Joshua 22:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ምዃኑ ኣብ መንጎና ምስክር ኪኸውን እዩ እሞ፡ ነቲ መሰውኢ ኤድ ኢሎም ሰመይዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም መሠ​ዊ​ያ​ውን “የሮ​ቤል ልጆ​ችና የጋድ ልጆች፥ የም​ና​ሴም ነገድ እኩ​ሌታ ምስ​ክር” ብሎ ጠራው። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ቸው እንደ ሆነ ይህ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ምስ​ክር ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆችም። እግዚአብሔር አምላክ እንደ ሆነ ይህ በመካከላችን ምስክር ነው ሲሉ መሠዊያውን ምስክር ብለው ጠሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆችም፦ “ጌታ አምላክ እንደሆነ ይህ በመካከላችን ምስክር ነው” ሲሉ መሠዊያውን ምስክር ብለው ጠሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሮቤላነ ጋደ ዛራቱ፥ “ሀ ያርሹዋ ሳአይ ጾሳ ጻላላይ ጾሳ ግድያዎ ኑ ኡባፐ ግዱዋን ማርካ ግዳናዋ” ያጌድኖ፤ ሄ ያርሹዋ ሳኣ ማርካ ሱንድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Roobeelanne Gaade zaratuu, «Ha yarshshuwaa sa'ay S'oossaa s'alaalay S'oossaa gidiyaawoo nu ubbaappe gidduwaan markka gidanawaa» yaageeddino; he yarshshuwaa sa'aa Markka suntseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oroobeeleynne Gaade qommoti, «GODAY izi Xoossaa gididayssas hayssi nu giddon markka» giidi yarshosohoza, «Markka» gi sunththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦሮቤሌይኔ ጋዴ ቆሞቲ፥ «ጎዳይ ኢዚ ጾሳ ጊዲዳይሳስ ሃይሲ ኑ ጊዶን ማርካ» ጊዲ ያርሾሶሆዛ፥ «ማርካ» ጊ ሱንዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሮቤላነ ጋዳ ኮቻይ፥ “ሀ ያርሾ በሳይ ጎዳ ፃላል ፆሳ ግደይሳስ ኑስ ማርካ” ያግድ፥ ሄ ያርሾ በሳ “ማርካ” ግድ ሱንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Robeelanne Gaade kochay, “Ha yarsho bessay Godaa xalaali Xoossaa gideysas nuus marka” yaagidi, he yarsho bessa “Marka” gidi sunthidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሮቤልና የጋድ ወገኖችም፣ እግዚአብሔር አምላክ ለመሆኑ ይህ በመካከላችን ምስክር ነው፤ በማለት መሠዊያውን “ምስክር” ብለው ጠሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሮቤልና የጋድ ሕዝብም “ይህ መሠዊያ እግዚአብሔር ብቻ አምላክ ስለ መሆኑ ለሁላችን ምስክር ነው” አሉ፤ ከዚህም የተነሣ “ምስክር” ብለው ጠሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ድማ “እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከም ዝኾነ ኣብ መንጎና ምስክር እዩ” ኢሎም ነቲ መሰውኢ “ምስክር” ኢሎም ሰመይዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ድማ፡ ነቲ መሰውኢ፡ ዔድ ኢሎም ሰመይዎ። ከመይሲ፡ ንሱ እግዚኣብሄርስ ኣምላኽ ከም ዝኾነ ኣብ መንጎና ምስክር እዩ በሉ።