Joshua 3:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ተሰከምቲ ታቦት ኣብ ዮርዳኖስ ምስ በጽሑ፡ ዮርዳኖስ ብዅሉ ጊዜ ቀውዒ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ገምገምታቱ ስለ ዚጐዓዝ፡ ኣእጋር እቶም ነቲ ታቦት ዝጾሩ ካህናት ኣብ ወሰን ማይ ተጠልቀሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ክረምትና እንደ መከር ወራት ሁሉ ዮርዳኖስ እስከ ወሰኑ ሞልቶ ነበርና የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ በገቡ ጊዜ፥ ታቦቱን የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኃዉ ዳር ሲጠልቁ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ መከር ወራት ሁሉ ዮርዳኖስ እጅግ ሞልቶ ነበርና ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ ሲደርሱ፥ ታቦቱንም የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኃው ዳር ሲጠልቁ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ መከር ወራት ሁሉ ዮርዳኖስ እጅግ ሞልቶ ነበርና ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ ሲደርሱ፥ ታቦቱንም የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኃው ዳር ሲጠልቁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካ ጫክያ ዎድያን ኡባን ዮርዳኖሳ ሻፋይ ኩንዳ። ግዶፐነ፥ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ቶኬዳ ቄሳቱ ዮርዳኖሳ ሻፋ ጋክና፥ ኡንቱንቱ ገዲ ሃ ጋጻ የዳ ዎደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Katsaa c'akkiyaa wodiyaan ubbaan Yorddaanoosa Shaafay kuntseedda. Gidooppenne, K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa tookkeedda k'eesatuu Yorddaanoosa Shaafaa gakkina, unttunttu gedii haatsaa gas'aa yed'd'eedda wode, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kaththa shiisho woden ubbaan Yordaanoose shaafay kixxees; gidikkoka Caaqo Qaala Taabotaa tookkida qeeseti Yordaanoose shaafa gakkidi istta tohoy haaththaa gaxa yedhdhida mala, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካ ሺሾ ዎዴን ኡባን ዮርዳኖሴ ሻፋይ ኪጼስ፤ ጊዲኮካ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶኪዳ ቄሴቲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጋኪዲ ኢስታ ቶሆይ ሃ ጋጻ ዬዳ ማላ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካ ሺሽያ ዎደ ዮርዳኖሰ ሻፋይ መይሳዳ ክፅኮካ፥ ጫቆ ታቦትያ ቶክዳ ካህነት ዮርዳኖሰ ሻፋ ጋክድ፥ ኤንታ ቶሆይ ሃ ጋፃ የዳ ዎደ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kathi shiishiya wode Yordaanose shaafay medhaysada kixikoka, caaqo taabotiya tookida kahineti Yordaanose shaafa gakidi, enta tohoy haatha gaxa yedhida wode, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወቅቱም የመከር ጊዜ በመሆኑ፣ የዮርዳኖስ ወንዝ ሞልቶ ነበር፤ ታቦቱን የተሸከሙት ካህናት ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ በደረሱ ጊዜ እግራቸው ውሃውን እንደ ነካ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዮርዳኖስ ወንዝ በመከር ጊዜ ጐርፍ ያለው ቢሆንም የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙት ካህናት ደርሰው እግሮቻቸው የውሃውን ዳር እንደ ነኩ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ወርሓት፥ እዋን ዓፂድ ብምዃኑ፥ ፈለግ ዮርዳኖስ ኣፍ ንኣፍ መሊኡ ነበረ። ግና እቶም ታቦት ኪዳን ዝፆሩ ናብ ዮርዳኖስ ምስ በፅሑ፥ ኣእጋሮም ድማ ገምገም ማይ ዮርዳኖስ ምስ ጠምዓ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ታቦት ዝጸሩ ናብ ዮርዳኖስ ምስ በጽሑ፡ ኣእጋር እቶም ታቦት ኪዳን ዝጾሩ ኻህናት ገምገም ማይ ዮርዳኖስ ምስ ጠምዓ፡ ብኹሉ እቲ ጊዜ ዓጺድ ዮርዳኖስ ኣፍ ንኣፍ መሊኡ ነበረ፡ |