Joshua 23:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንዅሉ እቲ ኣብ መጽሓፍ ሕጊ ሙሴ እተጻሕፈ ኽትሕልዎን ክትገብርዎን ኣዝዩ ተባዕ ኩን፣ ካብኡ ናብ የማን ወይ ንጸጋም ከይትዘልል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሙሴ ሕግ መጽሐፍ የተጻፈውን ሁሉ ትጠብቁና ታደርጉ ዘንድ በጣም በርቱ፥ ከእርሱም ወደ ቀኝም ወደ ግራም ፈቀቅ አትበሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህም በሙሴ ሕግ መጽሐፍ የተጻፈውን ሁሉ ለመጠበቅና ለማድረግ በጣም በርቱ፥ ከእርሱም ወደ ቀኝም ወደ ግራም ፈቀቅ አትበሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም በሙሴ ሕግ መጽሐፍ የተጻፈውን ሁሉ ለመጠበቅና ለማድረግ በጣም በርቱ፥ ከእርሱም ወደ ቀኝም ወደ ግራም ፈቀቅ አትበሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ሙሴ ህግያ ማጻፋን ጻፈቴዳ ኡባ ናጋናዉነ ኦናዉ ሎይ ምንተ፤ አፐ ኡሸቻ ሀድርሳ ጎፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, Muse Higgiyaa mas'aafan s'aafetteedda ubbaa naaganawunne ootsanaw loytsi minnite; aappe ushechcha haddirssa gooppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Minnite! Hadirsinne ushach goopite; Muse Woga Maxaafan xaafettida ubbaa naaganaassinne ooththanaas keehippe minettite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሚኒቴ! ሃዲርሲኔ ኡሻች ጎፒቴ፤ ሙሴ ዎጋ ማጻፋን ጻፌቲዳ ኡባ ናጋናሲኔ ኦናስ ኬሂፔ ሚኔቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሙሰ ህገ ማፃፋን ፃፈትዳ ኡባ ምንድ ናግተነ ፖልተ፤ እያፐ ኡሻች ዎይኮ ሀድርስ ጎፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Muse higge maxaafan xaafetida ubbaa minnidi naagitenne polite; iyape ushachi woyko haddirsi goopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በርቱ፤ ወደ ግራም ወደ ቀኝም ሳትሉ በሙሴ የሕግ መጽሐፍ የተጻፈውን ሁሉ ለመጠበቅና ለማድረግ እጅግ በርቱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም በኦሪት ሕግ መጽሐፍ የተጻፉትን ትእዛዞች ሁሉ ለመጠበቅ ብርቱ ጥንቃቄ አድርጉ፤ ከእነርሱም ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ ፈቀቅ አትበሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነቲ ዅሉ ኣብ መፅሓፍ ሕጊ ሙሴ ዝተፅሓፈ ኽትሕልውዎን ክትገብርዎን፥ ካብኡ ኸዓ ንየማን ኮነ ንፀጋም ከይትብሉ፥ ፅንዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኣብ መጽሓፍ ሕጊ ሙሴ እተጻሕፈ ኹሉ ኽትሕልውዎን ክትገብርዎን፡ ካብኡ ኸአ ንየማን ኮነ ንጸጋም ከይትዘብሉስ፡ ኣዚኹም ጽንዑ። |