Joshua 24:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ነቶም ህዝቢ በሎም፦ ንእግዚኣብሄር ንኸገልግልዎ ንርእስኹም ከም ዝሓረኹምዎ፡ ኣንጻር ገዛእ ርእስኹም መሰኻኽር ኢኹም። ይብሉ ድማ፥ ንሕና መሰኻኽር ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም ሕዝቡን፥ “እንድታመልኩት እናንተ እግዚአብሔርን እንደ መረጣችሁ በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ” አላቸው፤ እነርሱም፥ “ምስክሮች ነን” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ሕዝቡን። እንድታመልኩት እናንተ እግዚአብሔርን እንደ መረጣችሁ በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ አላቸው፤ እነርሱም። ምስክሮች ነን አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፦ “እንድታገለግሉት እናንተ ጌታን እንደ መረጣችሁ በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ፤” እነርሱም፦ “ምስክሮች ነን” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ አሳ፥ “ህንተንቱ መና ጎዳዉ ጎይንያዋ ዶሬዳዎ ህንተንቱ ሁጲያዉ ህንተንቱ ማርካ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ፥ “ኤ ኑን ማርካ!” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu asaa, «Hinttenttu Med'ina Godaw goynniyaawaa dooreeddawoo hinttenttu huup'iyaw hinttenttu markka» yaageedda. Unttunttu, «Ee nuuni markka!» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Iyaasoy deraas, «Intte GODAAS goynnanaas doorida gishshas intte hu7es intte markka» gides. Isttika zaaridi, «Ee nuni markka!» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢያሶይ ዴራስ፥ «ኢንቴ ጎዳስ ጎይናናስ ዶሪዳ ጊሻስ ኢንቴ ሁኤስ ኢንቴ ማርካ» ጊዴስ። ኢስቲካ ዛሪዲ፥ «ኤ ኑኒ ማርካ!» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ፥ “ህንተ ጎዳ ጎይናና ግዳይሳስ ህንተ፥ ህንተ ሁጰን ማርካ” ያግስ። ኤንትካ፥ “ኤ ኑኒ ማርካ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy, “Hinte Godaa goyinnana gidaysas hinte, hinte huuphen marka” yaagis. Entika, “Ee nuuni marka” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኢያሱ፣ “እንግዲህ እግዚአብሔርን ለማምለክ መርጣችኋልና በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ” አላቸው። እነርሱም፣ “አዎን ምስክሮች ነን” ሲሉ መለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱም “እንግዲህ እግዚአብሔርን ለማምለክ ስለ መምረጣችሁ ራሳችሁ በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ” ሲል ነገራቸው። እነርሱም “አዎ፤ ምስክሮች ነን፤” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ኸዓ ነቶም ህዝቢ፥ “ንስኻትኩም ንእግዚኣብሄር ክተምልኽዎ ኸም ዝሓረኹም ባዕልኻትኩም መሰኻኽር ኢኹም” በሎም። ንሳቶም ድማ “እወ፥ መሰኻኽር ኢና” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ኸአ ነቶም ህዝቢ፡ ንስኻትኩም ንእግዚኣብሄር ከተገልግልዎ ኢልኩም ከም ዝሓሬኹምዎ ንስኻትኩም ንርእስኹም ምስክር ኢኹም፡ በሎም። ንሳቶም ድማ፡ ምስክር ኢኹም በልም። |