Joshua 24:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ካብ ግብጺ ዘምጽእዎ ኣዕጽምቲ ዮሴፍ ድማ፡ ኣብታ ያእቆብ ካብ ደቂ ሓሞር ኣቦ ሴኬም ብሚእቲ ሲቃል ብሩር ዝዓደጎ መሬት ኣብ ሴኬም ቀበርዎ። ውርሻ ደቂ ዮሴፍ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ከግብፅ ያወጡትን የዮሴፍን አፅም ያዕቆብ በሰቂማ ከሚኖሩ ከአሞራውያን በመቶ በጎች በገዛው ለዮሴፍ ድርሻ አድርጎ በሰጠው እርሻ በአንዱ ክፍል በሰቂማ ቀበሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ከግብፅ ያወጡትን የዮሴፍን አጥንት ያዕቆብ ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ በግ በገዛው እርሻ በሴኬም ቀበሩት፤ እርሻውም ለዮሴፍ ልጆች ርስት ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች ከግብጽ ያወጡትን የዮሴፍን አጥንት ያዕቆብ ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ ብር በገዛው እርሻ በሴኬም ቀበሩት፤ እርሻውም ለዮሴፍ ልጆች ርስት ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ግብጼ ጋድያፐ አሄዳ ዮሴፎ መቀ ሰኬማን ሞጌድኖ። ሄ ሳኣ ያቆብ ሸኬማ አዉዋ ሀሞራ ናናቱዋፐ ጼቱ ጻጋራ ብራን ሻሜዳ፤ ጉየፐ ዮሴፎ ዛራቱ ላቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay Gibs'e gadiyaappe aheedda Yooseefo mek'etsaa Sekeeman moogeeddino. He sa'aa Yaak'oobi Shekeema aawuwaa Hamoora naanatuwaappe s'eetu s'agaraa biran shammeedda; guyyeppe Yooseefo zaratuu laatteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Gibxe biittafe ehida Yooseefe meqeththaa Seekeemen moogida. He sohoza Yaaqoobey Seekeeme aawa Emooreppe 100 saqile biran shammides; histtiin guyeppe Yooseefe zereththatas xinxxo gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊብጼ ቢታፌ ኤሂዳ ዮሴፌ ሜቄ ሴኬሜን ሞጊዳ። ሄ ሶሆዛ ያቆቤይ ሴኬሜ ኣዋ ኤሞሬፔ 100 ሳቂሌ ቢራን ሻሚዴስ፤ ሂስቲን ጉዬፔ ዮሴፌ ዜሬታስ ጺንጾ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ግብፀ ቢታፈ ኤክ ከይዳ፥ ዮሰፋ መቀ ሴከማን ሞግዶሶና። ሄ በሳ ያይቆብ ሴከማ አዋ ሀሞራ ናይታፐ እስ ፄቱ ብራ ሳንትመን ሻምስ። ሄ ቢታ ጉየፐ ዮሰፋ ኮቻይ ላትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Gibxe biittafe eki keyida, Yoosefa meqethaa Seekeman moogidosona. He bessaa Yayqoobi Seekema aawa Hamoora naytape issi xeetu bira santimen shammis. He biitta guyepe Yoosefa kochay laattidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ከግብፅ ያወጡት የዮሴፍ ዐፅም፣ ያዕቆብ ከሰኬም አባት ከኤሞር በመቶ ሰቅል ብር በገዛው በሴኬም ምድር ተቀበረ፤ ይህችም የዮሴፍ ዘሮች ርስት ሆነች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ ከግብጽ ምድር ያወጡት የዮሴፍ ዐፅም በሴኬም ተቀበረ፤ ይህም ምድር ያዕቆብ የሼኬም አባት ከሆነው ከሐሞር ልጆች በአንድ መቶ ጥሬ ብር የገዛው ነበር፤ ምድሩም የሚገኘው በዮሴፍ ዘሮች የርስት ድርሻ ክልል ውስጥ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ደቂ እስራኤል ካብ ግብፂ ዝተማልእዎ ኣዕፅምቲ ዮሴፍ ድማ ኣብታ ያእቆብ ካብ ደቂ ኤሞር ኣቦ ሴኬም ብሚእቲ ቅርሺ [ብሩር] ዝዓደጋ ግራት፥ ኣብ ሴኬም ቀበርዎ። ንደቂ ዮሴፍ ድማ ርስቲ ኾነቶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ደቂ እስራኤል ካብ ግብጺ እተማልእዎ ዓጽሚ ዮሴፍ ድማ ኣብታ ያእቆብ ካብ ደቂ ሓሞር ኣብ ሴኬም ብሚእቲ ቀሲጣ ዝዐደጋ ግራት፡ ኣብ ሴኬም ቀበርዎ። ንደቂ ዮሴፍ ድማ ርስቲ ኾነቶም። |