Joshua 23:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ካብ ቅድሜኻ ኺሰጕጎም፡ ኣብ ቅድሜኻውን ኪሰጎም እዩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እተመባጽዓካ ድማ ምድሮም ክትወርስ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ካ​ች​ሁም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እርሱ ከፊ​ታ​ችሁ እስ​ኪ​ደ​መ​ሰሱ ድረስ ያጠ​ፋ​ላ​ች​ኋል፤ ከፊ​ታ​ች​ሁም እነ​ር​ሱ​ንና ንጉ​ሦ​ቻ​ቸ​ውን እስ​ኪ​ያ​ጠ​ፋ​ቸው ድረስ የዱር አራ​ዊ​ትን ይሰ​ድ​ድ​ባ​ቸ​ዋል፤ አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ተና​ገረ ምድ​ራ​ቸ​ውን ትወ​ር​ሳ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላካችሁም እግዚአብሔር እርሱ ከፊታችሁ በብርቱ ይበትናቸዋል፥ ከፊታችሁም ያሳድዳቸዋል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ተናገራችሁም ምድራቸውን ትወርሳላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ አምላካቸሁም እርሱ ከፊታችሁ በብርቱ ገፍቶ ያስወጣቸዋል፥ ከፊታችሁም ያሳድዳቸዋል፤ ጌታ አምላካችሁ እንደ ተናገራችሁም ምድራቸውን ትወርሳላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ኡንቱንታ ሱጋናነ ህንተንቱ ስንፐ ላግና መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ጌዳዋዳን፥ ህንተንቱ ኡንቱንቱ ጋድያ ላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday hinttenttu S'oossay unttuntta sugananne hinttenttu sintsaappe laaggina Med'ina Goday hinttenttu S'oossay geeddawaadan, hinttenttu unttunttu gadiyaa laattana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossay istta intte sinththafe istti dizasozappe istta yedeththana; GODAA intte Xoossay inttes immida hidota qaala mala intte istta biitta laattana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢስታ ኢንቴ ሲንፌ ኢስቲ ዲዛሶዛፔ ኢስታ ዬዴና፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢንቴ ኢስታ ቢታ ላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ኤንታ ህንተ ስንፈ ጎድድ ከሳና። ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ህንተዉ ጫቅዳይሳዳ ህንተ ኤንታ ቢታ ላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, hinte Xoossay enta hinte sinthafe gooddidi kessana. Goday, hinte Xoossay hintew caaqidaysada hinte enta biitta laattana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ራሱ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከፊታችሁ ያስወግዳቸዋል፤ ከፊታችሁም ያሉበትን ስፍራ ያስለቅቃቸዋል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር በሰጣችሁም ተስፋ መሠረት ምድራቸውን ትወርሳላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላካችሁ እግዚአብሔር እነርሱን በፊታችሁ እንዲሸሹ ያደርጋል፤ እነርሱን ነቃቅሎ ያጠፋል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር በሰጣችሁም ተስፋ መሠረት ምድራቸውን ትወርሳላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ኻብ ቅድሜኹም ክሰጎም፥ ካብ ቅድሜኹም ከዓ ኸርሕቖም እዩ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝተዛረበኩም ድማ፥ ምድሮም ክትወርሱ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፡ ንሱ ኻብ ቅድሜኹም ኪደፍኦም ካብ ቅድሜኹም ከአ ኪሰጎም እዩ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እተዛረብኩም ድማ ምድሮም ክትወርሱ ኢኹም።