Joshua 3:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ታቦት ኪዳን የሆዋ እተሰከሙ ካህናት ድማ ኣብ ማእከል ዮርዳኖስ ኣብ ደረቕ መሬት ጸኒዖም ደው በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ካህናት በዮርዳኖስ መካከል በደረቅ መሬት ጸንተው ቆመው ነበር፤ ሕዝቡም ሁሉ ዮርዳኖስን ፈጽመው እስኪሻገሩ ድረስ የእስራኤል ልጆች ሁሉ በደረቅ መሬት ተሻገሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙ ካህናት በዮርዳኖስ መካከል በደረቅ መሬት ጸንተው ቆመው ነበር፥ ሕዝቡም ሁሉ ዮርዳኖስን ፈጽመው እስኪሻገሩ ድረስ እስራኤል ሁሉ በደረቅ መሬት ተሻገሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤል ሁሉ በደረቅ መሬት በሚሻገሩ ጊዜ የጌታን የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙ ካህናት ሕዝቡ ሁሉ ዮርዳንስን ፈጽመው እስኪሻገሩ ድረስ በዮርዳኖስ መካከል በደረቅ መሬት ጸንተው ቆመው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ መላ ጋድያ የደ ፕንያ ዎደ፥ አሳይ ኡባይ ፕኒደ ዉራና ጋካናዉ ጾሳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ቶኬዳ ቄሳቱ ዮርዳኖሳ ሻፋ ግዶን መላ ቢታን ኤቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay mela gadiyaa yed'd'iide pinniyaa wode, Asay ubbay pinniide wurana gakkanaw S'oossaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa tookkeedda k'eesatuu Yorddaanoosa Shaafaa giddon mela biittan ek'k'eeddinno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay mela biitta yedhdhi pinniza wode asay wuri pinnana gakkanaas GODAA Caaqo Qaala Taabotaa tookkida qeeseti Yordaanoose shaafaa giddon mela biittan eqqaa gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ሜላ ቢታ ዬ ፒኒዛ ዎዴ ኣሳይ ዉሪ ፒናና ጋካናስ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶኪዳ ቄሴቲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጊዶን ሜላ ቢታን ኤቃ ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ መላ ቢታራ ፕንድ ዉራና ጋካናዉ ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ቶክዳ ካህነት ዮርዳኖሰ ሻፋ ግዶን መላ ቢታን ኤቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay mela biittara pinnidi wurana gakanaw Godaa caaqo taabotiya tookida kahineti Yordaanose shaafa giddon mela biittan eqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙት ካህናትም፣ ሕዝቡ ሁሉ፣ ማለት እስራኤል በሙሉ ፈጽመው እስኪሻገሩ ድረስ በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል በደረቁ ምድር ላይ ቀጥ ብለው ቆመው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ በደረቅ ምድር እየተራመዱ በሚሻገሩበት ጊዜ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙ ካህናት ሕዝቡ ሁሉ ተሻግረው እስካበቁ ድረስ በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል በደረቅ ምድር ላይ ቆመው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ህዝቢ እስራኤል ንፈለግ ዮርዳኖስ ክሳዕ ዝሳገሮ፥ እቶም ታቦት ቃል ኪዳን እግዚኣብሄር ዝፆሩ ኻህናት ኣብ ማእኸል ዮርዳኖስ፥ ኣብቲ ንቑፅ ምድሪ ቐጥ ኢሎም ቆይሞም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ዝጸሩ ኻህናት ከአ ኣብቲ ማእከል ዮርዳኖስ፡ ኣብቲ ንቑጽ ቀጥ ኢሎም ደው ኢሎም ነበሩ። ብዘሎ እቲ ፈጺሙ ንዮርዳኖስ ክሳዕ ዚሳገሮ፡ ኩሉ እስራኤል በቲ ንቑጽ ሐለፈ። |