Joshua 24:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ድማ ብዅሉ መዓልትታት እያሱን ብዅሉ መዓልትታት እቶም ካብ እያሱ ዝደሓኑን ንዅሉ ወዮ ዝፈለጡን ሽማግለታትን ንእግዚኣብሄር ኣገልገሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያሱ ባለ​በት ዘመን ሁሉ፥ ከኢ​ያ​ሱም በኋላ በነ​በ​ሩት ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ያደ​ረ​ገ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ ሁሉ ባወ​ቁት በሽ​ማ​ግ​ሌ​ዎች ዘመን ሁሉ፥ እስ​ራ​ኤል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ለኩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱ ባለበት ዘመን ሁሉ፥ ከኢያሱም በኋላ በነበሩት ለእስራኤልም ያደረገውን የእግዚአብሔርን ሥራ ሁሉ ባወቁት በሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ፥ እስራኤል እግዚአብሔርን አመለኩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱ በኖረበት ዘመን ሁሉ፥ ከኢያሱም በኋላ በነበሩት ለእስራኤልም ያደረገውን የጌታን ሥራ ሁሉ ባወቁት በሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ፥ እስራኤል ጌታን አገለገሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ ፓጻ ደኤዳ ዎደ ኡባንነ ኢያሱፐ ስምና ደኢደ፥ መና ጎዳይ እስራኤላቶ ኦዳ ኦሱዋ ኡባ ኤሬዳ ጭማቱዋ ዎደ ኡባን እስራኤላቱ መና ጎዳዉ ጎይኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu pas'a de'eedda wode ubbaaninne Iyyaasuppe simmina de'iide, Med'ina Goday Israa'eelatoo ootseedda oosuwaa ubbaa ereedda c'imatuwaa wode ubbaan Israa'eelatuu Med'ina Godaw goynneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy paxa diza wode ubbaan, Iyaasoppe simmiin de7ida asatinne GODAY Isra7eeletas ooththida ooso ubbaa eriza cimati diza wode ubbaan Isra7eele asay GODAAS goynnides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ፓጻ ዲዛ ዎዴ ኡባን፥ ኢያሶፔ ሲሚን ዴኢዳ ኣሳቲኔ ጎዳይ ኢስራኤሌታስ ኦዳ ኦሶ ኡባ ኤሪዛ ጪማቲ ዲዛ ዎዴ ኡባን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ጎይኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ ፓፃ ደእዳ ዎደ ኡባን እስራኤለ አሳይ ጎዳ ጎይንዶሶና። እያፐ ጉየ፥ ፆሳይ እስራኤለ አሳስ ኦዳ ኦሶ ኡባ ባንታ አይፈን በእዳ ጭማታ ዎደ ኡባን ጎዳ ጎይንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy paxa de7ida wode ubban Isra7eele asay Godaa goyinnidosona. Iyape guye, Xoossay Isra7eele asaas oothida ooso ubbaa banta ayfen be7ida cimata wode ubban Godaa goyinnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱ በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ፣ ከኢያሱም በኋላ በሕይወት በኖሩትና እግዚአብሔር ለእስራኤል ያደረገውን ሁሉ በሚያውቁት ሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ እስራኤላውያን እግዚአብሔርን አመለኩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱ በሕይወት በነበረበት ጊዜ ሁሉ የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔርን አመለኩ፤ ከእርሱም ሞት በኋላ እግዚአብሔር ለእስራኤል ያደረገውን ድንቅ ነገር ሁሉ በዐይናቸው ያዩት ሽማግሌዎች እስከ ኖሩበት ዘመን ድረስ እርሱኑ በማምለክ ኖሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ከዓ፥ ብዅሉ ዘመን ኢያሱ ንእግዚኣብሄር የገልግሉ ነበሩ። ከምኡውን ብዅሉ ዘመን እቶም ብድሕሪ ኢያሱ ነዊሕ ዝፀንሑ እሞ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝገበረሎም ኵሉ ግብሪ ዝፈልጡ ዓበይቲ፥ ንእግዚኣብሄር የምልኽዎ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ከአ፡ ብኹሉ ዘበን እያሱን ብኹሉ ዘበን እቶም ብድሕሪ እያሱ ነዊሕ ዝጸንሑ እሞ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝገበረሎም ኩሉ ግብሪ ዝፈለጡ ዓበይትን፡ ንእግዚኣብሄር የገልግል ነበረ።