Joshua 22:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ጕዳይ ድማ ንደቂ እስራኤል ባህ ኣበሎም። ደቂ እስራኤል ድማ ንኣምላኽ ኣመስገኑ፡ ነታ ደቂ ሮቤልን ጋድን ዝነብሩላ ምድሪ ንምጥፋእ ኣብ ውግእ ኣንጻርኦም ክድይቡ ኣይሓሰቡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገ​ሩም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ደስ አሰኘ፤ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች በነ​ገ​ሩ​አ​ቸው ጊዜ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገኑ፤ ከዚ​ያም ወዲያ የሮ​ቤል ልጆ​ችና የጋድ ልጆች፥ የም​ና​ሴም ነገድ እኩ​ሌታ የተ​ቀ​መ​ጡ​ባ​ትን ምድር ያጠፉ ዘንድ ለመ​ው​ጋት አን​ወ​ጣም ተባ​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገሩም የእስራኤልን ልጆች ደስ አሰኘ፤ የእስራኤልም ልጆች እግዚአብሔርን አመሰገኑ፥ ከዚያም ወዲያ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የተቀመጡባትን ምድር ያጠፉ ዘንድ ወጥተው እንዲወጉአቸው አልተናገሩም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገሩም የእስራኤልን ልጆች ደስ አሰኘ፤ የእስራኤልም ልጆች ጌታን አመሰገኑ፥ ከዚያም ወዲያ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የተቀመጡባትን ምድር ለማጥፋት ወጥተን እንወጋታለን ብለው አልተናገሩም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ናሸቻን፥ ጾሳ ጋላቴድኖ። ቃይ ሮቤላ አሳቱነ ጋደ አሳቱ ደእያ ጋድያ ኦለቲደ ባይዛናዉ ባናዉ ሃሳይያዋካ አጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay nashechchan, S'oossaa galateeddino. K'ay Roobeela asatuunne Gaade asatuu de'iyaa gadiyaa olettiide bayzanaw baanaw haasayiyaawaakka aggeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay hessa siyidi ufayssan Xoossa galatides. Qasse Oroobeele qommotinne Gaade qommoti diza biitta oli dhayssanaas baana gidayssa aggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ሄሳ ሲዪዲ ኡፋይሳን ጾሳ ጋላቲዴስ። ቃሴ ኦሮቤሌ ቆሞቲኔ ጋዴ ቆሞቲ ዲዛ ቢታ ኦሊ ይሳናስ ባና ጊዳይሳ ኣጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ኡፋይትድ፥ ፆሳ ጋላትዶሶና። ሄሳፈ ጉየ፥ ሮቤላነ ጋዳ አሳት ደእያ ቢታ ኦልድ ይሳናዉ ኦደትቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay ufaytidi, Xoossaa galatidosona. Hessafe guye, Robeelanne Gaade asati de7iya biitta olidi dhaysanaw odetibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያንም ይህን ሲሰሙ ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ፤ ከዚያም የሮቤልና የጋድ ወገኖች የሚኖሩበትን አገር በጦርነት ለማጥፋት የመሄድን ነገር አላነሡም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያንም በመልሱ ረክተው እግዚአብሔርን አመሰገኑ፤ ከዚያም በኋላ የሮቤልና የጋድ ሕዝብ የሚኖሩባትን ምድር ለመደምሰስ ጦርነት ስለ ማንሣት ጉዳይ መናገር አልፈለጉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ መልሲ ኸዓ ንደቂ እስራኤል ኣሐጐሶም እሞ፥ ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኣመስገንዎ። ድሕሪዙይ ከዓ፥ ነታ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ዝነብርዋ ምድሪ ኸጥፍእዋ “ክንዋጋእ ንኺድ” ኢሎም ኣይተዛረቡን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ነገሩ ኸአ ንደቂ እስራኤል ጽቡቕ ኮይኑ ተራኣዮም እሞ፡ ደቂ እስራኤል ንኣምላኽ ኣመስገንዎ። ድሕርቲ ኸአ፡ ነታ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ዚነብርዋ ምድሪ ኼጥፍእዋ፡ ኽንዋጋእ ንደይቦም፡ ኢሎም ኣይተዛረቡን።