Joshua 24:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እያሱ ነቶም ህዝቢ፡ ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ኣምላኽ ስለ ዝዀነ፡ ከተገልግልዎ ኣይትኽእሉን ኢኹም። ቀናእ ኣምላኽ እዩ፤ በደልኩምን ሓጢኣትኩምን ኣይሓድገኩምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም ሕዝ​ቡን፥ “እርሱ ቅዱስ አም​ላክ ነውና፥ እር​ሱም ቀና​ተኛ አም​ላክ ነውና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ማም​ለክ አት​ች​ሉም፤ ብታ​ስ​ቀ​ኑት መተ​ላ​ለ​ፋ​ች​ሁ​ንና ኀጢ​አ​ታ​ች​ሁን ይቅር አይ​ልም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ሕዝቡን። እርሱ ቅዱስ አምላክ ነውና፥ እርሱም ቀናተኛ አምላክ ነውና እግዚአብሔርን ማምለክ አትችሉም፤ መተላለፋችሁንና ኃጢአታችሁን ይቅር አይልም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፦ “እርሱ ቅዱስ አምላክ ነውና፥ እርሱም ቀናተኛ አምላክ ነውና ጌታን ማገልገል አትችሉም፤ መተላለፋችሁንና ኃጢአታችሁን ይቅር አይልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኢያሱ አሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተንቱ መና ጎዳዉ ጎይናናዉ ዳንዳይክታ። አያዉ ጎፐ፥ እ ጌሻ ጾሳ፤ እ ቃናትያ ጾሳ፤ እ ህንተንቱ ናቁዋ ዎይ ህንተንቱ ናጋራ አቶ ጌና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Iyyaasu asaa hawaadan yaageedda; «Hinttenttu Med'ina Godaw goynnanaw danddaykkita. Ayaw gooppe, I geeshsha S'oossaa; I k'anaatiyaa S'oossaa; I hinttenttu naak'uwaa woy hinttenttu nagaraa atto geena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoykka deraas, «Intte GODAAS goynnanaas dandayekketa; izi geeshsha Xoossa; izi qanaatiza Xoossa; izi intte makkallateththaanne intte nagaraa atto geenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይካ ዴራስ፥ «ኢንቴ ጎዳስ ጎይናናስ ዳንዳዬኬታ፤ ኢዚ ጌሻ ጾሳ፤ ኢዚ ቃናቲዛ ጾሳ፤ ኢዚ ኢንቴ ማካላቴኔ ኢንቴ ናጋራ ኣቶ ጌና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ ዛሪድ፥ “ጎዳይ ጌሽነ ቃናትያ ፆስ ግድያ ግሾ፥ ህንተ እያ ጎይናናዉ ዳንዳኤከታ። እ ህንተ ናቁዋ ዎይኮ ህንተ ናጋራ አቶ ጌና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy zaaridi, “Goday geeshshinne qanaatiya Xoossi gidiya gisho, hinte iya goyinnanaw danda7eketa. I hinte naaquwa woyko hinte nagara atto geenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱም ሕዝቡን እንዲህ አለ፤ “ እግዚአብሔርን ማምለክ አትችሉም፤ እርሱ ቅዱስ አምላክና፤ ቀናተኛም አምላክ ነው፤ ዐመፃችሁን ወይም ኀጢአታችሁን ይቅር አይልም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱም ለሕዝቡ እንዲህ አለ፤ “እግዚአብሔር ቅዱስና ቀናተኛ አምላክ ስለ ሆነ፥ እናንተ እርሱን ማገልገል አትችሉም፤ የምትሠሩትን ዐመፅና ኃጢአት ሁሉ ይቅር አይልም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ ነቶም ህዝቢ፦ “እግዚኣብሄር ቅዱስ ኣምላኽ እዩሞ፥ ንሱ ቐናእ ኣምላኽ እዩሞ፥ ንእግዚኣብሄር ክተምልኽዎ ኣይትኽእሉን ኢኹም፤ በደልኩምን ሓጢኣትኩምን ኣይምሕረኩምን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ ነቲ ህዝቢ በለ፡ ንሱ ቅዱስ ኣምላኽ ንሱ ኸአ ቀናእ ኣምላኽ እዩ፡ ኣበሳኹምን ሓጢኣትኩምን ኣይሓድገልኩምን እዩ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ከተገልግልዎ ኣይትኽእሉን፡