Joshua 22:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፊንሃስ ወዲ ኣልኣዛርን ካህንን መሳፍንትን ድማ፡ ካብ ደቂ ሮቤልን ካብ ደቂ ጋድን፡ ካብ ምድሪ ጊልዓድ፡ ናብ ምድሪ ከነኣን፡ ናብ ደቂ እስራኤል ተመልሰ ደጊምካ ፍለጥ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የካ​ህ​ኑም የአ​ል​ዓ​ዛር ልጅ ፊን​ሐስ ከእ​ር​ሱም ጋር የማ​ኅ​በሩ አለ​ቆች ከሮ​ቤል ልጆ​ችና ከጋድ ልጆች፥ ከም​ና​ሴም ነገድ እኩ​ሌታ ዘንድ ከገ​ለ​ዓድ ሀገር ወደ ከነ​ዓን ሀገር ወደ እስ​ራ​ኤል ልጆች ተመ​ለሱ፤ ወሬም አመ​ጡ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የካህኑም የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስና አለቆቹ ከሮቤል ልጆችና ከጋድ ልጆች ዘንድ ከገለዓድ አገር ወደ ከነዓን አገር ወደ እስራኤል ልጆች ተመለሱ፥ ወሬም አመጡላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የካህኑም የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስና አለቆቹ ከሮቤል ልጆችና ከጋድ ልጆች ዘንድ ከገለዓድ አገር ወደ ከነዓን አገር ወደ እስራኤል ልጆች ተመለሱ፥ ወሬም ይዘውላቸው መጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ቄስያ ኤልኣዛራ ናአይ ፒንሃስነ ካፓቱ ጋላኣደን ደእያ ሮቤላነ ጋደ ዛራቱዋ ማታፐ ካናነን ደእያ እስራኤልያ አሳኮ ስሚደ ሀኔዳባ ኡንቱንቶ ኦዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan k'eesiyaa El"aazara na'ay Piinihaasinne kaappatuu Gala'aaden de'iyaa Roobeelanne Gaade zaratuwaa matappe Kanaanen de'iyaa Israa'eeliyaa asaakko simmiide haneeddabaa unttunttoo odeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye qeese El7ezeere naa Finihaasinne deraa kaaleththizayti Gala7aaden diza Oroobeelenne Gaade qommotara haasayettidaappe guye Kanaanen diza Isra7eele asaakko simmida; histtidi hanidayssa isttas yootida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ቄሴ ኤልኤዜሬ ና ፊኒሃሲኔ ዴራ ካሌዛይቲ ጋላኣዴን ዲዛ ኦሮቤሌኔ ጋዴ ቆሞታራ ሃሳዬቲዳፔ ጉዬ ካናኔን ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳኮ ሲሚዳ፤ ሂስቲዲ ሃኒዳይሳ ኢስታስ ዮቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህንያ አላዛራ ናአይ ፕንሃስነ እያራ ደእያ ሀላቃት ጋላዳን ደእያ ሮቤላነ ጋዳ ኮቻ ማታፐ ካናነን ደእያ እስራኤለ አሳኮ ስሚድ፥ ሀንዳባ ኤንታዉ ኦድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiniya Alaazara na7ay Pinihaasinne iyara de7iya halaqati Galadan de7iya Robeelanne Gaade kochaa matape Kanaanen de7iya Isra7eele asaako simmidi, hanidaba entaw odidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የካህኑ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስና መሪዎቹ፣ ከሮቤልና ከጋድ ወገኖች ጋር በገለዓድ ምድር ከተነጋገሩ በኋላ፣ ወደ ከነዓን ተመልሰው፣ ሁኔታውን ለእስራኤላውያን ነገሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ የካህኑ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስና መሪዎቹ በገለዓድ ከሚገኙት ከሮቤልና ከጋድ ሕዝቦች ዘንድ በከነዓን ምድር ወደሚገኙት ወደ እስራኤል ሕዝብ ተመልሰው በመምጣት፥ ያገኙትን ማስረጃ አቀረቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ፊንሃስ ወዲ ኻህን ኣልኣዛርን እቶም ሹመኛታትን ካብቲ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ዘለውዎ ምድሪ ገለዓድ ናብ ምድሪ ከነዓን ናብ ደቂ እስራኤል ተመለሱ፤ ነቲ ዝኾነ ነገራት ድማ ነገርዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ፊንሃስ ወዲ ኻህን ኣልኣዛርን፡ እቶም ሹማምትን ካብ ደቂ ሮቤልን ካብ ደቂ ጋድን ካብ ምድሪ ጊልዓድ ናብ ምድሪ ኸነኣን ናብ ደቂ እስራኤል ተመልሱ፡ እቲ ነገሩ ድማ መለሱሎም።