Joshua 24:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ንዅሎም ነገዳት እስራኤል ኣብ ሴኬም ኣኪቡ ንዓበይቲ እስራኤልን ርእስቶምን ንፈራዶኦምን መኮንናቶምን ጸውዖም። ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ድማ ኣቕረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ነገድ ሁሉ ወደ ሴሎ ሰበ​ሰበ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ሽማ​ግ​ሌ​ዎች፥ አለ​ቆ​ቻ​ቸ​ው​ንም፥ ጸሓ​ፊ​ዎ​ቻ​ቸ​ው​ንም፥ ፈራ​ጆ​ቻ​ቸ​ው​ንም ጠራ​ቸው። በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት አቆ​ማ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም የእስራኤልን ነገድ ሁሉ ወደ ሴኬም ሰበሰበ፥ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች አለቆቻቸውንም ፈራጆቻቸውንም ሹማምቶቻቸውንም ጠራ። እነርሱም በእግዚአብሔር ፊት ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም የእስራኤልን ነገድ ሁሉ ወደ ሴኬም ሰበሰበ፥ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች አለቆቻቸውንም ፈራጆቻቸውንም ሹማምንቶቻቸውንም ጠራ። እነርሱም በጌታ ፊት ቆሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ኢያሱ እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባ ሰኬማ ጌተትያ ካታማን ሺሼዳ። ጭማቱዋ፥ ካፓቱዋ፥ ዳናቱዋነ ኦላ ጋዳዋቱዋ ኡባ ጼስና ኡንቱንቱ ጾሳ ስንን ሺቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Iyyaasu Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaa Sekeema geetettiyaa kataman shiishsheedda. C'imatuwaa, kaappatuwaa, daannatuwaanne ola gadaawatuwaa ubbaa s'eesina unttunttu S'oossaa sintsan shiik'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Iyaasoy Isra7eele qommota ubbaa Seekeemen shiishshides. Cimata, kaaleththizayta, daannatanne pirdizayta ubbaa xeygides; isttika Xoossa sinth shiiqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢያሶይ ኢስራኤሌ ቆሞታ ኡባ ሴኬሜን ሺሺዴስ። ጪማታ፥ ካሌዛይታ፥ ዳናታኔ ፒርዲዛይታ ኡባ ጼይጊዴስ፤ ኢስቲካ ጾሳ ሲን ሺቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ እስራኤለ አሳ ኡባ ሴከማን ፄግስ። ጭማታ፥ ሀላቃታ፥ ዳይናታነ ኦላ ሞጮናታ ፄግን፥ ኤንቲ ፆሳ ስንን ሺቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy Isra7eele asa ubbaa Seekeman xeegis. Cimata, halaqata, daynnatanne toora moconata xeegin, enti Xoossa sinthan shiiqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢያሱ የእስራኤልን ነገዶች ሁሉ በሴኬም ሰበሰበ፤ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች፣ መሪዎች፣ ፈራጆችና ሹማምት ጠራ፤ እነርሱም በእግዚአብሔር ፊት ቆሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱ የእስራኤልን ነገዶች በሙሉ በሴኬም በአንድነት ሰበሰበ፤ ሽማግሌዎችን፥ አለቆቻቸውን፥ ዳኞችንና የእስራኤልን የጦር አዛዦች ሁሉ ጠራ፤ እነርሱም በእግዚአብሔር ፊት ተሰበሰቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ ንዅሎም ነገዳት እስራኤል ኣብ ሴኬም ኣከቦም። ነቶም ዓበይቲ እስራኤልን ነሕሉቖምን ንፈራዶኦምን ንሹመኛታቶምን ፀውዖም፤ ንሳቶም ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ ንኹሎም ነገዳት እስራኤል ኣብ ሴኬም ኣከቦም፡ ነቶም ዓበይቲ እስራኤልን ንሓላቑኦምን ንፈረዶምን ንመኳንንቶምን ከአ ጸዎዖም፡ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ከአ ቐረቡ።