Joshua 22:8 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ተዛረቦም ከምዚ በሎም፦ ብዙሕ ሃብቲ ሒዝኩም ናብ ድንኳናትኩምን ብብዙሕ ጥሪትኩምን ብሩርን ወርቅን ብነሓስን ሓጺንን ብብዙሕ ክዳውንትን ተመለሱ። ምርኮ ጸላእትኻ ምስ ኣሕዋትካ ምቕማጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በብዙ ብልጥግና፥ በእጅግም ብዙ ከብት፥ በብርም፥ በወርቅም፥ በናስም፥ በብረትም፥ በእጅግም ብዙ ልብስ ወደ ቤታችሁ ተመለሱ፤ የጠላቶቻችሁንም ምርኮ ከወንድሞቻችሁ ጋር ተካፈሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በብዙ ብልጥግና በእጅግም ብዙ ከብት፥ በብርም፥ በወርቅም፥ በናስም፥ በብረትም፥ በእጅግም ብዙ ልብስ ወደ ቤታችሁ ተመለሱ፤ የጠላቶቻችሁንም ምርኮ ከወንድሞቻችሁ ጋር ተካፈሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አላቸው፦ “በብዙ ሀብት እጅግም ብዙ በሆነ ከብት፥ በብርም፥ በወርቅም፥ በናስም፥ በብረትም፥ እጅግም ብዙ በሆነ ልብስ ወደ ቤታችሁ ተመለሱ፤ የጠላቶቻችሁንም ምርኮ ከወንድሞቻችሁ ጋር ተካፈሉ።” |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Be7ite, intte ha7i daro aqota ekkidi, daro mehe wude, bira, worqqa, xarqimala, biratanne daro may7o ekkidi intte soo simmite. Hessa gishshas intte morkketappe di7ettidayssa, intte ishatara gishetti ekkite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቤኢቴ፥ ኢንቴ ሃኢ ዳሮ ኣቆታ ኤኪዲ፥ ዳሮ ሜሄ ዉዴ፥ ቢራ፥ ዎርቃ፥ ጻርቂማላ፥ ቢራታኔ ዳሮ ማይኦ ኤኪዲ ኢንቴ ሶ ሲሚቴ። ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ሞርኬታፔ ዲኤቲዳይሳ፥ ኢንቴ ኢሻታራ ጊሼቲ ኤኪቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ፥ “ዳሮ መሄ፥ ብራ፥ ዎርቃ፥ ናሰ፥ ብራታነ ዳሮ ማኦ ኤክድ ህንተ ሶ ስማና ሀኔታ። ሄሳ ግሾ፥ ህንተ ሞርከታፐ ድእዳይሳ ህንተ እሻታራ ሻከትተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte, “Daro mehe, bira, worqa, naase, biratanne daro ma7o ekidi hinte soo simmana haneeta. Hessa gisho, hinte morketape di77idaysa hinte ishatara shaaketite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አላቸው፤ “ብዙ ሀብት ይዛችሁ ማለትም አያሌ የከብት መንጋ፣ ብርና ወርቅ፣ ናስና ብረት እንዲሁም ቍጥሩ እጅግ የበዛ ልብስ ይዛችሁ ወደ ቤታችሁ ተመለሱ፤ ከጠላት የተገኘውንም ይህን ምርኮ ከወንድሞቻችሁ ጋር ተካፈሉት” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም አላቸው፤ “እነሆ፥ አሁን በምርኮ ያገኛችሁትን ብዙ ከብት፥ ብር፥ ወርቅ፥ ነሐስ፥ ብረትና ብዙ ልብሶች ይዛችሁ ወደ መኖሪያችሁ ልትመልሱ ስለ ሆነ ከጠላቶቻችሁ በምርኮ ያገኛችሁትን ምርኮ ከዘመዶቻችሁ ጋር ተካፈሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ምስ ብዙሕ ሃብቲ፥ ምስ ብዙሕ እንስሳ፥ ምስ ብሩርን ምስ ወርቅን ምስ ነሃስን ምስ ሓፂንን፥ ምስ ብዙሕ ኽዳውንትን ናብ ኣባይትኹም ተመለሱ፤ ነቲ ምርኮ ፀላእትኹም ከዓ ምስ ኣሕዋትኩም ተማቐልዎ” እውን በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ብዙሕ ሃብቲ ምስ ኣዝዩ ብዝሕ ማል ድማ ምስ ብሩርን ምስ ወርቅን ምስ ኣስራዝን ምስ ሓጽንን ምስ ኣዝዩ ብዙሕ ክዳውንቲውን ንና ድንኳናትክም ተመለሱ፡ ንቲ ምርኮ ጸላትኽም ከአ ምስ ኣሕዋትኩም ተማቕልው፡ ኢሉ ድማ ተዛረቦም። |