Joshua 24:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ዶብ ርስቱ ድማ ኣብ ቲምናት-ሴራ፡ ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም፡ ብሸነኽ ሰሜን ጎቦ ጋዓስ ቀበርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተራራማውም በኤፍሬም ሀገር በገዓስ ተራራ በሰሜን ባለችው በርስቱ ዳርቻ በተምናሴራ ቀበሩት። በዚያም ከግብፅ በወጡ ጊዜ እግዚአብሔር እንዳዘዘው የእስራኤልን ልጆች በገልገላ የገረዘባቸውን የድንጋይ ባልጩቶችን እርሱን በቀበሩበት መቃብር ከእርሱ ጋር ቀበሩ፤ እስከ ዛሬም ድረስ በዚያ አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተራራማውም በኤፍሬም አገር በገዓስ ተራራ በሰሜን ባለችው በርስቱ ዳርቻ በተምናሴራ ቀበሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተራራማው በኤፍሬም አገር በገዓስ ተራራ በሰሜን ባለችው በርስቱ ግዛት በተምና-ሴራ ቀበሩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ጋኣሻ ደርያፐ ሁጲሳ ባጋን፥ ኤፍሬማ ገዝያን ደእያ አ ላታ ጋድያን፥ ትምናት-ሴራን ሞጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay Ga'aasha Deriyaappe huup'issa baggan, Efireema gezziyaan de'iyaa Aa laata gadiyaan, Timinaati-Seeran moogeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay Ga7aashe zumaappe pudeha baggan, shaara menththon diza Efreeme deren diza iza xinxxon Teminaate-Seraahan moogides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ጋኣሼ ዙማፔ ፑዴሃ ባጋን፥ ሻራ ሜንን ዲዛ ኤፍሬሜ ዴሬን ዲዛ ኢዛ ጺንጾን ቴሚናቴ-ሴራሃን ሞጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ እያ ጋኣሳ ዙማፐ ፑደሀ ባጋን፥ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማን ደእያ እያ ላታ ቢታን፥ ትምናት-ሳራን እያ ሞግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay iya Ga7aasa zumaape pudeha baggan, derey dariya Efreeman de7iya iya laata biittan, Timnaat-Saaran iya moogidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኰረብታማው በኤፍሬም አገር በምትገኘው፣ ከገዓስ ተራራ በስተ ሰሜን ባለችው በራሱ ርስት በተምናሴራ ቀበሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያንም ከጋዓሽ ተራራ በስተሰሜን በኩል በምትገኘው በኮረብታማይቱ በኤፍሬም አገር የራሱ የኢያሱ ርስት በሆነችው በቲምናትሴራሕ ቀበሩት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ወሰን ርስቱ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም፥ ኣብታ ኣብ ሰሜን ጎቦ ጋዓሽ ዘላ ኣብ ተምናሴራ ድማ ቐበርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ዶብ ርስቱ ኣብ ከረን ኤፍሬም፡ ኣብታ ኣብ ሰሜን ከረን ጋዓሽ ዘላ ቲምናትሲራሕ ድማ ቀበርዎ። |