Joshua 23:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድሕሪ ደጊም ንሓደ ኻብዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ካብ ቅድሜኻ ኸም ዘይሰጕጎ፡ ኣጸቢቕካ ፍለጥ። ካብዛ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሃበኩም ጽብቕቲ ምድሪ ክሳዕ እትጠፍኡ ግና መጻወድያን መጻወድያን ኣብ ጎድንኹም መግረፍትን ኣብ ኣዒንትኹም እሾኽን ኪዀኑኹም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሰ​ጣ​ችሁ ከዚ​ህች ከመ​ል​ካ​ሚቱ ምድር እስ​ክ​ት​ጠፉ ድረስ መው​ደ​ቂ​ያና ወጥ​መድ፥ በእ​ግ​ራ​ች​ሁም ችን​ካር፥ በዐ​ይ​ና​ች​ሁም እሾህ ይሆ​ኑ​ባ​ች​ኋል እንጂ አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲያ እነ​ዚ​ህን አሕ​ዛብ ከፊ​ታ​ችሁ እን​ዳ​ያ​ጠ​ፋ​ቸው ራሳ​ችሁ ዕወቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ ከዚህች ከመልካሚቱ ምድር እስክትጠፉ ድረስ መውደቂያና ወጥመድ፥ በጎናችሁም መግረፊያ፥ በዓይናችሁም እሾህ ይሆኑባችኋል እንጂ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከእንግዲህ ወዲያ እነዚህን አሕዛብ ከፊታችሁ እንዳያሳድዳቸው ፈጽማችሁ እወቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ አምላካችሁ ከሰጣችሁ ከዚህች ከመልካሚቱ ምድር እስክትጠፉ ድረስ ወጥመድና አሽክላ፥ ለጎናችሁም መቅሠፍት፥ ለዓይናችሁም እሾህ ይሆኑባችኋል እንጂ ጌታ አምላካችሁ ከእንግዲህ ወዲያ እነዚህን አሕዛብ ከፊታችሁ እንደማያሳድዳቸው ፈጽማችሁ እወቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ሀ ካዉተቱዋ ህንተንቱ ስንፐ የደርስያዋ አግ ባሻናዋ ጌሺደ ኤርተ። ሽን መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ እሜዳ ሀ ሎኦ ጋድያፐ ህንተንቱ ያና ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ህንተንቶ ጲረነ ግተ ግዳና፤ ህንተንቱ ዞክያዉ ልሶ፥ ህንተንቱ አይፍያዉካ አጉን ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday hinttenttu S'oossay ha kawutetsatuwaa hinttenttu sintsaappe yederssiyaawaa aggi bashanawaa geeshshiide erite. Shin Med'ina Goday hinttenttu S'oossay immeedda ha lo"o gadiyaappe hinttenttu d'ayana gakkanaw, unttunttu hinttenttoo p'irenne gite gidana; hinttenttu zokkiyaw lisso, hinttenttu ayfiyawukka aguntsa gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossay hayssafe guye intte sinththafe istta kessi gooddonttayssa intte eranaas bessees; GODAA intte Xoossay inttes immida ha lo7o biittayfe intte dhayana gakkanaas istti inttes woximadenne yarde gidana; intte zokkos lisso, intte ayfesikka agunth gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ሃይሳፌ ጉዬ ኢንቴ ሲንፌ ኢስታ ኬሲ ጎዶንታይሳ ኢንቴ ኤራናስ ቤሴስ፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ሃ ሎኦ ቢታይፌ ኢንቴ ያና ጋካናስ ኢስቲ ኢንቴስ ዎጺማዴኔ ያርዴ ጊዳና፤ ኢንቴ ዞኮስ ሊሶ፥ ኢንቴ ኣይፌሲካ ኣጉን ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ሄ ደርያ ህንተ ስንፈ ጎድድ ከሶናይሳ ኤርተ። ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ህንተዉ እምዳ ሀ ሎኦ ቢታፈ ህንተ ያና ጋካናዉ፥ ኤንቲ ህንተዉ ፅሄነ ግተ ግዳና። ኤንቲ ህንተ ዞኩዋስ ልሶ፥ ህንተ አይፍያስ አጉን ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, hinte Xoossay he deriya hinte sinthafe gooddidi kessonnaysa erite. Goday, hinte Xoossay hintew immida ha lo77o biittafe hinte dhayana gakanaw, enti hintew xihenne gite gidana. Enti hinte zokuwas lisso, hinte ayfiyas agunthu gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላካችሁ እግዚአብሔር ከእንግዲህ ከፊታችሁ እንደማያወጣቸው ይህን ልታውቁ ይገባል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ ከዚህች መልካም ምድር እስክትጠፉ ድረስም ወጥመድና አሽክላ፣ ለጀርባችሁ ጅራፍ፣ ለዐይኖቻችሁም እሾኽ ይሆኑባችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላካችሁ እግዚአብሔር እነዚህን ሕዝቦች ከፊታችሁ ማባረሩን እንደማይቀጥል በእርግጥ ዕወቁ፤ እንዲያውም አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ ከዚህች መልካም ምድር እስክትጠፉ ድረስ እነዚህን ሕዝቦች ለጀርባችሁ መግረፊያ፥ ለዐይኖቻችሁ እንደሚወጋ እሾኽ፥ እንዲሁም አደገኛ ወጥመድና መውደቂያ ጒድጓድ ይሆኑባችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብዛ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሃበኩም ፅብቕቲ ምድሪ ኽሳዕ እትፈልሱ፥ ንኣኻትኩም መሐንኰልን መፃወድያን፥ ንእንግዳዕኹም መግረፊ፥ ነዒንትኹም ከዓ እሾዅ ክኾኑኹም እዮም እምበር፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ነዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ደጊም ካብ ቅድሜኹም ከም ዘየውፅኦም፥ ብርግፅ ፍለጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብዛ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝህበኩም ጽቡቕቲ ምድሪ ኽሳዕ እትጸንቱ፡ ንኣኻትኩም መሓንኮልን መጻወድያን ንጎድንኹም መግረፊ ነዒንትኹም ከአ እሾኽ ኪኾነኹም ኣዮም እምበር፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ነዞም ህዝብታት እዚኣቶም ደጊም ካብ ቅድሜኹም ከም ዘየውጽኦም ብርግጽ ፍለጡ።