ ወከፍኩም ከከም ብዝሒ ነገድ ደቂ እስራኤል፡ ኣብ መንኵቡ እምኒ ውሰዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም አላቸው፥ “በእኔና በእግዚአብሔር ፊት ወደ ዮርዳኖስ መካከል ዕለፉ፤ እያንዳንዱ ሰው በዐሥራ ሁለቱ ነገደ እስራኤል ቍጥር በትከሻው ላይ አንድ አንድ ድንጋይ ከዚያ ይሸከም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም አላቸው። በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ወደ ዮርዳኖስ መካከል እለፉ፤ ከእናንተም ሰው ሁሉ በእስራኤል ልጆች ነገድ ቍጥር በጫንቃው ላይ አንድ አንድ ድንጋይ ከዚያ ይሸከም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም እንዲህ አላቸው፦ “በአምላካችሁ በጌታ ታቦት ፊት በዮርዳኖስ መካከል እለፉ፤ ከእናንተም ሰው ሁሉ በእስራኤል ልጆች ነገድ ቍጥር በትከሻው ላይ አንድ አንድ ድንጋይ ከዚያ ይሸከም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ፥ “ጾሳ ህንተንቱ ጾሳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታይ ደእያ ሳኣ ጉየ ዮርዳኖሳ ሻፋ ገሊደ እስራኤልያ ዛራቱዋ ፓይዱዋን፥ ኡባይካ እት እት ሹቻ ህንተንቱ ሀሽያን ቶክተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttuntta, «S'oossaa hinttenttu S'oossaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootay de'iyaa sa'aa guyye Yorddaanoosa Shaafaa geliide Israa'eeliyaa zaratuwaa payduwaan, ubbaykka itti itti shuchchaa hinttenttu hashiyaan tookkite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi isttas, «GODAA intte Xoossaa Caaqo Qaalaa Taabotay dizasoho Yordaanoose shaafaa gelite; Isra7eele qommota qoodan wurikka issi issi shuch intte hashen hashen tookkite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ኢስታስ፥ «ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ዲዛሶሆ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጌሊቴ፤ ኢስራኤሌ ቆሞታ ቆዳን ዉሪካ ኢሲ ኢሲ ሹች ኢንቴ ሃሼን ሃሼን ቶኪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታኮ፥ “ጎዳ ህንተ ፆሳ ጫቆ ታቦተይ ደእያ በሳ ጉየ ዮርዳኖሰ ሻፋ ገልድ፥ እስ እስ እስራኤለ ዘረታ ታይቦን ኡባይ እስ እስ ሹች ህንተ ሀሸን ቶክተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entako, “Godaa hinte Xoossaa caaqo taabotey de7iya bessa guye Yordaanose shaafa gelidi, issi issi Isra7eele zerethata taybon ubbay issi issi shuchi hinte hashen tookite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አላቸው፤ “ከአምላካችሁ ከእግዚአብሔር ታቦት ፊት ቀድማችሁ ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ መካከል ዕለፉ፤ እያንዳንዳችሁም በእስራኤል ነገድ ቍጥር አንዳንድ ድንጋይ በትከሻችሁ ተሸከሙ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በአምላካችሁ በእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት ፊት ቀድማችሁ ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ውረዱ፤ በእያንዳንዱ የእስራኤል ነገድ ስም፥ እያንዳንዳችሁ አንዳንድ ድንጋይ በማንሣት በትከሻችሁ ተሸከሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱውን በሎም፦ “ቀቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ናብ ማእኸል ዮርዳኖስ ሕለፉ፤ ብቝፅሪ ነገድ እስራኤል ከዓ፥ ሓድሓደ እምኒ ኣብ ማእገሩ ይሸከም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ በሎም፡ ቀቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ናብ ማእከል ዮርድኖስ ሕለፉ፡ ነፍሲ ወከፍኩም ከአ፡ ብቑጽሪ ነገድ ደቂ እስራኤል፡ ሓሓንቲ እምኒ ኣብ መመንኮብኩም ኣልዕሉ። |