Joshua 24:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር ሓዲግኩም ንጓኖት ኣማልኽቲ እንተ ኣገልጊልኩም፡ ንሱ ኪነስሓኩምን ኪጐድኣኩምን ሰናይ ምስ ገበረኩም ከጥፍኣኩምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርን ትታችሁ ሌሎችን አማልክት ብታመልኩ፥ መልካምን ባደረገላችሁ ፋንታ ተመልሶ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፤ ያጠፋችሁማል” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርን ትታችሁ እንግዶችን አማልክት ብታመልኩ፥ መልካም ካደረገላችሁ በኋላ ተመልሶ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፥ ያጠፋችሁማል አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታን ትታችሁ እንግዶችን አማልክት ብታመልኩ፥ መልካም ካደረገላችሁ በኋላ ተመልሶ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፥ ያጠፋችኋልም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ መና ጎዳ አጊደ፥ አላጋ ጾሳቶ ጎይኖፐ፥ እ ህንተንቶ ሎኦባ ኦዳዋፐ ጉይያን፥ ስሚደ ህንተንታ ቆሀናነ ይሳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttu Med'ina Godaa aggiide, allaga s'oossatoo goynnooppe, I hinttenttoo lo"obaa ootseeddawaappe guyyiyaan, simmiide hinttentta k'ohananne d'ayssana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte GODAA aggidi allaga xoossatas goynniko izi inttes lo7o ooththidaappe guye simmi wodhdhidi izi intte bolla iita ooththananne inttena dhayssana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጎዳ ኣጊዲ ኣላጋ ጾሳታስ ጎይኒኮ ኢዚ ኢንቴስ ሎኦ ኦዳፔ ጉዬ ሲሚ ዎዲ ኢዚ ኢንቴ ቦላ ኢታ ኦናኔ ኢንቴና ይሳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ጎዳስ ዞኮ ዛሪድ፥ ኤቃ ፆሳታ ጎይንኮ፥ እ ህንተዉ ካሰ ሎኦ ግድኮካ ስሚድ ህንተና ቆሀናነ ይሳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte Godaas zoko zaaridi, eeqa xoossata goyinniko, I hintew kase lo77o gidikoka simmidi hintena qohananne dhaysana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርን ትታችሁ ባዕዳን አማልክትን የምታመልኩ ከሆነ፣ መልካም ነገር ካደረገላችሁ በኋላ ተመልሶ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፤ ያጠፋችኋልም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱን ትታችሁ ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥ ደግ ያደረገላችሁ ቢሆንም እንኳ ተመልሶ እርሱ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፤ ያጠፋችሁማል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ሓዲግኩም ንባዕዳን ኣማልኽቲ እንተ ኣምለኽኩም፥ ንሱ ቕድም እኳ ፅቡቕ እንተ ገበረልኩም፥ ተመሊሱ ኽቐፅዐኩምን ከጥፍአኩምን እዩ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ሓዲግኩም ንጓኖት ኣማልኽቲ ድማ እንተ ኣገልግለልኩም፡ ንሱ ድሕርቲ ጽቡቕ ምስ ገበረልኩም ከአ መሊሱ ኽፉእ ኪገብረኩምን ኪውድኣኩምን እዩ። |