Joshua 23:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ነዞም ዝተረፉኹም ኣህዛብ፡ ካብ ዮርዳኖስ፡ ምስ ኵሎም እቶም ኣነ ዘጽንትክዎም ኣህዛብ፡ ክሳዕ እቲ ብሸነኽ ምዕራብ ዘሎ ዓብዪ ባሕሪ፡ ንነገዳትኩም ርስቲ ኪዀኑ ብዕጫ መቒለዮም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ እኔ ካጠፋኋቸው አሕዛብ ሁሉ ጋር ከዮርዳኖስ ጀምሮ በፀሐይ መግቢያ እስካለው እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ለነገዶቻችሁ ርስት እንዲሆኑ የቀሩትን እነዚህን አሕዛብ በዕጣ ከፈልሁላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ እኔ ካጠፋኋቸው አሕዛብ ሁሉ ጋር ከዮርዳኖስ ጀምሮ በፀሐይ መግቢያ እስካለው እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ለነገዶቻችሁ ርስት እንዲሆኑ የቀሩትን እነዚህን አሕዛብ በዕጣ ከፈልሁላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ እኔ ካጠፋኋቸው አሕዛብ ሁሉ ጋር ከዮርዳኖስ ጀምሮ በፀሐይ መግቢያ እስካለው እስከ ታልቁ ባሕር ድረስ ለነገዶቻችሁ ርስት እንዲሆኑ የቀሩትን እነዚህን አሕዛብ በዕጣ ሰጠኋችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ዶሚደ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ሜድትራነ አባ ጋካናዉ ደእያ፥ አቴዳ ካዉተቱዋ ቢታ ኡባ፥ ታን ይሴዳ ካዉተቱ ቢታናካ ላታ ጋደ ኦደ፥ ህንተንቱ ዛረቶ ሻካደ እማድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, Yorddaanoosa Shaafaappe doommiide away wulliyaa baggana de'iyaa Meeditiraane Abbaa gakkanaw de'iyaa, atteeda kawutetsatuwaa biittaa ubbaa, taani d'aysseedda kawutetsatuu biittanakka laata gade ootsaadde, hinttenttu zaretoo shaakkaade immaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite, Yordaanoose shaafappe doommidi arshey wullizaso baggan Mediteraane Abba gakkanaas dizasota ubbaa, intte xoonida kawoteththatappe intte buro laattontta biittata tani intte qommotas saaman saaman wostta gishidaakko akeekite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ፥ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ዶሚዲ ኣርሼይ ዉሊዛሶ ባጋን ሜዲቴራኔ ኣባ ጋካናስ ዲዛሶታ ኡባ፥ ኢንቴ ጾኒዳ ካዎቴታፔ ኢንቴ ቡሮ ላቶንታ ቢታታ ታኒ ኢንቴ ቆሞታስ ሳማን ሳማን ዎስታ ጊሺዳኮ ኣኬኪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዶሎሀን ዮርዳኖሰ ሻፋ፥ ዉሎሀን መደትራነ አባ ጋካናዉ ደእያ ኦይከትዳ ቢታነ ኦይከቶና ቢታ ኡባ ህንተ ኮቻስ ሻካ እማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dolohan Yordaanose shaafa, wulohan Medetiraane abba gakanaw de7iya oyketida biittanne oyketonna biitta ubbaa hinte kochaas shaaka immas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዮርዳኖስ አንሥቶ በስተ ምዕራብ እስካለው እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ በሙሉ ካሸነፍኋቸው ሕዝቦች ያልወረሳችሁትን ቀሪ ምድር ርስት እንዲሆን ለየነገዶቻችሁ እንዴት አድርጌ በዕጣ እንዳከፋፈልኋችሁ አስታውሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም ገና ድል ያልተመቱትና ድል የመታኋቸው ሕዝቦች ይዞታ የነበረውና በምሥራቅ በኩል ከዮርዳኖስ ወንዝ በመዋሰን በስተምዕራብ እስከ ሜዲቴራኒያን ባሕር የሚደርሰውን ሁሉ ለነገዶቻችሁ ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ረአዩ! ንምድሪ እዞም ተሪፎም ዘለዉ ኣህዛብ እዚኣቶምን ንምድሪ እዞም ዘጥፋእኽዎም ኵሎም ኣህዛብን ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ እቲ ዓብዪ ባሕሪ ብወገን ምዕራብ ፀሓይ፥ ንነገዳትኩም ርስቲ ብዕፃ ኸፈልኩልኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ርአዩ ነዞም ተሪፎም ዘለው ህዝብታት እዚኣቶምን ነቶም ዘጥፍእክምዎ ኹሎም ህዝብታትን ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ እታ ዓብዩ ባሕሪ ብወገን ምዕራብ ጸሓይ፡ ንነገዳትኩም ርስቲ ብዕጭ ኣካፈልኩኹም። |