Joshua 24:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ነቶም ህዝቢ በሎም፦ ንእግዚኣብሄር ንኸገልግልዎ ንርእስኹም ከም ዝሓረኹምዎ፡ ኣንጻር ገዛእ ርእስኹም መሰኻኽር ኢኹም። ይብሉ ድማ፥ ንሕና መሰኻኽር ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም ሕዝ​ቡን፥ “እን​ድ​ታ​መ​ል​ኩት እና​ንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እንደ መረ​ጣ​ችሁ በራ​ሳ​ችሁ ላይ ምስ​ክ​ሮች ናችሁ” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “ምስ​ክ​ሮች ነን” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ሕዝቡን። እንድታመልኩት እናንተ እግዚአብሔርን እንደ መረጣችሁ በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ አላቸው፤ እነርሱም። ምስክሮች ነን አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፦ “እንድታገለግሉት እናንተ ጌታን እንደ መረጣችሁ በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ፤” እነርሱም፦ “ምስክሮች ነን” አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ አሳ፥ “ህንተንቱ መና ጎዳዉ ጎይንያዋ ዶሬዳዎ ህንተንቱ ሁጲያዉ ህንተንቱ ማርካ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ፥ “ኤ ኑን ማርካ!” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu asaa, «Hinttenttu Med'ina Godaw goynniyaawaa dooreeddawoo hinttenttu huup'iyaw hinttenttu markka» yaageedda. Unttunttu, «Ee nuuni markka!» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Iyaasoy deraas, «Intte GODAAS goynnanaas doorida gishshas intte hu7es intte markka» gides. Isttika zaaridi, «Ee nuni markka!» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢያሶይ ዴራስ፥ «ኢንቴ ጎዳስ ጎይናናስ ዶሪዳ ጊሻስ ኢንቴ ሁኤስ ኢንቴ ማርካ» ጊዴስ። ኢስቲካ ዛሪዲ፥ «ኤ ኑኒ ማርካ!» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ፥ “ህንተ ጎዳ ጎይናና ግዳይሳስ ህንተ፥ ህንተ ሁጰን ማርካ” ያግስ። ኤንትካ፥ “ኤ ኑኒ ማርካ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy, “Hinte Godaa goyinnana gidaysas hinte, hinte huuphen marka” yaagis. Entika, “Ee nuuni marka” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢያሱ፣ “እንግዲህ እግዚአብሔርን ለማምለክ መርጣችኋልና በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ” አላቸው። እነርሱም፣ “አዎን ምስክሮች ነን” ሲሉ መለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱም “እንግዲህ እግዚአብሔርን ለማምለክ ስለ መምረጣችሁ ራሳችሁ በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ” ሲል ነገራቸው። እነርሱም “አዎ፤ ምስክሮች ነን፤” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ኸዓ ነቶም ህዝቢ፥ “ንስኻትኩም ንእግዚኣብሄር ክተምልኽዎ ኸም ዝሓረኹም ባዕልኻትኩም መሰኻኽር ኢኹም” በሎም። ንሳቶም ድማ “እወ፥ መሰኻኽር ኢና” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ኸአ ነቶም ህዝቢ፡ ንስኻትኩም ንእግዚኣብሄር ከተገልግልዎ ኢልኩም ከም ዝሓሬኹምዎ ንስኻትኩም ንርእስኹም ምስክር ኢኹም፡ በሎም። ንሳቶም ድማ፡ ምስክር ኢኹም በልም።