Joshua 24:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣቦታትኩም ድማ ካብ ግብጺ ኣውጻእክዎም፡ ናብ ባሕሪ ድማ መጻእኩም። ግብጻውያን ድማ ብሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ኣቦታትኩም ክሳዕ ባሕሪ ሸልፍ ሰጐጎምዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚያም በኋላ አባቶቻችሁን ከግብፅ አወጣኋቸው፤ ወደ ባሕሩም ገባችሁ፤ ግብፃውያንም አባቶቻችሁን በሰረገሎችና በፈረሶች እስከ ኤርትራ ባሕር ድረስ ተከተሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቶቻችሁንም ከግብፅ አወጣኋቸው፥ ወደ ባሕሩም ደረሳችሁ፤ ግብፃውያንም አባቶቻችሁን በሰረገሎችና በፈረሰኞች እስከ ኤርትራ ባሕር ድረስ አባረሩአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባቶቻችሁንም ከግብጽ አወጣኋቸው፥ ወደ ባሕሩም ደረሳችሁ፤ ግብፃውያንም አባቶቻችሁን በሰረገሎችና በፈረሰኞች እስከ ኤርትራ ባሕር ድረስ አባረሩአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ህንተንቱ አዎቱዋ ግብጼፐ ከስና፥ ዞኦ አባኮ ዬድታ፤ ግብጼቱ ህንተንቱ አዎቱዋ ፓራቱ ጎችያ ጋረቱዋንነ ፓራዋቱዋን የደርሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani hinttenttu aawotuwaa Gibs'eppe kessina, Zo'o Abbaakko yeeddita; Gibs'etuu hinttenttu aawotuwaa paratuu goochchiyaa gaaretuwaaninne paraawatuwaan yedersseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani intte aawata Gibxeppe kessiin Zo7o abbaako yideta; Gibxeti para-gaaretaninne toga asatan inttena Zo7o abbaa gakkanaas oykkana kaallida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢንቴ ኣዋታ ጊብጼፔ ኬሲን ዞኦ ኣባኮ ዪዴታ፤ ጊብጼቲ ፓራ-ጋሬታኒኔ ቶጋ ኣሳታን ኢንቴና ዞኦ ኣባ ጋካናስ ኦይካና ካሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ አዋታ ግብፀፈ ከስዳ ዎደ ዞኦ አባኮ ብዶሶና። ግብፀት ፓራታንነ ፓራ ጋረታን ህንተ አዋታ ጉየ ዛራናዉ የደዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte aawata Gibxefe kessida wode Zo7o Abbaako bidosona. Gibxeti parataninne para gaaretan hinte aawata guye zaaranaw yedethidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቶቻችሁን ከግብፅ ባወጣኋቸው ጊዜ፣ ወደ ባሕሩ መጣችሁ፤ ግብፃውያንም በሠረገሎችና በፈረሰኞች እስከ ቀይ ባሕር ድረስ ተከታተሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቀድሞ አባቶቻችሁን ከግብጽ ባወጣኋቸው ጊዜ ወደ ባሕር ደረሱ፤ ግብጻውያንም በሠረገሎችና በፈረሰኞች እስከ ቀይ ባሕር ድረስ ባሳደዱአቸው ጊዜ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቦታትኩም ካብ ግብፂ ምስ ኣውፃእኽዎም፥ ግብፃውያን ብሰረገላታትን በፍራስን ክሳዕ ባሕሪ ኤርትራ ሰዓብዎም። ናብ ባሕሪ ኤርትራ ምስ በፅሑ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ እግዚኣብሄር ምስ ተማህለሉ፡ ኣብ መንጎኹምን ኣብ መንጎ ግብጻውያንን ጸልማት ገበረ፡ ነቲ ባሕሪ ኸአ ናብ ልዕሊኦም ሰዲዱ ደፈኖምል። እቲ ንግብጻውያን ዝገበርክዎ ኸአ፡ ኣዒንትኹም ርእየነኦ። ኣብ በረኻ ድማ ነዊሕ ዘበን ነበርኩም። |