Joshua 22:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንኣሕዋትካ ከምቲ እተመባጽዖም ዕረፍቲ ሂብዎም ኣሎ። ስለዚ ሕጂ ተመሊስኩም ናብ ድንኳናትኩምን ናብታ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ብወገን ዮርዳኖስ ዝሃበኩም ምድሪ ርስቲኹምን ኪዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ተና​ገ​ራ​ቸው ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ሁን አሳ​ር​ፎ​አ​ቸ​ዋል፤ አሁን እን​ግ​ዲህ ተመ​ለሱ፤ ወደ ቤታ​ች​ሁና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ጋይ ሙሴ በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ ወደ ሰጣ​ችሁ ወደ ርስ​ታ​ችሁ ምድር ሂዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ተናገራቸው ወንድሞቻችሁን አሳርፎአቸዋል፤ አሁን እንግዲህ ተመለሱ፥ ወደ ቤታችሁና የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ በዮርዳኖስ ማዶ ወደ ሰጣችሁ ወደ ርስታችሁ ምድር ሂዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዲህ አሁን አምላካችሁ ጌታ እንደ ተናገራቸው ወንድሞቻችሁን አሳርፎአቸዋል፤ ስለዚህ አሁን ተመለሱ፥ ወደ ቤታችሁና የጌታ ባርያ ሙሴ በዮርዳኖስ ማዶ ወደ ሰጣችሁ ወደ ርስታችሁ ምድር ሂዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስም መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ኡንቱንቶ ጌዳ ቃላዳን፥ ህንተንቱ እሻቱዋ ሸምፕሴዳ። ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳ ቆማይ ሙሴ ህንተንቶ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ሄፍን ባጋና እሜዳ ላታ ጋድያን ደእያ ህንተንቱ ሶ ሶ ስምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Simmi Med'ina Goday hinttenttu S'oossay unttunttoo geedda k'aalaadan, hinttenttu ishatuwaa shemppisseedda. Hewaa diraw, Med'ina Godaa k'oomay Muse hinttenttoo Yorddaanoosa Shaafaappe hefintsa baggana immeedda laata gadiyaan de'iyaa hinttenttu soo soo simmite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hekko GODAA intte Xoossay inttes immida hidota qaalaa mala intte ishata shempisides. Hessa gishshas GODAA ashkara Musey inttes Yordaanoose shaafappe he pinththan immida laata biittan diza intte soo soo simmite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄኮ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢንቴ ኢሻታ ሼምፒሲዴስ። ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ኣሽካራ ሙሴይ ኢንቴስ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ኢሚዳ ላታ ቢታን ዲዛ ኢንቴ ሶ ሶ ሲሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ህንተ ፆሳይ ህንተዉ ጫቅዳ ቃላዳ፥ ህንተ እሻታ ሸምፕስስ። ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ አይለይ ሙሰይ ህንተዉ ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ዶሎሀ ባጋን እምዳ፥ ላታ ቢታን ደእያ ህንተ ሶ ሶ ስምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday hinte Xoossay hintew caaqida qaalada, hinte ishata shempisis. Hessa gisho, Godaa aylley Musey hintew Yordaanose shaafape doloha baggan immida, laata biittan de7iya hinte soo soo simmite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁንም አምላካችሁ እግዚአብሔር በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት ወንድሞቻችሁን አሳርፏቸዋል፤ ስለዚህ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ከዮርዳኖስ ማዶ ርስት አድርጎ በሰጣችሁ ምድር ወዳለው ቤታችሁ ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ አሁን አምላካችሁ እግዚአብሔር በገባው የተስፋ ቃል መሠረት ለወገኖቻችሁ ለእስራኤላውያን ሰላምን ሰጥቶአቸዋል፤ ስለዚህ የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴ ወደ ሰጣችሁ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምሥራቅ ወደሚገኘውና ርስት አድርጋችሁ ወደ ወረሳችሁት ምድር ተመልሳችሁ ሂዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምቲ ነሕዋትኩም ዝተዛረቦም ዕረፍቲ ሂብዎም እዩ እሞ፥ ተመሊስኩም ናብ ድንኳናትኩም ናብታ ባርያ እግዚኣብሄር ሙሴ ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ዝሃበኩም ርስቲ ኺዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ድማ እግዚኣብሂር ኣምላኽኩም ነዋትኩም ከምቲ እተዛረብም ኣዕርፍዎም እዩ እሞ፡ ሕጂ ድማ ተመሊስኩም ናብ ድንኳናትክም ናብቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ዝሀበኩም፡ ናብ ምድሪ ርስትኽም ኪድ።