Joshua 23:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ነዞም ዝተረፉኹም ኣህዛብ፡ ካብ ዮርዳኖስ፡ ምስ ኵሎም እቶም ኣነ ዘጽንትክዎም ኣህዛብ፡ ክሳዕ እቲ ብሸነኽ ምዕራብ ዘሎ ዓብዪ ባሕሪ፡ ንነገዳትኩም ርስቲ ኪዀኑ ብዕጫ መቒለዮም ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ እኔ ካጠ​ፋ​ኋ​ቸው አሕ​ዛብ ሁሉ ጋር ከዮ​ር​ዳ​ኖስ ጀምሮ በፀ​ሐይ መግ​ቢያ እስ​ካ​ለው እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ለነ​ገ​ዶ​ቻ​ችሁ ርስት እን​ዲ​ሆኑ የቀ​ሩ​ትን እነ​ዚ​ህን አሕ​ዛብ በዕጣ ከፈ​ል​ሁ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እኔ ካጠፋኋቸው አሕዛብ ሁሉ ጋር ከዮርዳኖስ ጀምሮ በፀሐይ መግቢያ እስካለው እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ለነገዶቻችሁ ርስት እንዲሆኑ የቀሩትን እነዚህን አሕዛብ በዕጣ ከፈልሁላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ እኔ ካጠፋኋቸው አሕዛብ ሁሉ ጋር ከዮርዳኖስ ጀምሮ በፀሐይ መግቢያ እስካለው እስከ ታልቁ ባሕር ድረስ ለነገዶቻችሁ ርስት እንዲሆኑ የቀሩትን እነዚህን አሕዛብ በዕጣ ሰጠኋችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ዶሚደ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ሜድትራነ አባ ጋካናዉ ደእያ፥ አቴዳ ካዉተቱዋ ቢታ ኡባ፥ ታን ይሴዳ ካዉተቱ ቢታናካ ላታ ጋደ ኦደ፥ ህንተንቱ ዛረቶ ሻካደ እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, Yorddaanoosa Shaafaappe doommiide away wulliyaa baggana de'iyaa Meeditiraane Abbaa gakkanaw de'iyaa, atteeda kawutetsatuwaa biittaa ubbaa, taani d'aysseedda kawutetsatuu biittanakka laata gade ootsaadde, hinttenttu zaretoo shaakkaade immaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite, Yordaanoose shaafappe doommidi arshey wullizaso baggan Mediteraane Abba gakkanaas dizasota ubbaa, intte xoonida kawoteththatappe intte buro laattontta biittata tani intte qommotas saaman saaman wostta gishidaakko akeekite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ፥ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ዶሚዲ ኣርሼይ ዉሊዛሶ ባጋን ሜዲቴራኔ ኣባ ጋካናስ ዲዛሶታ ኡባ፥ ኢንቴ ጾኒዳ ካዎቴታፔ ኢንቴ ቡሮ ላቶንታ ቢታታ ታኒ ኢንቴ ቆሞታስ ሳማን ሳማን ዎስታ ጊሺዳኮ ኣኬኪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዶሎሀን ዮርዳኖሰ ሻፋ፥ ዉሎሀን መደትራነ አባ ጋካናዉ ደእያ ኦይከትዳ ቢታነ ኦይከቶና ቢታ ኡባ ህንተ ኮቻስ ሻካ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dolohan Yordaanose shaafa, wulohan Medetiraane abba gakanaw de7iya oyketida biittanne oyketonna biitta ubbaa hinte kochaas shaaka immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዮርዳኖስ አንሥቶ በስተ ምዕራብ እስካለው እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ በሙሉ ካሸነፍኋቸው ሕዝቦች ያልወረሳችሁትን ቀሪ ምድር ርስት እንዲሆን ለየነገዶቻችሁ እንዴት አድርጌ በዕጣ እንዳከፋፈልኋችሁ አስታውሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም ገና ድል ያልተመቱትና ድል የመታኋቸው ሕዝቦች ይዞታ የነበረውና በምሥራቅ በኩል ከዮርዳኖስ ወንዝ በመዋሰን በስተምዕራብ እስከ ሜዲቴራኒያን ባሕር የሚደርሰውን ሁሉ ለነገዶቻችሁ ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ረአዩ! ንምድሪ እዞም ተሪፎም ዘለዉ ኣህዛብ እዚኣቶምን ንምድሪ እዞም ዘጥፋእኽዎም ኵሎም ኣህዛብን ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ እቲ ዓብዪ ባሕሪ ብወገን ምዕራብ ፀሓይ፥ ንነገዳትኩም ርስቲ ብዕፃ ኸፈልኩልኩም።
Amharic Tigrinya 2011 ርአዩ ነዞም ተሪፎም ዘለው ህዝብታት እዚኣቶምን ነቶም ዘጥፍእክምዎ ኹሎም ህዝብታትን ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ እታ ዓብዩ ባሕሪ ብወገን ምዕራብ ጸሓይ፡ ንነገዳትኩም ርስቲ ብዕጭ ኣካፈልኩኹም።