Joshua 23:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ንብዘሎ እስራኤልን ሽማግሌታቶምን ርእስቶምን ንፈራዶኦምን ሰበ-ስልጣኖምን ጸዊዑ፡ ኣነ ኣሪገን ተገፊዐን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱ የእስራኤልን ልጆች ሁሉ፥ ሽማግሌዎቻቸውንም፥ አለቆቻቸውንም፥ ፈራጆቻቸውንም፥ ሹሞቻቸውንም ጠርቶ እንዲህ አላቸው፥ “እኔ እነሆ ሸምግያለሁ፤ ዘመኔም አልፎአል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱ እስራኤልን ሁሉ ሽማግሌዎቻቸውንም አለቆቻቸውንም ፈራጆቻቸውንም ሹማምቶቻቸውንም ጠርቶ እንዲህ አላቸው። እኔ ሸምግያለሁ፥ በዕድሜም አርጅቻለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱ እስራኤልን ሁሉ ሽማግሌዎቻቸውንም አለቆቻቸውንም ፈራጆቻቸውንም ሹማምንቶቻቸውንም ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “እኔ ሸምግያለሁ፥ ዕድሜዬም ገፍቷል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቴዳዌ እስራኤልያ አሳ ኡባ፥ ጭማቱዋ፥ ካፓቱዋ፥ ዳናቱዋነ ኦላ ጋዳዋቱዋ እትፐ ጼሲደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን ጭማደ፥ ዎድያ ሎይ ሱጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaateeddawe Israa'eeliyaa asaa ubbaa, c'imatuwaa, kaappatuwaa, daannatuwaanne ola gadaawatuwaa ittippe s'eesiide, hawaadan yaageedda; «Taani c'imaade, wodiyaa loytsa sugaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy Isra7eele asaa ubbaa, cimata, shuumeta, daannatanne pirdizayta issife xeygi shiishshidi, «Tani cimadis, wodeykka taas keehi bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ፥ ጪማታ፥ ሹሜታ፥ ዳናታኔ ፒርዲዛይታ ኢሲፌ ጼይጊ ሺሺዲ፥ «ታኒ ጪማዲስ፥ ዎዴይካ ታስ ኬሂ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ፥ እስራኤለ አሳ ኡባ፥ ጭማታ፥ ሀላቃታ፥ ዳይናታነ ቶራ ሞጮናታ እስፈ ፄግድ፥ “ታኒ ሀእ ዳሮ ጭማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy, Isra7eele asa ubbaa, cimata, halaqata, daynnatanne toora moconata issife xeegidi, “Taani ha77i daro cimas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱ እስራኤልን ሁሉ አለቆቻቸውን፣ መሪዎቻቸውን፣ ፈራጆቻቸውንና ሹማምታቸውን በሙሉ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “እኔ አርጅቻለሁ፤ ዕድሜዬም ገፍቷል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እርሱ መላውን እስራኤልን፥ ሽማግሌዎችን፥ መሪዎችን፥ ዳኞችንና የጦር አዛዦችን በአንድነት ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “እነሆ እኔ በዕድሜ ሸምግያለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዅሎም ህዝቢ እስራኤል፥ ንዓበይቶምን ነሕሉቖምን ንፈራዶኦምን ንሹመኛታቶምን ፀዊዑ፥ ከምዙይ በሎም፦ “ኣነ ኣሪገ እየ፤ ብዕድመውን ሸምጊለ እየ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንብዘለው እስራኤል፡ ንዓበይቶምን ንሓለቑኦምን ንፈረዶምን ንመኳንንቶምን ጸዊዑ በሎም ኣነ ኣሪገ ነዊሕ ዕድመ ገይረ እየ፡ |