Joshua 24:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እያሱ ንዅሉ እቲ ህዝቢ፡ እንሆ፡ እዚ እምኒ እዚ ምስክር ኪኸውን እዩ። ንዅሉ እቲ እግዚኣብሄር ዝተዛረበና ቃላት ሰሚዓቶ እያ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም ለሕ​ዝቡ ሁሉ፥ “ይህች ድን​ጋይ በእ​ና​ንተ ላይ ምስ​ክር ናት፤ እር​ስዋ፥ ዛሬ እንደ ነገ​ራ​ችሁ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የተ​ባ​ለ​ውን ሁሉ ሰም​ታ​ለ​ችና በኋላ ዘመን አም​ላ​ኬን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ብት​ክ​ዱት ይህች ድን​ጋይ ምስ​ክር ትሆ​ን​ባ​ች​ኋ​ለች” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ለሕዝቡ። እነሆ፥ የተናገረንን የእግዚአብሔርን ቃል ሁሉ ሰምቶአልና ይህ ድንጋይ ይመሰክርብናል፤ እንግዲህ አምላካችሁን እንዳትክዱ ይህ ምስክር ይሆንባችኋል አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም ለሕዝቡ እንዲህ አላቸው፦ “እነሆ፥ የተናገረንን የጌታን ቃል ሁሉ ሰምቶአልና ይህ ድንጋይ ይመሰክርብናል፤ እንግዲህ አምላካችሁን እንዳትክዱ ይህ ምስክር ይሆንባችኋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ አሳዉ ኡባዉ፥ “በእተ፥ መና ጎዳይ ኑዉ ሃሳዬዳ ቃላ ኡባ ሀ ሹቻይ ስሴዳ ድራዉ፥ እ ኑ ቦላ ማርካ ግዳናዋ። ህንተንቱ ጾሳ ቦላን ማካሎፐ፥ ሀ ሹቻይ ህንተንቱ ቦላ ማርካ ግዳናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu asaw ubbaw, «Be'ite, Med'ina Goday nuw haasayeedda k'aalaa ubbaa ha shuchchay siseedda diraw, I nu bolla markka gidanawaa. Hinttenttu S'oossaa bollan makkalooppe, ha shuchchay hinttenttu bolla markka gidanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy kumeththa deraas, «Be7ite; GODAY nuus haasayda qaala ubbaa ha shuchchay siyida gishshas izi nu bolla markka gidana. Intte Xoossa bollan makkalliko ha shuchchay intte bolla markka gidana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ኩሜ ዴራስ፥ «ቤኢቴ፤ ጎዳይ ኑስ ሃሳይዳ ቃላ ኡባ ሃ ሹቻይ ሲዪዳ ጊሻስ ኢዚ ኑ ቦላ ማርካ ጊዳና። ኢንቴ ጾሳ ቦላን ማካሊኮ ሃ ሹቻይ ኢንቴ ቦላ ማርካ ጊዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ አሳኮ፥ “ሀ ሹቻ በእተ፤ እ ኑ ቦላ ማርካ። ጎዳይ ኑስ ኦድዳባ ኡባ ሀ ሹቻይ ስእስ። ህንተ ፆሳ ቦላ ማካልኮ፥ ሀ ሹቻይ ህንተ ቦላ ማርካ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy asaako, “Ha shuchaa be7ite; I nu bolla marka. Goday nuus odidaba ubbaa ha shuchay si7is. Hinte Xoossaa bolla makalliko, ha shuchay hinte bolla marka gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱም ሕዝቡን ሁሉ፣ “እነሆ፤ ይህ ድንጋይ፣ እግዚአብሔር የተናገረንን ሁሉ ሰምቷል፣ በእኛም ይመሰክርብናል፤ እናንተም በአምላካችሁ ዘንድ እውነተኞች ሆናችሁ ባትገኙ ምስክር ይሆንባችኋል” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱም ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ አለ፤ “እግዚአብሔር የነገረንን ቃል ሁሉ ስለ ሰማ ይህ ድንጋይ በእኛ ላይ ምስክር ነው፤ ስለዚህም አምላካችሁን ብትክዱ በእናንተ ላይ ምስክር ይሆንባችኋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ፥ ነቶም ኵሎም እቶም ህዝቢ “እንሆ፥ እዝ እምኒ እዙይ ነቲ እግዚኣብሄር ዝተዛረበና ዅሉ ቓል ሰሚዕዎ እዩ እሞ፥ ምስክር ክኸውን እዩ። ንስኻትኩም ከዓ ንኣምላኽኩም እንተ ኸሓድኩምዎ ንሱ ምስክር ክኸውን እዩ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ ንኹሉ እቲ ህዝቢ፡ እንሆ፡ እዚ እምኒ እዚ ነቲ እግዚኣብሄር እተዛረበና ኹሉ ቓላት ሰሚዕዎ እዩ ኣሞ፡ ኣባና ምስክር ኪኸውን እዩ፡ ንስኻትኩም ንኣምላኽኩም ምእንቲ ኽይትኽሕዱስ፡ ኣባኻትኩም ምስክር ኪኸውን እዩ፡ በሎ።