Joshua 3:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ታቦት ኪዳን የሆዋ እተሰከሙ ካህናት ድማ ኣብ ማእከል ዮርዳኖስ ኣብ ደረቕ መሬት ጸኒዖም ደው በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም የቃል ኪዳ​ኑን ታቦት የተ​ሸ​ከሙ ካህ​ናት በዮ​ር​ዳ​ኖስ መካ​ከል በደ​ረቅ መሬት ጸን​ተው ቆመው ነበር፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ ዮር​ዳ​ኖ​ስን ፈጽ​መው እስ​ኪ​ሻ​ገሩ ድረስ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ሁሉ በደ​ረቅ መሬት ተሻ​ገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙ ካህናት በዮርዳኖስ መካከል በደረቅ መሬት ጸንተው ቆመው ነበር፥ ሕዝቡም ሁሉ ዮርዳኖስን ፈጽመው እስኪሻገሩ ድረስ እስራኤል ሁሉ በደረቅ መሬት ተሻገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤል ሁሉ በደረቅ መሬት በሚሻገሩ ጊዜ የጌታን የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙ ካህናት ሕዝቡ ሁሉ ዮርዳንስን ፈጽመው እስኪሻገሩ ድረስ በዮርዳኖስ መካከል በደረቅ መሬት ጸንተው ቆመው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ መላ ጋድያ የደ ፕንያ ዎደ፥ አሳይ ኡባይ ፕኒደ ዉራና ጋካናዉ ጾሳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ቶኬዳ ቄሳቱ ዮርዳኖሳ ሻፋ ግዶን መላ ቢታን ኤቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay mela gadiyaa yed'd'iide pinniyaa wode, Asay ubbay pinniide wurana gakkanaw S'oossaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa tookkeedda k'eesatuu Yorddaanoosa Shaafaa giddon mela biittan ek'k'eeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay mela biitta yedhdhi pinniza wode asay wuri pinnana gakkanaas GODAA Caaqo Qaala Taabotaa tookkida qeeseti Yordaanoose shaafaa giddon mela biittan eqqaa gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ሜላ ቢታ ዬ ፒኒዛ ዎዴ ኣሳይ ዉሪ ፒናና ጋካናስ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶኪዳ ቄሴቲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጊዶን ሜላ ቢታን ኤቃ ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ መላ ቢታራ ፕንድ ዉራና ጋካናዉ ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ቶክዳ ካህነት ዮርዳኖሰ ሻፋ ግዶን መላ ቢታን ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay mela biittara pinnidi wurana gakanaw Godaa caaqo taabotiya tookida kahineti Yordaanose shaafa giddon mela biittan eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙት ካህናትም፣ ሕዝቡ ሁሉ፣ ማለት እስራኤል በሙሉ ፈጽመው እስኪሻገሩ ድረስ በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል በደረቁ ምድር ላይ ቀጥ ብለው ቆመው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡ በደረቅ ምድር እየተራመዱ በሚሻገሩበት ጊዜ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙ ካህናት ሕዝቡ ሁሉ ተሻግረው እስካበቁ ድረስ በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል በደረቅ ምድር ላይ ቆመው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ህዝቢ እስራኤል ንፈለግ ዮርዳኖስ ክሳዕ ዝሳገሮ፥ እቶም ታቦት ቃል ኪዳን እግዚኣብሄር ዝፆሩ ኻህናት ኣብ ማእኸል ዮርዳኖስ፥ ኣብቲ ንቑፅ ምድሪ ቐጥ ኢሎም ቆይሞም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ዝጸሩ ኻህናት ከአ ኣብቲ ማእከል ዮርዳኖስ፡ ኣብቲ ንቑጽ ቀጥ ኢሎም ደው ኢሎም ነበሩ። ብዘሎ እቲ ፈጺሙ ንዮርዳኖስ ክሳዕ ዚሳገሮ፡ ኩሉ እስራኤል በቲ ንቑጽ ሐለፈ።