Joshua 22:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ምዃኑ ኣብ መንጎና ምስክር ኪኸውን እዩ እሞ፡ ነቲ መሰውኢ ኤድ ኢሎም ሰመይዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም መሠዊያውን “የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች፥ የምናሴም ነገድ እኩሌታ ምስክር” ብሎ ጠራው። እግዚአብሔር አምላካቸው እንደ ሆነ ይህ በመካከላቸው ምስክር ነውና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆችም። እግዚአብሔር አምላክ እንደ ሆነ ይህ በመካከላችን ምስክር ነው ሲሉ መሠዊያውን ምስክር ብለው ጠሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆችም፦ “ጌታ አምላክ እንደሆነ ይህ በመካከላችን ምስክር ነው” ሲሉ መሠዊያውን ምስክር ብለው ጠሩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሮቤላነ ጋደ ዛራቱ፥ “ሀ ያርሹዋ ሳአይ ጾሳ ጻላላይ ጾሳ ግድያዎ ኑ ኡባፐ ግዱዋን ማርካ ግዳናዋ” ያጌድኖ፤ ሄ ያርሹዋ ሳኣ ማርካ ሱንድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Roobeelanne Gaade zaratuu, «Ha yarshshuwaa sa'ay S'oossaa s'alaalay S'oossaa gidiyaawoo nu ubbaappe gidduwaan markka gidanawaa» yaageeddino; he yarshshuwaa sa'aa Markka suntseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oroobeeleynne Gaade qommoti, «GODAY izi Xoossaa gididayssas hayssi nu giddon markka» giidi yarshosohoza, «Markka» gi sunththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦሮቤሌይኔ ጋዴ ቆሞቲ፥ «ጎዳይ ኢዚ ጾሳ ጊዲዳይሳስ ሃይሲ ኑ ጊዶን ማርካ» ጊዲ ያርሾሶሆዛ፥ «ማርካ» ጊ ሱንዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሮቤላነ ጋዳ ኮቻይ፥ “ሀ ያርሾ በሳይ ጎዳ ፃላል ፆሳ ግደይሳስ ኑስ ማርካ” ያግድ፥ ሄ ያርሾ በሳ “ማርካ” ግድ ሱንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Robeelanne Gaade kochay, “Ha yarsho bessay Godaa xalaali Xoossaa gideysas nuus marka” yaagidi, he yarsho bessa “Marka” gidi sunthidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሮቤልና የጋድ ወገኖችም፣ እግዚአብሔር አምላክ ለመሆኑ ይህ በመካከላችን ምስክር ነው፤ በማለት መሠዊያውን “ምስክር” ብለው ጠሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሮቤልና የጋድ ሕዝብም “ይህ መሠዊያ እግዚአብሔር ብቻ አምላክ ስለ መሆኑ ለሁላችን ምስክር ነው” አሉ፤ ከዚህም የተነሣ “ምስክር” ብለው ጠሩት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ድማ “እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከም ዝኾነ ኣብ መንጎና ምስክር እዩ” ኢሎም ነቲ መሰውኢ “ምስክር” ኢሎም ሰመይዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ድማ፡ ነቲ መሰውኢ፡ ዔድ ኢሎም ሰመይዎ። ከመይሲ፡ ንሱ እግዚኣብሄርስ ኣምላኽ ከም ዝኾነ ኣብ መንጎና ምስክር እዩ በሉ። |