Joshua 23:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እተመባጽዓካ ዅሉ ሰናይ ነገር ከም ዝወረደካ፡ ኪኸውን እዩ። ስለዚ እግዚኣብሄር ካብዛ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሃበኩም ጽብቕቲ ምድሪ ክሳብ ዘጥፍኣኩም ኩሉ ሕማቕ ነገር ኣብ ልዕሌኹም ከምጽኣኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላካችሁ እግዚአብሔር የተናገረው መልካም ነገር ሁሉ እንደ ደረሰላችሁ፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ ከዚህች ከመልካሚቱ ምድር እናንተን እስኪያጠፋችሁ ድረስ እግዚአብሔር እንዲሁ ክፉን ነገር ሁሉ ያመጣባችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላካችሁ እግዚአብሔር የተናገረው መልካም ነገር ሁሉ እንደ ደረሰላችሁ፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ ከዚህች ከመልካሚቱ ምድር እናንተን እስኪያጠፋችሁ ድረስ እግዚአብሔር እንዲሁ ክፉን ነገር ሁሉ ያመጣባችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ አምላካችሁ የተናገረው መልካም ነገር ሁሉ እንደ ተከናወነላችሁ፥ ጌታ አምላካችሁ ከሰጣችሁ ከዚህች ከመልካሚቱ ምድር እናንተን እስኪያጠፋችሁ ድረስ ጌታ እንዲሁ ክፉን ነገር ሁሉ ያመጣባችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ህንተንቶ እማና ጌዳ ሎኦባይ ኡባይ አተናን ፖለቴዳዋዳን፥ መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ህንተንቶ እሜዳ ሀ ሎኦ ጋድያፐ ህንተንታ ይሳና ጋካናዉ፥ ኢታ ሙሩዋ ኡባካ ህንተንቱ ቦላን ሄዋዳን አሀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday hinttenttu S'oossay hinttenttoo immana geedda lo"obay ubbay attenan poletteeddawaadan, Med'ina Goday hinttenttu S'oossay hinttenttoo immeedda ha lo"o gadiyaappe hinttentta d'ayssana gakkanaw, iita muruwaa ubbaakka hinttenttu bollan hewaadan ahana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin GODAA intte Xoossay inttes immida lo7o hidota ubbay mulera polettida mala GODAA intte Xoossay inttes immida lo7o biittayfe inttena dhayssana gakkanaas iita miish intte bolla ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ሎኦ ሂዶታ ኡባይ ሙሌራ ፖሌቲዳ ማላ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ሎኦ ቢታይፌ ኢንቴና ይሳና ጋካናስ ኢታ ሚሽ ኢንቴ ቦላ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ህንተራ ጫቅዳ ጫቁዋ ህንተ መንድ፥ ሀራ ፆሳታስ ኦኮነ ጎይንኮ፥ ጎዳ ሀንቆይ ህንተ ቦላ ኤፃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, hinte Xoossay hintera caaqida caaquwa hinte menthidi, hara xoossatas oothikonne goyinniko, Godaa hanqoy hinte bolla eexana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን አምላካችሁ እግዚአብሔር የሰጣችሁ መልካሙ ተስፋ በሙሉ እንደ ተፈጸመ ሁሉ፣ እንደዚሁም አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ ከመልካሚቱ ምድር እስኪያጠፋችሁ ድረስ ክፉውን ነገር ያመጣባችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምላካችሁ እግዚአብሔር የተናገረውን መልካም ነገር ሁሉ እንደ ፈጸመላችሁ፥ እንዲሁም እርሱ ከሰጣችሁ ከዚህች መልካም ምድር እስኪያጠፋችሁ ድረስ ክፉን ነገር ሁሉ ሊያመጣባችሁ ይችላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ነቲ ዝተናገሮ ዅሉ ፅቡቕ ነገር ከም ዝፍፀም ዝገበረ፥ ከምኡ ድማ ኻብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሃበኩም ፅብቕቲ ምድሪ ኽሳዕ ዘፍልሰኩም፥ ነቲ ዅሉ ዘጠንቀቐኩም ክፉእ ነገር ከም ዝፍፀም ክገብር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እተዛረበኩም ኩሉ ጽቡቕ ነገር ዝመጸኩም፡ ከምኡ ድማ ካብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሀበኩም ጽብቕቲ ምድሪ ኽሳዕ ዜጽንተኩም፡ እግዚኣብሄር ኩሉ ኽፉእ ነገር ኬምጽኣልኩም እዩ። |