Joshua 22:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፊንሃስ ካህንን መራሕቲ እቲ ኣኼባን ምስኡ ዝነበሩ መራሕቲ ኣሽሓት እስራኤልን፡ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ደቂ ምናሴን እተዛረብዎ ቓላት ምስ ሰምዑ፡ ደስ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑ ፊንሐስና የማኅበሩ አለቆች፥ ከእርሱም ጋር የነበሩት የእስራኤል መሳፍንት ሁሉ ፥ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች፥ የምናሴም ነገድ እኩሌታ የተናገሩትን ቃል በሰሙ ጊዜ ዝም አሉ፤ ደስም አሰኛቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑ ፊንሐስና የማኅበሩ አለቆች፥ ከእርሱ ጋር የነበሩት የእስራኤል አእላፋት አለቆች፥ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ልጆች የተናገሩትን ቃል በሰሙ ጊዜ ነገሩ እጅግ ደስ አሰኛቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑ ፊንሐስና የማኅበሩ አለቆች፥ ከእርሱ ጋር የነበሩት የእስራኤል ነገድ አለቆች፥ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ልጆች የተናገሩትን ቃላት በሰሙ ጊዜ ነገሩ እጅግ ደስ አሰኛቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄስያ ፒንሃስነ አናና ደእያ እስራኤልያ ያራቱ ካፓቱ፥ ሮቤላ፥ ጋዳነ ምናሰ ዛራቱ ኦዴዳዋ ስሲደ፥ ሎይ ናሸቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesiyaa Piinihaasinne aanana de'iyaa Israa'eeliyaa yaratuu kaappatuu, Roobeela, Gaadanne Minaase zaratuu odeeddawaa sisiide, loytsi nashetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeese Finihaasinne izara diza Isra7eele qommota halaqati, Oroobeele, Gaadenne Minaase qommoti yootidayssa siyidi, keehi ufayettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴ ፊኒሃሲኔ ኢዛራ ዲዛ ኢስራኤሌ ቆሞታ ሃላቃቲ፥ ኦሮቤሌ፥ ጋዴኔ ሚናሴ ቆሞቲ ዮቲዳይሳ ሲዪዲ፥ ኬሂ ኡፋዬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ፕንሃስነ እያራ ደእያ እስራኤለ ሀላቃት፥ ሮቤላ፥ ጋደነ ምናሰ ኮቻፈ ባጋይ ኦድዳይሳ ስእድ፥ ኡፋይትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney Pinihaasinne iyara de7iya Isra7eele halaqati, Robeela, Gaadenne Minaase kochaafe baggay odidaysa si7idi, ufaytidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህኑ ፊንሐስና የእስራኤላውያን የጐሣ መሪዎች የነበሩት የማኅበረ ሰቡ አለቆች የሮቤል፣ የጋድና የምናሴ ወገኖች ያሉትን በሰሙ ጊዜ ተደሰቱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ ፊንሐስና ከእርሱ ጋር የነበሩት ሕዝቡ የላካቸው የምዕራብ ነገዶች የቤተሰብ አለቆች የሆኑት ታላላቅ ሰዎች፥ የሮቤል፥ የጋድና በምሥራቅ በሚኖሩ የምናሴ ነገዶች ሕዝብ የተናገሩትን ሰምተው መልሱ አረካቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኻህን ፊንሃስን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሹመኛታት ነገዳት ደቂ እስራኤልን፥ እቲ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ደቂ ፍርቂ ነገድ ምናሴን ዝተዛረብዎ ነገር ምስ ሰምዑ፥ ተሓጐሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኻህን ፊንሃስን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሹማምቲ ኣኼባን እቶም ሓላቑ ኣሽሓት እስራኤል፡ እቲ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ደቂ ምናሴን እተዛረብዎ ነገር ምስ ሰምዑ፡ ጽቡቕ ኮይኑ ተራእዮም። |