Joshua 24:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣቦታትኩም ድማ ካብ ግብጺ ኣውጻእክዎም፡ ናብ ባሕሪ ድማ መጻእኩም። ግብጻውያን ድማ ብሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ኣቦታትኩም ክሳዕ ባሕሪ ሸልፍ ሰጐጎምዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ያም በኋላ አባ​ቶ​ቻ​ች​ሁን ከግ​ብፅ አወ​ጣ​ኋ​ቸው፤ ወደ ባሕ​ሩም ገባ​ችሁ፤ ግብ​ፃ​ው​ያ​ንም አባ​ቶ​ቻ​ች​ሁን በሰ​ረ​ገ​ሎ​ችና በፈ​ረ​ሶች እስከ ኤር​ትራ ባሕር ድረስ ተከ​ተ​ሉ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባቶቻችሁንም ከግብፅ አወጣኋቸው፥ ወደ ባሕሩም ደረሳችሁ፤ ግብፃውያንም አባቶቻችሁን በሰረገሎችና በፈረሰኞች እስከ ኤርትራ ባሕር ድረስ አባረሩአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባቶቻችሁንም ከግብጽ አወጣኋቸው፥ ወደ ባሕሩም ደረሳችሁ፤ ግብፃውያንም አባቶቻችሁን በሰረገሎችና በፈረሰኞች እስከ ኤርትራ ባሕር ድረስ አባረሩአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ህንተንቱ አዎቱዋ ግብጼፐ ከስና፥ ዞኦ አባኮ ዬድታ፤ ግብጼቱ ህንተንቱ አዎቱዋ ፓራቱ ጎችያ ጋረቱዋንነ ፓራዋቱዋን የደርሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani hinttenttu aawotuwaa Gibs'eppe kessina, Zo'o Abbaakko yeeddita; Gibs'etuu hinttenttu aawotuwaa paratuu goochchiyaa gaaretuwaaninne paraawatuwaan yedersseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani intte aawata Gibxeppe kessiin Zo7o abbaako yideta; Gibxeti para-gaaretaninne toga asatan inttena Zo7o abbaa gakkanaas oykkana kaallida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢንቴ ኣዋታ ጊብጼፔ ኬሲን ዞኦ ኣባኮ ዪዴታ፤ ጊብጼቲ ፓራ-ጋሬታኒኔ ቶጋ ኣሳታን ኢንቴና ዞኦ ኣባ ጋካናስ ኦይካና ካሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ አዋታ ግብፀፈ ከስዳ ዎደ ዞኦ አባኮ ብዶሶና። ግብፀት ፓራታንነ ፓራ ጋረታን ህንተ አዋታ ጉየ ዛራናዉ የደዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte aawata Gibxefe kessida wode Zo7o Abbaako bidosona. Gibxeti parataninne para gaaretan hinte aawata guye zaaranaw yedethidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አባቶቻችሁን ከግብፅ ባወጣኋቸው ጊዜ፣ ወደ ባሕሩ መጣችሁ፤ ግብፃውያንም በሠረገሎችና በፈረሰኞች እስከ ቀይ ባሕር ድረስ ተከታተሏቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቀድሞ አባቶቻችሁን ከግብጽ ባወጣኋቸው ጊዜ ወደ ባሕር ደረሱ፤ ግብጻውያንም በሠረገሎችና በፈረሰኞች እስከ ቀይ ባሕር ድረስ ባሳደዱአቸው ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቦታትኩም ካብ ግብፂ ምስ ኣውፃእኽዎም፥ ግብፃውያን ብሰረገላታትን በፍራስን ክሳዕ ባሕሪ ኤርትራ ሰዓብዎም። ናብ ባሕሪ ኤርትራ ምስ በፅሑ፥
Amharic Tigrinya 2011 ናብ እግዚኣብሄር ምስ ተማህለሉ፡ ኣብ መንጎኹምን ኣብ መንጎ ግብጻውያንን ጸልማት ገበረ፡ ነቲ ባሕሪ ኸአ ናብ ልዕሊኦም ሰዲዱ ደፈኖምል። እቲ ንግብጻውያን ዝገበርክዎ ኸአ፡ ኣዒንትኹም ርእየነኦ። ኣብ በረኻ ድማ ነዊሕ ዘበን ነበርኩም።