Joshua 24:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እያሱ ነቶም ህዝቢ፡ ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ኣምላኽ ስለ ዝዀነ፡ ከተገልግልዎ ኣይትኽእሉን ኢኹም። ቀናእ ኣምላኽ እዩ፤ በደልኩምን ሓጢኣትኩምን ኣይሓድገኩምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም ሕዝቡን፥ “እርሱ ቅዱስ አምላክ ነውና፥ እርሱም ቀናተኛ አምላክ ነውና እግዚአብሔርን ማምለክ አትችሉም፤ ብታስቀኑት መተላለፋችሁንና ኀጢአታችሁን ይቅር አይልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ሕዝቡን። እርሱ ቅዱስ አምላክ ነውና፥ እርሱም ቀናተኛ አምላክ ነውና እግዚአብሔርን ማምለክ አትችሉም፤ መተላለፋችሁንና ኃጢአታችሁን ይቅር አይልም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፦ “እርሱ ቅዱስ አምላክ ነውና፥ እርሱም ቀናተኛ አምላክ ነውና ጌታን ማገልገል አትችሉም፤ መተላለፋችሁንና ኃጢአታችሁን ይቅር አይልም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኢያሱ አሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተንቱ መና ጎዳዉ ጎይናናዉ ዳንዳይክታ። አያዉ ጎፐ፥ እ ጌሻ ጾሳ፤ እ ቃናትያ ጾሳ፤ እ ህንተንቱ ናቁዋ ዎይ ህንተንቱ ናጋራ አቶ ጌና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Iyyaasu asaa hawaadan yaageedda; «Hinttenttu Med'ina Godaw goynnanaw danddaykkita. Ayaw gooppe, I geeshsha S'oossaa; I k'anaatiyaa S'oossaa; I hinttenttu naak'uwaa woy hinttenttu nagaraa atto geena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoykka deraas, «Intte GODAAS goynnanaas dandayekketa; izi geeshsha Xoossa; izi qanaatiza Xoossa; izi intte makkallateththaanne intte nagaraa atto geenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይካ ዴራስ፥ «ኢንቴ ጎዳስ ጎይናናስ ዳንዳዬኬታ፤ ኢዚ ጌሻ ጾሳ፤ ኢዚ ቃናቲዛ ጾሳ፤ ኢዚ ኢንቴ ማካላቴኔ ኢንቴ ናጋራ ኣቶ ጌና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ ዛሪድ፥ “ጎዳይ ጌሽነ ቃናትያ ፆስ ግድያ ግሾ፥ ህንተ እያ ጎይናናዉ ዳንዳኤከታ። እ ህንተ ናቁዋ ዎይኮ ህንተ ናጋራ አቶ ጌና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy zaaridi, “Goday geeshshinne qanaatiya Xoossi gidiya gisho, hinte iya goyinnanaw danda7eketa. I hinte naaquwa woyko hinte nagara atto geenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱም ሕዝቡን እንዲህ አለ፤ “ እግዚአብሔርን ማምለክ አትችሉም፤ እርሱ ቅዱስ አምላክና፤ ቀናተኛም አምላክ ነው፤ ዐመፃችሁን ወይም ኀጢአታችሁን ይቅር አይልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱም ለሕዝቡ እንዲህ አለ፤ “እግዚአብሔር ቅዱስና ቀናተኛ አምላክ ስለ ሆነ፥ እናንተ እርሱን ማገልገል አትችሉም፤ የምትሠሩትን ዐመፅና ኃጢአት ሁሉ ይቅር አይልም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ነቶም ህዝቢ፦ “እግዚኣብሄር ቅዱስ ኣምላኽ እዩሞ፥ ንሱ ቐናእ ኣምላኽ እዩሞ፥ ንእግዚኣብሄር ክተምልኽዎ ኣይትኽእሉን ኢኹም፤ በደልኩምን ሓጢኣትኩምን ኣይምሕረኩምን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ነቲ ህዝቢ በለ፡ ንሱ ቅዱስ ኣምላኽ ንሱ ኸአ ቀናእ ኣምላኽ እዩ፡ ኣበሳኹምን ሓጢኣትኩምን ኣይሓድገልኩምን እዩ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ከተገልግልዎ ኣይትኽእሉን፡ |