Joshua 24:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ኸኣ፡ ነቶም ኣብ ማእከልኩም ዘለዉ ጓኖት ኣማልኽቲ ርሓቑ፡ ልብኹም ድማ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣቕንዑ ይብል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “አሁን እን​ግ​ዲህ በእ​ና​ንተ ዘንድ ያሉ​ትን ሌሎች አማ​ል​ክት አርቁ፤ ልባ​ች​ሁ​ንም ወደ እስ​ራ​ኤል አም​ላክ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አቅኑ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። አሁን እንግዲህ በመካከላችሁ ያሉትን እንግዶች አማልክት አርቁ፥ ልባችሁንም ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር አዘንብሉ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አላቸው፦ “አሁን እንግዲህ በመካከላችሁ ያሉትን እንግዶች አማልክት አርቁ፥ ልባችሁንም ወደ እስራኤል አምላክ ወደ ጌታ አዘንብሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ፥ “ያቶፐ፥ ህንተንቱ ግዱዋን ደእያ አላጋ ጾሳቱዋ ድግተ፤ ህንተንቱ ዎዛና መና ጎዳኮ፥ እስራኤልያ ጾሳኮ ዛርተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu, «Yaatooppe, hinttenttu gidduwaan de'iyaa allaga s'oossatuwaa diggite; hinttenttu wozanaa Med'ina Godaakko, Israa'eeliyaa S'oossaakko zaarite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy, «Histtiko, intte giddon diza allaga xoossata diggite; intte wozinaa GODAA Isra7eele Xoossaako zaarite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ፥ «ሂስቲኮ፥ ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ኣላጋ ጾሳታ ዲጊቴ፤ ኢንቴ ዎዚና ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳኮ ዛሪቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ ዛሪድ፥ “ህንተ ግዶን ደእያ ኤቃ ፆሳታ ድግተ፤ ህንተ ዎዛና ጎዳኮ፥ እስራኤለ ፆሳኮ ዛርተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy zaaridi, “Hinte giddon de7iya eeqa xoossata diggite; hinte wozanaa Godaako, Isra7eele Xoossaako zaarite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱም፣ “እንግዲህ በመካከላችሁ ያሉትን ባዕዳን አማልክት አስወግዱ፤ ልባችሁንም ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር መልሱ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም “እንግዲያውስ በመካከላችሁ የሚገኙትን ባዕዳን አማልክት አስወግዱ፤ ልባችሁንም ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር አድርጉ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እምበኣር ሕዝስ ነቶም ኣብ ማእኸልኩም ዘለዉ ባዕዳን ኣማልኽቲ ኣወግድዎም እሞ ልብኹም ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣቢልኩም ኣቕንዑ።”
Amharic Tigrinya 2011 እምበአር ሕጅስ ነቶም ኣብ ማእከልኩም ዘለው ጓኖት ኣማልኽቲ ኣግልስዎም እሞ ልብኹም ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣቢልኩም ኣቕንዑ።