Joshua 24:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤል ድማ ብዅሉ መዓልትታት እያሱን ብዅሉ መዓልትታት እቶም ካብ እያሱ ዝደሓኑን ንዅሉ ወዮ ዝፈለጡን ሽማግለታትን ንእግዚኣብሄር ኣገልገሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱ ባለበት ዘመን ሁሉ፥ ከኢያሱም በኋላ በነበሩት ለእስራኤልም ያደረገውን የእግዚአብሔርን ሥራ ሁሉ ባወቁት በሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ፥ እስራኤል እግዚአብሔርን አመለኩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱ ባለበት ዘመን ሁሉ፥ ከኢያሱም በኋላ በነበሩት ለእስራኤልም ያደረገውን የእግዚአብሔርን ሥራ ሁሉ ባወቁት በሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ፥ እስራኤል እግዚአብሔርን አመለኩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱ በኖረበት ዘመን ሁሉ፥ ከኢያሱም በኋላ በነበሩት ለእስራኤልም ያደረገውን የጌታን ሥራ ሁሉ ባወቁት በሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ፥ እስራኤል ጌታን አገለገሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ ፓጻ ደኤዳ ዎደ ኡባንነ ኢያሱፐ ስምና ደኢደ፥ መና ጎዳይ እስራኤላቶ ኦዳ ኦሱዋ ኡባ ኤሬዳ ጭማቱዋ ዎደ ኡባን እስራኤላቱ መና ጎዳዉ ጎይኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu pas'a de'eedda wode ubbaaninne Iyyaasuppe simmina de'iide, Med'ina Goday Israa'eelatoo ootseedda oosuwaa ubbaa ereedda c'imatuwaa wode ubbaan Israa'eelatuu Med'ina Godaw goynneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy paxa diza wode ubbaan, Iyaasoppe simmiin de7ida asatinne GODAY Isra7eeletas ooththida ooso ubbaa eriza cimati diza wode ubbaan Isra7eele asay GODAAS goynnides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ፓጻ ዲዛ ዎዴ ኡባን፥ ኢያሶፔ ሲሚን ዴኢዳ ኣሳቲኔ ጎዳይ ኢስራኤሌታስ ኦዳ ኦሶ ኡባ ኤሪዛ ጪማቲ ዲዛ ዎዴ ኡባን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ጎይኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ ፓፃ ደእዳ ዎደ ኡባን እስራኤለ አሳይ ጎዳ ጎይንዶሶና። እያፐ ጉየ፥ ፆሳይ እስራኤለ አሳስ ኦዳ ኦሶ ኡባ ባንታ አይፈን በእዳ ጭማታ ዎደ ኡባን ጎዳ ጎይንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy paxa de7ida wode ubban Isra7eele asay Godaa goyinnidosona. Iyape guye, Xoossay Isra7eele asaas oothida ooso ubbaa banta ayfen be7ida cimata wode ubban Godaa goyinnidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱ በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ፣ ከኢያሱም በኋላ በሕይወት በኖሩትና እግዚአብሔር ለእስራኤል ያደረገውን ሁሉ በሚያውቁት ሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ እስራኤላውያን እግዚአብሔርን አመለኩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱ በሕይወት በነበረበት ጊዜ ሁሉ የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔርን አመለኩ፤ ከእርሱም ሞት በኋላ እግዚአብሔር ለእስራኤል ያደረገውን ድንቅ ነገር ሁሉ በዐይናቸው ያዩት ሽማግሌዎች እስከ ኖሩበት ዘመን ድረስ እርሱኑ በማምለክ ኖሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ከዓ፥ ብዅሉ ዘመን ኢያሱ ንእግዚኣብሄር የገልግሉ ነበሩ። ከምኡውን ብዅሉ ዘመን እቶም ብድሕሪ ኢያሱ ነዊሕ ዝፀንሑ እሞ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝገበረሎም ኵሉ ግብሪ ዝፈልጡ ዓበይቲ፥ ንእግዚኣብሄር የምልኽዎ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤል ከአ፡ ብኹሉ ዘበን እያሱን ብኹሉ ዘበን እቶም ብድሕሪ እያሱ ነዊሕ ዝጸንሑ እሞ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝገበረሎም ኩሉ ግብሪ ዝፈለጡ ዓበይትን፡ ንእግዚኣብሄር የገልግል ነበረ። |