Joshua 23:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብ ኵሎም ጸላእቶም ዕረፍቲ ምስ ሃቦም ነዊሕ ግዜ፡ እያሱ ኣረገን ተጨፍለቐን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ከብዙ ዘመን በኋላ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እስ​ራ​ኤ​ልን በዙ​ሪ​ያ​ቸው ካሉት ጠላ​ቶ​ቻ​ቸው ሁሉ ካሳ​ረፈ በኋላ፥ ኢያሱ ሸመ​ገለ፤ ዘመ​ኑም ዐለፈ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ ብዙ ዘመን ከሆነ በኋላ፥ እግዚአብሔርም እስራኤልን በዙሪያቸው ካሉት ጠላቶቻቸው ሁሉ ካሳረፈ በኋላ፥ ኢያሱም በሸመገለ በዕድሜውም ባረጀ ጊዜ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ፤ ከብዙ ዘመን በኋላ፥ ጌታም እስራኤልን በዙሪያቸው ካሉት ጠላቶቻቸው ሁሉ ባሳረፋቸው ጊዜ፥ ኢያሱም በሸመገለ ዕድሜውም በገፋ ጊዜ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳሮ ዎድያፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ደእያ ሞርከቱዋ ኡባፐ ሸምፕሴዳ። ሄ ዎደ ኢያሱ ጭሚደ፥ ዎድያ ሎይ ሱጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daro wodiyaappe guyyiyaan, Med'ina Goday Israa'eeliyaa asaa unttunttu yuushshuwaan de'iyaa morkkatuwaa ubbaappe shemppisseedda. He wode Iyyaasu c'imiide, wodiyaa loytsi sugeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Daro wodes GODAY Isra7eele asaa istta yuushon diza morkketa ubbaafe shempisides. He wode Iyaasoy cimmidi keehippe wode sugides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳሮ ዎዴስ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ሞርኬታ ኡባፌ ሼምፒሲዴስ። ሄ ዎዴ ኢያሶይ ጪሚዲ ኬሂፔ ዎዴ ሱጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳሮ ዎደ ጋካናዉ ጎዳይ እስራኤለ አሳ ኤንታ ዩሹዋን ደእያ ሞርከታፐ ሸምፕስስ። ሄ ዎደ እያሱይ ጭምን፥ ላይ ሱገትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Daro wode gakanaw Goday Isra7eele asaa enta yuushuwan de7iya morketape shempisis. He wode Iyyasuy cimin, laythi sugetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በዙሪያቸው ካሉት ጠላቶቻቸው ሁሉ ካሳረፋቸው እነሆ፣ ብዙ ዘመን ዐለፈ፤ በዚህ ጊዜ ኢያሱ በጣም አርጅቶ፣ ዕድሜውም ገፍቶ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከብዙ ጊዜ በኋላ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በዙሪያቸው ከሚገኙ ጠላቶቻቸው በማሳረፍ የሰላምን ኑሮ ሰጣቸው። በዚያን ጊዜ ኢያሱ በዕድሜው ሸምግሎ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ነዊሕ ዘመን ምስ ሓለፈ፥ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብቶም ኣብ ዙርያኣቶም ዝነብሩ ዅሎም ፀላእቶም ምስ ኣዕረፎም፥ ኢያሱውን ኣሪጉ ነዊሕ ዕድመ ምስ ገበረ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ ድሕሪ ነዊሕ ዘበን እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብቶም ኣብ ዙርያኦም ዚነብሩ ኹሎም ጸላእቶም ምስ ኣዕረፎም፡ እያሱን ኣሪጉ ነዊሕ ዕድመ ምስ ገበረ፡