Joshua 24:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዘይሰራሕኩምላ ምድሪን ዘይሰራሕኩምለን ከተማታትን ሂበኩም ኣለኹ፡ ኣብኡ ድማ ትነብሩ ኣለኹም። ካብቲ ዘይተኸልካዮ ኣታኽልቲ ወይንን ኣውሊዕን ትበልዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያልደከማችሁበትንም ምድር፥ ያልሠራችኋቸውንም ከተሞች ሰጠኋችሁ፤ ተቀመጣችሁባቸውም፤ ካልተከላችኋቸውም ከወይንና ከወይራ በላችሁ።’ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያልደከማችሁበትንም ምድር፥ ያልሠራችኋቸውንም ከተሞች ሰጠኋችሁ፥ ተቀመጣችሁባቸውም፤ ካልተከላችኋቸውም ከወይንና ከወይራ በላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያልደከማችሁበትንም ምድር፥ ያልሠራችኋቸውንም ከተሞች ሰጠኋችሁ፥ ተቀመጣችሁባቸውም፤ ካልተከላችኋቸውም ከወይንና ከወይራ በላችሁ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ ጎሺደ ከስቤና ጋድያነ ህንተንቱ ኬጽቤና ካታማቱዋ ታን ህንተንቶ እምና፥ አን ደኢታ። ሀእ ህንተንቱ ቶክቤና ዎይንያ ቱራ አይፍያነ ዎጋራ አይፍያ ሚታ’ ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttu goshshiidde kessibeenna gadiyanne hinttenttu kees's'ibeenna katamatuwaa taani hinttenttoo immina, an de'iita. Ha"i hinttenttu tokkibeenna woyniyaa turaa ayfiyaanne wogaraa ayfiyaa miita› yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte daaburontta biittanne intte keexxontta katamata tani inttes immadis; hekko intte tokkontta woyne ayfenne wogara ayfe meeta› gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ዳቡሮንታ ቢታኔ ኢንቴ ኬጾንታ ካታማታ ታኒ ኢንቴስ ኢማዲስ፤ ሄኮ ኢንቴ ቶኮንታ ዎይኔ ኣይፌኔ ዎጋራ ኣይፌ ሜታ› ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ቄፅ ከስቦና ቢታነ ህንተ ኬፅቦና ካታማታ ታኒ ህንተዉ እምን ደኤታ። ሀእ ህንተ ቶክቦና ዎይነ አይፍያነ ሻማሆ አይፍያ ሜታ’ ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte qeexi kessiboonna biittanne hinte keexiboonna katamata taani hintew immin de7eeta. Ha77i hinte tokiboonna woyne ayfiyanne shamaho ayfiya meeta’ ” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ያልደከማችሁበትን ምድርና ያልሠራችኋቸውን ከተሞች ሰጠኋችሁ። እነሆ፣ በከተሞቹ ትኖራላችሁ፤ ካልተከላችሁት የወይን ተክልና የወይራ ዛፍ ትበላላችሁ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ በማረስ ያልደከማችሁበትን የለማ ምድርና ያልሠራችኋቸውንም ከተሞች መኖሪያ አድርጌ ሰጠኋችሁ፤ እነሆ፥ አሁን ያልተከላችሁትን የወይን ተክልና ያልደከማችሁበትን የወይራ ዛፍ ፍሬ እየተመገባችሁ ትኖራላችሁ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘይፀዓርኩምላ ምድርን ዘይነደቕኩምወን ከተማታትን ሃብኩኹም፤ ኣብኣተን ከዓ ትነብሩ ኣለኹም፤ ካብ ዘይተኸልኩምዎ ወይንታትን ኣዋልዕን ድማ በላዕኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘይጸዐርካላ ምድርን ዘይነደቕኩምወን ከተማታት ሀብኩኹም፡ ኣብኤን ከአ ትነብሩ ኣሎኹም፡ ካብ ዘይተኸልኩምዎ ወይንታትን ኣዋልዕን ድማ ትበልዑ ኣሎኹም። |