Joshua 4:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነተን ካብ ዮርዳኖስ ዝወሰድወን ዓሰርተው ክልተ ኣእማን ድማ እያሱ ኣብ ጊልጋል ኣቖመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም ከዮ​ር​ዳ​ኖስ ውስጥ የወ​ሰ​ዱ​አ​ቸ​ውን እነ​ዚ​ያን ዐሥራ ሁለ​ቱን ድን​ጋ​ዮች በጌ​ል​ገላ አቆ​ማ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዮርዳኖስም ውስጥ የወሰዱአቸውን እነዚያን አሥራ ሁለቱን ድንጋዮች ኢያሱ በጌልገላ አቆማቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዮርዳኖስም ውስጥ የወሰዱአቸውን እነዚያን ዐሥራ ሁለቱን ድንጋዮች ኢያሱ በጌልገላ አኖራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ አየቴዳ ታማነ ላኡ ሹቻቱዋ ገልጋላን ኤሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu Yorddaanoosa Shaafaappe ayetteedda tammanne laa"u shuchchatuwaa Gelggalan esseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy Yordaanoose shaafappe ehida 12 shuchchata Gelgelan essides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ኤሂዳ 12 ሹቻታ ጌልጌላን ኤሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ኤከትዳ ታማነ ናምኡ ሹቻታ ጋልጋላን ኤስድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy Yordaanose shaafape eketida tammanne nam7u shuchata Galgalan essidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱም ከዮርዳኖስ ወንዝ ያወጧቸውን ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች በጌልገላ ተከላቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጌልገላም ኢያሱ ከዮርዳኖስ ወንዝ የተወሰዱትን ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች አቁሞ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ ነቶም ኻብ ዮርዳኖስ ዝወሰድዎም ዓሰርተ ኽልተ ኣእማን፥ ኣብ ጌልገላ ኣቖሞም።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ ነቲ ኻብ ዮርዳኖስ ዝወሰድዎ ዓሰርተው ክልተ እምኒ፡ ኣብ ጊልጋል ኣቖሞ።