Joshua 23:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብ ኵሎም ጸላእቶም ዕረፍቲ ምስ ሃቦም ነዊሕ ግዜ፡ እያሱ ኣረገን ተጨፍለቐን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ከብዙ ዘመን በኋላ፥ እግዚአብሔርም እስራኤልን በዙሪያቸው ካሉት ጠላቶቻቸው ሁሉ ካሳረፈ በኋላ፥ ኢያሱ ሸመገለ፤ ዘመኑም ዐለፈ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ብዙ ዘመን ከሆነ በኋላ፥ እግዚአብሔርም እስራኤልን በዙሪያቸው ካሉት ጠላቶቻቸው ሁሉ ካሳረፈ በኋላ፥ ኢያሱም በሸመገለ በዕድሜውም ባረጀ ጊዜ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ሆነ፤ ከብዙ ዘመን በኋላ፥ ጌታም እስራኤልን በዙሪያቸው ካሉት ጠላቶቻቸው ሁሉ ባሳረፋቸው ጊዜ፥ ኢያሱም በሸመገለ ዕድሜውም በገፋ ጊዜ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳሮ ዎድያፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ደእያ ሞርከቱዋ ኡባፐ ሸምፕሴዳ። ሄ ዎደ ኢያሱ ጭሚደ፥ ዎድያ ሎይ ሱጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daro wodiyaappe guyyiyaan, Med'ina Goday Israa'eeliyaa asaa unttunttu yuushshuwaan de'iyaa morkkatuwaa ubbaappe shemppisseedda. He wode Iyyaasu c'imiide, wodiyaa loytsi sugeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daro wodes GODAY Isra7eele asaa istta yuushon diza morkketa ubbaafe shempisides. He wode Iyaasoy cimmidi keehippe wode sugides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮ ዎዴስ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ሞርኬታ ኡባፌ ሼምፒሲዴስ። ሄ ዎዴ ኢያሶይ ጪሚዲ ኬሂፔ ዎዴ ሱጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳሮ ዎደ ጋካናዉ ጎዳይ እስራኤለ አሳ ኤንታ ዩሹዋን ደእያ ሞርከታፐ ሸምፕስስ። ሄ ዎደ እያሱይ ጭምን፥ ላይ ሱገትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daro wode gakanaw Goday Isra7eele asaa enta yuushuwan de7iya morketape shempisis. He wode Iyyasuy cimin, laythi sugetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በዙሪያቸው ካሉት ጠላቶቻቸው ሁሉ ካሳረፋቸው እነሆ፣ ብዙ ዘመን ዐለፈ፤ በዚህ ጊዜ ኢያሱ በጣም አርጅቶ፣ ዕድሜውም ገፍቶ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከብዙ ጊዜ በኋላ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በዙሪያቸው ከሚገኙ ጠላቶቻቸው በማሳረፍ የሰላምን ኑሮ ሰጣቸው። በዚያን ጊዜ ኢያሱ በዕድሜው ሸምግሎ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ነዊሕ ዘመን ምስ ሓለፈ፥ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብቶም ኣብ ዙርያኣቶም ዝነብሩ ዅሎም ፀላእቶም ምስ ኣዕረፎም፥ ኢያሱውን ኣሪጉ ነዊሕ ዕድመ ምስ ገበረ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ ድሕሪ ነዊሕ ዘበን እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብቶም ኣብ ዙርያኦም ዚነብሩ ኹሎም ጸላእቶም ምስ ኣዕረፎም፡ እያሱን ኣሪጉ ነዊሕ ዕድመ ምስ ገበረ፡ |