Joshua 4:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ትእዛዝኩም ሃቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ካብዚ ካብ ማእከል ርባ ዮርዳኖስ፡ ካብቲ ኣእጋር ካህናት ደው ዝበለሉ ቦታ፡ ዓሰርተው ክልተ ኣእማን ውሰዱ፡ ምሳኹም ተሰኪምኩም ድማ ኣብቲ ንስኻትኩም እትድቅሰሉ ቦታ ግደፎም ሎሚ ምሸት ክሓድሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዮ​ር​ዳ​ኖስ መካ​ከል የካ​ህ​ናት እግር ከቆ​መ​በት ስፍራ ዐሥራ ሁለት ቀላል ድን​ጋ​ዮ​ችን እን​ዲ​ያ​ነሡ እዘ​ዛ​ቸው፤ ከእ​ና​ን​ተም ጋር ውሰ​ዱ​አ​ቸው፤ ከዚ​ያም ሌሊት በም​ታ​ድ​ሩ​በት ቦታ በየ​ነ​ገ​ዳ​ችሁ ጠብ​ቋ​ቸው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዮርዳኖስ መካከል የካህናት እግር ከቆመበት ስፍራ አሥራ ሁለት ድንጋዮች አንሡ፤ ተሸክማችሁም በዚህ ሌሊት በምታድሩበት ስፍራ አኑሩአቸው ብለህ እዘዛቸው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ብለህ እዘዛቸው፦ ‘በዮርዳኖስ መካከል የካህናት እግር ከቆመበት ስፍራ ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች አንሡ፤ ተሸክማችሁም በዚህ ሌሊት በምታድሩበት ስፍራ አኑሩአቸው።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያታደ ኡንቱንቱ፥ ‘ዮርዳኖሳ ሻፋ ግዶን ቄሳቱዋ ገዲ ኤቄዳ ሳኣፐ ታማነ ላኡ ሹቻቱዋ አክተ፤ ሄ ሹቻቱዋ ቶክ አፊደ፥ ሀቼ ቃማ ህንተንቱ አቅያ ሳኣን ዎተ’ ያጋደ አዛዛ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaataade unttunttu, ‹Yorddaanoosa Shaafaa giddon k'eesatuwaa gedii ek'k'eedda sa'aappe tammanne laa"u shuchchatuwaa akkite; he shuchchatuwaa tookki afiide, hachche k'amma hinttenttu ak'iyaa sa'aan wotsite› yaagaade azaza» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtada isttas, ‹Yordaanoose shaafaa giddon qeeseta tohoy eqqidasoppe 12 shuchchata ekkite; he shuchchata tookki efidi hach intte aqizason woththite› gaada yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስታዳ ኢስታስ፥ ‹ዮርዳኖሴ ሻፋ ጊዶን ቄሴታ ቶሆይ ኤቂዳሶፔ 12 ሹቻታ ኤኪቴ፤ ሄ ሹቻታ ቶኪ ኤፊዲ ሃች ኢንቴ ኣቂዛሶን ዎቴ› ጋዳ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ አሳት ዮርዳኖሰ ሻፋ ግዶን ካህነት ኤቅዳ በሳፈ ታማነ ናምኡ ሹቻታ ኤካና መላነ ሄ ሹቻታ ሀች ህንተ ዱንካንድ አቅያ በሳን ዎና መላ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He asati Yordaanose shaafa giddon kahineti eqida bessaafe tammanne nam7u shuchata ekana melanne he shuchata hachi hinte dunkaanidi aqiya bessan wothana mela oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም ከዮርዳኖስ ወንዝ መካከል ልክ ካህናቱ ከቆሙበት ስፍራ ዐሥራ ሁለት ድንጋይ አንሥተው በመሸከም ከእናንተ ጋር እንዲሻገሩና ዛሬ በምታድሩበት ቦታ እንዲያኖሯቸው ንገራቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል፥ ካህናቱ ከቆሙበት ከዚያው ስፍራ ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች ይዘው እንዲወጡ እዘዛቸው፤ ድንጋዮቹንም ወስደው ዛሬ ማታ በምትሰፍሩበት ስፍራ ያቆሙአቸው ዘንድ ንገር።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘ካብዙይ ካብ ማእኸል ዮርዳኖስ፥ ካብታ ኣእጋር ካህናት ቀጥ ኢለን ዝቖማላ ቦታ፥ ዓሰርተ ኽልተ እምኒ ኣልዕሉ፤ ተሰኪምኩምውን፥ ኣብቲ በዛ ለይቲ እዚኣ እትሓድሩሉ መሕደሪ ኣንብርዎ’ ኢልካ ኣዝዞም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብዚ ኻብ ማእከል ዮርዳኖስ፡ ካብታ ኣእጋር ካህናት ቀጥ ኢለን ዝቖማላ ቦታ፡ ንኣኻትኩም ዓሰርተው ክልተ እምኒ ኣልዒልኩም ምሳኻትኩም ናብ ማዕዶ ተማልእዎ። ኣብቲ በዛ በለይቲ እዚኣ እተሓድሩሉ መሕደሪ ኣንብርዎ፡ ኢልኩም ከአ ኣዘዝዎም።