Joshua 24:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ነዚ ቓላት እዚ ኣብ መጽሓፍ ሕጊ ኣምላኽ ጽሒፉ፡ ሓደ ዓብዪ እምኒ ወሲዱ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ መቕደስ እግዚኣብሄር ዘላ ኦም ተርፐንታይን ኣንበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም ይህን ቃል ሁሉ በእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ጻፈው፤ ኢያሱም ታላቁን ድንጋይ ወስዶ በእግዚአብሔር ፊት በነበረችው በአሆማ ዛፍ በታች አቆማት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ይህን ቃል ሁሉ በእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ጻፈ፤ ታላቁንም ድንጋይ ወስዶ በእግዚአብሔር መቅደስ አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም እነዚህን ቃላት በጌታ ሕግ መጽሐፍ ጻፈ፤ ታላቁንም ድንጋይ ወስዶ በጌታ መቅደስ አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ ሄ ቃላቱዋ ጾሳ ህግያ ማጻፋን ጻፌዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እት ዎልቃማ ሹቻ አኪደ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ማታን ደእያ ዎላ ጋርሳን ኤሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu he k'aalatuwaa S'oossaa Higgiyaa mas'aafan s'aafeedda. Hewaappe guyyiyaan, itti wolk'k'aama shuchchaa akkiide, Med'ina Godaa Dunkkaaniyaa mataan de'iyaa wolaa garssan esseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy he qaalata Xoossa Woga Maxaafan xaafides. Hessafe guye issi gita shuch ekkidi Geesh gidida GODAA Dunkaaneza matan diza wola garsan essides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ሄ ቃላታ ጾሳ ዎጋ ማጻፋን ጻፊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኢሲ ጊታ ሹች ኤኪዲ ጌሽ ጊዲዳ ጎዳ ዱንካኔዛ ማታን ዲዛ ዎላ ጋርሳን ኤሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህገ ማፃፋን ፃፍስ። ሄሳፈ ጉየ፥ እስ ግታ ሹች ኤክድ፥ ጎዳ ዱንካንያ ማታን ደእያ ዎላ ጋርሳን ኤስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | higge maxaafan xaafis. Hessafe guye, issi gita shuchi ekidi, Godaa dunkaaniya matan de7iya wolaa garsan essis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱም እነዚህን ቃሎች በእግዚአብሔር የሕግ መጽሐፍ ጻፋቸው፤ ትልቅ ድንጋይም ወስዶ በባሉጥ ዛፍ ሥር፣ በተቀደሰው በእግዚአብሔር ስፍራ አጠገብ አቆመው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱም እነዚህን ትእዛዞች በእግዚአብሔር የሕግ መጽሐፍ ጻፈ፤ ከዚያም በኋላ አንድ ትልቅ ድንጋይ ወስዶ በእግዚአብሔር መቅደስ አጠገብ በሚገኘው የወርካ ዛፍ ሥር አቆመው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ነዝ ዅሉ ነገር እዙይ ኣብ መፅሓፍ ሕጊ ኣምላኽ ፀሓፎ። ዓብዪ እምኒ ወሲዱ ኸዓ፥ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝነበረት ዳዕሮ ኣቖሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ነዚ ነገር እዚ ኹሉ ኣብ መጽሓፍ ሕጊ ኣምላኽ ጸሐፎ። ዓብዩ እምኒ ወሲዱ ኸአ፡ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝነበረት ድማ ኣቖሞ። |