Joshua 4:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ንውግእ እተዳለዉ ኣርብዓ ሽሕ ኣቢሎም፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪዋግኡ፡ ናብ ጐላጕል ያሪኮ ኸዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አርባ ሺህ ያህል ለጦ​ር​ነት የታ​ጠቁ ሰዎች የኢ​ያ​ሪ​ኮን ሀገር ይወጉ ዘንድ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ተሻ​ገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አርባ ሺህ ያህል ሰዎች ጋሻና ጦራቸውን ይዘው ለሰልፍ በእግዚአብሔር ፊት ወደ ኢያሪኮ ሜዳ ተሻገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አርባ ሺህ ያህል ሰዎች መሣርያ ታጥቀው ለጦርነት በጌታ ፊት ወደ ኢያሪኮ ሜዳ ተሻገሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ፓይዱ ኦይታሙ ሻአ ግድያዋ። ኡንቱንቱ ጾሳ ስንን፥ ያርኮ ማታን ደእያ ደምባን ኦላዉ ሳልፔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu paydu oytamu sha"a gidiyaawaa. Unttunttu S'oossaa sintsan, Yaarikko matan de'iyaa dembban olaw salppeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qoodan 40,000 gidiza asay tooranne gondalle oykki olas giigettidi GODAA sinththan Iyarkko matan diza demba pinnida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቆዳን 40,000 ጊዲዛ ኣሳይ ቶራኔ ጎንዳሌ ኦይኪ ኦላስ ጊጌቲዲ ጎዳ ሲንን ኢያርኮ ማታን ዲዛ ዴምባ ፒኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳሮተን ኦይታሙ ሙኩሉ ግድያ ኦላንቾት፥ ጎዳ ስንን፥ እያርኮ ማታን ደእያ ደንባን ኦለታናዉ ሺቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Darotethan oytamu mukulu gidiya olanchoti, Godaa sinthan, Iyaarko matan de7iya denban oletanaw shiiqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አርባ ሺሕ ያህሉ ጦርና ጋሻቸውን ይዘው፣ ለውጊያ ዝግጁ ሆነው፣ በእግዚአብሔር ፊት ወደ ኢያሪኮ ሜዳ ተሻገሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእነርሱም የተውጣጡ ብዛታቸው አርባ ሺህ ያኽል የሆነ ጦረኞች በእግዚአብሔር ፊት ተሰልፈው በኢያሪኮ አቅራቢያ ወደሚገኘው ሜዳ ተሻገሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣስታት ኣርብዓ ሽሕ ዝኾኑ ኣፅዋር ሒዞም ንውግእ ተዳልዮም ኣብ ጐልጐል ኢያሪኮ ኽዋግኡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተሳገሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣስታት ኣርብዓ ሽሕ ኣጽዋር ሒዞም ንውግእ ተዳልዮም፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ጎልጎል ያሪኮ ኺዋግኡ ተሳገሩ።