Joshua 24:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ንዅሎም ነገዳት እስራኤል ኣብ ሴኬም ኣኪቡ ንዓበይቲ እስራኤልን ርእስቶምን ንፈራዶኦምን መኮንናቶምን ጸውዖም። ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ድማ ኣቕረቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም የእስራኤልን ነገድ ሁሉ ወደ ሴሎ ሰበሰበ፤ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች፥ አለቆቻቸውንም፥ ጸሓፊዎቻቸውንም፥ ፈራጆቻቸውንም ጠራቸው። በእግዚአብሔርም ፊት አቆማቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም የእስራኤልን ነገድ ሁሉ ወደ ሴኬም ሰበሰበ፥ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች አለቆቻቸውንም ፈራጆቻቸውንም ሹማምቶቻቸውንም ጠራ። እነርሱም በእግዚአብሔር ፊት ቆሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም የእስራኤልን ነገድ ሁሉ ወደ ሴኬም ሰበሰበ፥ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች አለቆቻቸውንም ፈራጆቻቸውንም ሹማምንቶቻቸውንም ጠራ። እነርሱም በጌታ ፊት ቆሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ኢያሱ እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባ ሰኬማ ጌተትያ ካታማን ሺሼዳ። ጭማቱዋ፥ ካፓቱዋ፥ ዳናቱዋነ ኦላ ጋዳዋቱዋ ኡባ ጼስና ኡንቱንቱ ጾሳ ስንን ሺቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Iyyaasu Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaa Sekeema geetettiyaa kataman shiishsheedda. C'imatuwaa, kaappatuwaa, daannatuwaanne ola gadaawatuwaa ubbaa s'eesina unttunttu S'oossaa sintsan shiik'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Iyaasoy Isra7eele qommota ubbaa Seekeemen shiishshides. Cimata, kaaleththizayta, daannatanne pirdizayta ubbaa xeygides; isttika Xoossa sinth shiiqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢያሶይ ኢስራኤሌ ቆሞታ ኡባ ሴኬሜን ሺሺዴስ። ጪማታ፥ ካሌዛይታ፥ ዳናታኔ ፒርዲዛይታ ኡባ ጼይጊዴስ፤ ኢስቲካ ጾሳ ሲን ሺቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ እስራኤለ አሳ ኡባ ሴከማን ፄግስ። ጭማታ፥ ሀላቃታ፥ ዳይናታነ ኦላ ሞጮናታ ፄግን፥ ኤንቲ ፆሳ ስንን ሺቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy Isra7eele asa ubbaa Seekeman xeegis. Cimata, halaqata, daynnatanne toora moconata xeegin, enti Xoossa sinthan shiiqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኢያሱ የእስራኤልን ነገዶች ሁሉ በሴኬም ሰበሰበ፤ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች፣ መሪዎች፣ ፈራጆችና ሹማምት ጠራ፤ እነርሱም በእግዚአብሔር ፊት ቆሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱ የእስራኤልን ነገዶች በሙሉ በሴኬም በአንድነት ሰበሰበ፤ ሽማግሌዎችን፥ አለቆቻቸውን፥ ዳኞችንና የእስራኤልን የጦር አዛዦች ሁሉ ጠራ፤ እነርሱም በእግዚአብሔር ፊት ተሰበሰቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ንዅሎም ነገዳት እስራኤል ኣብ ሴኬም ኣከቦም። ነቶም ዓበይቲ እስራኤልን ነሕሉቖምን ንፈራዶኦምን ንሹመኛታቶምን ፀውዖም፤ ንሳቶም ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ንኹሎም ነገዳት እስራኤል ኣብ ሴኬም ኣከቦም፡ ነቶም ዓበይቲ እስራኤልን ንሓላቑኦምን ንፈረዶምን ንመኳንንቶምን ከአ ጸዎዖም፡ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ከአ ቐረቡ። |